
Україна Online: Новини | Політика

Телеграмна служба новин - Україна

Резидент

Мир сегодня с "Юрий Подоляка"

Труха⚡️Україна

Николаевский Ванёк

Лачен пише

Реальний Київ | Украина

Реальна Війна

Україна Online: Новини | Політика

Телеграмна служба новин - Україна

Резидент

Мир сегодня с "Юрий Подоляка"

Труха⚡️Україна

Николаевский Ванёк

Лачен пише

Реальний Київ | Украина

Реальна Війна

Україна Online: Новини | Політика

Телеграмна служба новин - Україна

Резидент

Ethio University News®
📧Exit Exam Book
📑Entrance Exam sheet
📚Model Exam
📚Freshman course
📚Remedial Course
📑University's Freshman Exams
📑blue print for exit exam
🗃️All Text book and Teacher guide from G1-12th
For any promotion and questions
👉 @NejibMohe
👉 @M_a_m_u_s_h
📑Entrance Exam sheet
📚Model Exam
📚Freshman course
📚Remedial Course
📑University's Freshman Exams
📑blue print for exit exam
🗃️All Text book and Teacher guide from G1-12th
For any promotion and questions
👉 @NejibMohe
👉 @M_a_m_u_s_h
TGlist reytingi
0
0
TuriOmmaviy
Tekshirish
TekshirilmaganIshonchnoma
ShubhaliJoylashuvЕфіопія
TilBoshqa
Kanal yaratilgan sanaБер 12, 2025
TGlist-ga qo'shildi
Бер 12, 2025Muxrlangan guruh

Ethio Entrance preparatory discussion group
19.1K
Rekordlar
21.04.202519:30
166.2KObunachilar30.03.202517:12
300Iqtiboslar indeksi13.03.202514:45
3.8KBitta post qamrovi13.03.202514:22
3.8KReklama posti qamrovi05.04.202523:59
4.79%ER13.03.202514:22
2.32%ERR07.04.202517:43
#JJU_Students_Complaint
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ከሁለት ወር በፊት ካስመረቃቸው ተማሪዎቹ መካከል፣ 3 ሺሕ ለሚሆት እስካሁን ጊዜያዊ ሰርተፊኬት አለመስጠቱን ዋዜማ ከተመራቂ ተማሪዎቹ ሰምታለች። ዩኒቨርሲቲው ጊዜያዊ ሰርተፊኬታቸውን ካልሰጣቸው ተመራቂዎች መካከል፣ የኢኮኖሚክስ፣ አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንትና ፋይናንስ፣ ጋዜጠኝነት፣ ሶሲዮሎጂ፣ ሳይኮሎጂ እና የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች እንደሚገኙበት ዋዜማ ተረድታለች። ዋዜማ ያነጋገረችው አንድ ስሙ እንዲጠቀስ ያልፈለገ የኢኮኖሚክስ ተመራቂ ተማሪ፣ ዩኒቨርሲቲው ወደ 4 ሺሕ 300 ለሚጠጉ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲና ከሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ለመጡ ተማሪዎችና ቀደም ሲል የመውጫ ፈተናውን ወድቀው በድጋሚ ለሚፈተኑ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 30 ድረስ የመውጫ ፈተና መስጠቱን ተናግሯል። ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎቹ ፈተናውን ከተፈተኑ ከሁለት ሳምንት በኋላ ውጤታቸውን በበይነ መረብ አማካኝነት መልቀቁንና የምርቃት ሥነ ሥርዓታቸውም በዚያው ሰሞን መከናወኑን ገልጦ ነበር። ይሁንና ይህ ዜና እየተጠናቀረ እስካለበት እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተማሪዎች ጊዜያዊ ሰርተፊኬታቸውን መውሰድ እንዳልቻሉና የዩኒቨርሲቲውን አሥተዳደር ሲጠይቁም የሚሰጣቸው ምክንያት የተለያየ እንደሆነ ዋዜማ ያነጋገረችው ተማሪ ገልጿል። አሥተዳደሩ ለተማሪዎቹ ከሰጣቸው ምክንያቶች መካከል፣ 'ወቅቱ የረመዳን ወር ስለሆነ ነው'፤ 'ውጤታችሁን የያዘባችሁ ትምሕርት ሚንስቴር እንጂ ዩኒቨርሲቲው አይደለም' የሚሉ እንደሚገኙበት ይሄው ተማሪ ለዋዜማ አብራርቷል። ዩኒቨርስቲው በተመሳሳይ ጊዜና በአንድ ክፍል ውስጥ ጭምር ለፈተናቸው የጤና መኮንን፣ ነርሲንግ እና የሜዲካል የላቦራቶሪ ተማሪዎች ጊዜያዊ ሰርተፊኬታቸውን መስጠቱን የገለጹት ዋዜማ ያነጋገረቻቸው ተመራቂ ተማሪዎች፣ የኛ ተለይቶ የዘገየበት ምክንያት ሊገባን አልቻለም በማለት ቅሬታቸውን ገልጸዋል። በተጨማሪም፣ ከግል ዩኒቨርስቲዎች ሄደው በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ጊዜያዊ ሰርተፊኬታቸውን መቀበላቸውን ገልጸዋል። ዩኒቨርሲቲው የመውጫ ፈተናውን በሰጠ በሁለተኛው ቀን ተማሪዎቹ ግቢውን ለቀው እንዲወጡ ማድረጉን የገለጹት ተማሪዎች፣ በሺሕዎች የሚቆጠሩ ተመራቂ ተማሪዎች በጅግጅጋ ከተማ ቤት ተከራይተው ለመቀመጥ መገደዳቸውንና፣ ቀሪዎቹ ደሞ ወደ ቤተሰቦቻቸው መሄዳቸውን ተናግረዋል። ተማሪዎቹ በዚህ ወቅት የቀን ሥራና ሌሎች ጊዜያዊ ሥራዎችን በመስራት የቤት ኪራይና ለዕለት ጉርስ የሚሆናቸውን ገንዘብ ለማግኘት ጥረት እያደረጉ መሆኑንም አስረድተዋል። ከተመረቁ ሁለት ወር ሊሆናቸው የቀናት እድሜ ብቻ እንደቀራቸው የገለጹት ተመራቂ ተማሪዎቹ፣ ብዙ የሥራ ዕድሎች እያለፏቸው መሆኑንና በከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ውስጥ እያለፉ መሆኑንም አብራርተዋል። ዋዜማ በጉዳዩ ዙሪያ የዩኒቨርሲቲውን አሥተዳደር ለማነጋገር በተጋጋሚ ያደረገችው ጥረት ሊሳካ ባለመቻሉ ሃሳባቸውን ለጊዜው ማካተት አልተቻለም።
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ከሁለት ወር በፊት ካስመረቃቸው ተማሪዎቹ መካከል፣ 3 ሺሕ ለሚሆት እስካሁን ጊዜያዊ ሰርተፊኬት አለመስጠቱን ዋዜማ ከተመራቂ ተማሪዎቹ ሰምታለች። ዩኒቨርሲቲው ጊዜያዊ ሰርተፊኬታቸውን ካልሰጣቸው ተመራቂዎች መካከል፣ የኢኮኖሚክስ፣ አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንትና ፋይናንስ፣ ጋዜጠኝነት፣ ሶሲዮሎጂ፣ ሳይኮሎጂ እና የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች እንደሚገኙበት ዋዜማ ተረድታለች። ዋዜማ ያነጋገረችው አንድ ስሙ እንዲጠቀስ ያልፈለገ የኢኮኖሚክስ ተመራቂ ተማሪ፣ ዩኒቨርሲቲው ወደ 4 ሺሕ 300 ለሚጠጉ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲና ከሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ለመጡ ተማሪዎችና ቀደም ሲል የመውጫ ፈተናውን ወድቀው በድጋሚ ለሚፈተኑ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 30 ድረስ የመውጫ ፈተና መስጠቱን ተናግሯል። ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎቹ ፈተናውን ከተፈተኑ ከሁለት ሳምንት በኋላ ውጤታቸውን በበይነ መረብ አማካኝነት መልቀቁንና የምርቃት ሥነ ሥርዓታቸውም በዚያው ሰሞን መከናወኑን ገልጦ ነበር። ይሁንና ይህ ዜና እየተጠናቀረ እስካለበት እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተማሪዎች ጊዜያዊ ሰርተፊኬታቸውን መውሰድ እንዳልቻሉና የዩኒቨርሲቲውን አሥተዳደር ሲጠይቁም የሚሰጣቸው ምክንያት የተለያየ እንደሆነ ዋዜማ ያነጋገረችው ተማሪ ገልጿል። አሥተዳደሩ ለተማሪዎቹ ከሰጣቸው ምክንያቶች መካከል፣ 'ወቅቱ የረመዳን ወር ስለሆነ ነው'፤ 'ውጤታችሁን የያዘባችሁ ትምሕርት ሚንስቴር እንጂ ዩኒቨርሲቲው አይደለም' የሚሉ እንደሚገኙበት ይሄው ተማሪ ለዋዜማ አብራርቷል። ዩኒቨርስቲው በተመሳሳይ ጊዜና በአንድ ክፍል ውስጥ ጭምር ለፈተናቸው የጤና መኮንን፣ ነርሲንግ እና የሜዲካል የላቦራቶሪ ተማሪዎች ጊዜያዊ ሰርተፊኬታቸውን መስጠቱን የገለጹት ዋዜማ ያነጋገረቻቸው ተመራቂ ተማሪዎች፣ የኛ ተለይቶ የዘገየበት ምክንያት ሊገባን አልቻለም በማለት ቅሬታቸውን ገልጸዋል። በተጨማሪም፣ ከግል ዩኒቨርስቲዎች ሄደው በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ጊዜያዊ ሰርተፊኬታቸውን መቀበላቸውን ገልጸዋል። ዩኒቨርሲቲው የመውጫ ፈተናውን በሰጠ በሁለተኛው ቀን ተማሪዎቹ ግቢውን ለቀው እንዲወጡ ማድረጉን የገለጹት ተማሪዎች፣ በሺሕዎች የሚቆጠሩ ተመራቂ ተማሪዎች በጅግጅጋ ከተማ ቤት ተከራይተው ለመቀመጥ መገደዳቸውንና፣ ቀሪዎቹ ደሞ ወደ ቤተሰቦቻቸው መሄዳቸውን ተናግረዋል። ተማሪዎቹ በዚህ ወቅት የቀን ሥራና ሌሎች ጊዜያዊ ሥራዎችን በመስራት የቤት ኪራይና ለዕለት ጉርስ የሚሆናቸውን ገንዘብ ለማግኘት ጥረት እያደረጉ መሆኑንም አስረድተዋል። ከተመረቁ ሁለት ወር ሊሆናቸው የቀናት እድሜ ብቻ እንደቀራቸው የገለጹት ተመራቂ ተማሪዎቹ፣ ብዙ የሥራ ዕድሎች እያለፏቸው መሆኑንና በከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ውስጥ እያለፉ መሆኑንም አብራርተዋል። ዋዜማ በጉዳዩ ዙሪያ የዩኒቨርሲቲውን አሥተዳደር ለማነጋገር በተጋጋሚ ያደረገችው ጥረት ሊሳካ ባለመቻሉ ሃሳባቸውን ለጊዜው ማካተት አልተቻለም።
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር




25.03.202500:58
#ሰበር
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የእሳት አደጋ ተነስቷል።
Main campus የወንዶች ዶርም።
ተማሪዎች እሳቱን በቁጥጥር ስር ለማዋል ጥረት ሲያደርጉ ተስተውሏል!
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የእሳት አደጋ ተነስቷል።
Main campus የወንዶች ዶርም።
ተማሪዎች እሳቱን በቁጥጥር ስር ለማዋል ጥረት ሲያደርጉ ተስተውሏል!
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
25.03.202501:37
#Update
በመላው የ አርባምንጭ ተማሪዎች በተደረገ ርብርብ እሳቱ በቁጥጥር ስር ውሏል።
እስቲ አንድ ጊዜ ለአርባምንጭ ተማሪዎች👏👏👏👏👏👏
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
በመላው የ አርባምንጭ ተማሪዎች በተደረገ ርብርብ እሳቱ በቁጥጥር ስር ውሏል።
እስቲ አንድ ጊዜ ለአርባምንጭ ተማሪዎች👏👏👏👏👏👏
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education


05.04.202512:32
🎙የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ንግግር
ከተቻለ በሚቀጥለው ዓመት ካልሆነም በ2019 ዓ.ም. የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት የተማሩበትን ማህበረሰብ እንዲያስተምሩ ለማድረግ እየተሰራ ነው።
፨ይህ አዲስ አሰራር ተግባራዊ መደረግ ሲጀምር ለምሳሌ አምስት ዓመት የሚማር የምህንድስና ተማሪ የአራተኛ ዓመት ትምህርቱን ሲጨርስ ለአንድ ዓመት የተማረበትን ማህበረሰብ እንዲያስተምሩ ይደረግና በቀጣዩ ዓመት አምስተኛ ዓመት ትምህርቱን ይቀጥላል። ከዚያም ይመረቃል።
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
ከተቻለ በሚቀጥለው ዓመት ካልሆነም በ2019 ዓ.ም. የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት የተማሩበትን ማህበረሰብ እንዲያስተምሩ ለማድረግ እየተሰራ ነው።
፨ይህ አዲስ አሰራር ተግባራዊ መደረግ ሲጀምር ለምሳሌ አምስት ዓመት የሚማር የምህንድስና ተማሪ የአራተኛ ዓመት ትምህርቱን ሲጨርስ ለአንድ ዓመት የተማረበትን ማህበረሰብ እንዲያስተምሩ ይደረግና በቀጣዩ ዓመት አምስተኛ ዓመት ትምህርቱን ይቀጥላል። ከዚያም ይመረቃል።
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
07.04.202517:27
03.04.202508:51
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት እንዲያስተምሩ ሊገደዱ ነው‼️
ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ማኅበረሰቡን ለአንድ ዓመት በቅድሚያ እንዲያስተምሩ ወይም እንዲያገለግሉ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን አስታወቀ።
ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት ዝቅተኛ የሆነበትን መንስዔ በተመለከተ በቀረበ ጥናት ላይ ውይይት ሲደረግ፣ በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ ስለተያዘው እቅድ አብራርተዋል።
ላለፉት ዓመታት(እሳቸው በኃላፊነት ከተሾሙ ጀምሮ)፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት በከፍተኛ ደረጃ ዝቅተኛ እንዲሆን ካደረጉ መንስዔዎች መካከል፣ የመምህራን ብቃትና የተነሳሽነት ማነስ ተጠቃሽ መሆናቸው ጠቁመዋል።
ችግሩን በአጭር ጊዜ ለመፍታት እንዲቻል የተለያዩ ተግበራት እየተሰሩ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
''የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ'' የሚል መጠሪያ የተሰጠው አሠራር ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ ዕቅድ የተያዘ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ "በአራት ዓመት የሚመረቅ ተማሪ፣ የሦስተኛ ዓመት ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ወደ አስተማረው ማኅበረሰበብ ተመልሶ ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ይሰጥና (ማኅበረሰቡን እንዲያገለግል ይደረግና) እንዲመረቅ ይደረጋል"ሲሉ ተናግረዋል። ይህም ሲሆን የተማሪዎቹ መሠረታዊ ወጪ የሚሸፈን እንደሚሆንም አክለዋል።
ይህ አሰራር ለተማሪዎች ለራሳቸው የተግባር ትምህርት እንደሚሆንና የበለጠ እንዲበስሉ እንደሚያደርጋቸውም ተናግረዋል።
ተማሪዎች የመምህርነትን ሙያ ተላብሰው በዚያው ወደ ሙያው እንዲያመሩ ዕድል በመፍጠር ለጊዜውም ቢሆን በዘርፉ እየቀነሰ የመጣውን ወደ ሙያው የሚገባ የአስተማሪን ቁጥር ለማሳግ እንደሚረዳም ሚንስትሩ አብራርተዋል።
በቅርቡ በመምህራን ላይ በተደረገ ግምገማ ፣ 100,000 የሚደርስ የመምህራን ዕጥረት መኖሩ መታወቁን የተናገሩት ብርሃኑ (ፕሮፌሰር)፣ አሰራሩ በከፍተኛ ደረጃ ያለውን የመምህራን ዕጥረት እንዲቀንስ የበኩልን እንደሚወጣ አስረድተዋል።
ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ሰዎችን ክፍተት ለማስተካከል ከተያዙ ዘርፈ ብዙ የማትጊያ ሥርዓቶች አንዱ፣ መምህራን በአገሪቱ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የራሳቸው ድርሻ እንዲኖራቸውና የኑሮ ውድነቱን እንዲቋቋሙ ለማድረግ፣ "የመምህራን ባንክ" ማቋቋም አንዱ እቅድ መሆኑን አንስተዋል።
ባንኩ "በአንድ ዓመት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባዋል ብለን እንጠብቃለን" ያሉት ሚኒስትሩ፣ በ2019 ዓ.ም ደግም በእርግጠኝነት ወደ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ አሰራር እንደሚገባ ጠቁመዋል።
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ማኅበረሰቡን ለአንድ ዓመት በቅድሚያ እንዲያስተምሩ ወይም እንዲያገለግሉ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን አስታወቀ።
ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት ዝቅተኛ የሆነበትን መንስዔ በተመለከተ በቀረበ ጥናት ላይ ውይይት ሲደረግ፣ በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ ስለተያዘው እቅድ አብራርተዋል።
ላለፉት ዓመታት(እሳቸው በኃላፊነት ከተሾሙ ጀምሮ)፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት በከፍተኛ ደረጃ ዝቅተኛ እንዲሆን ካደረጉ መንስዔዎች መካከል፣ የመምህራን ብቃትና የተነሳሽነት ማነስ ተጠቃሽ መሆናቸው ጠቁመዋል።
ችግሩን በአጭር ጊዜ ለመፍታት እንዲቻል የተለያዩ ተግበራት እየተሰሩ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
''የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ'' የሚል መጠሪያ የተሰጠው አሠራር ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ ዕቅድ የተያዘ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ "በአራት ዓመት የሚመረቅ ተማሪ፣ የሦስተኛ ዓመት ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ወደ አስተማረው ማኅበረሰበብ ተመልሶ ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ይሰጥና (ማኅበረሰቡን እንዲያገለግል ይደረግና) እንዲመረቅ ይደረጋል"ሲሉ ተናግረዋል። ይህም ሲሆን የተማሪዎቹ መሠረታዊ ወጪ የሚሸፈን እንደሚሆንም አክለዋል።
ይህ አሰራር ለተማሪዎች ለራሳቸው የተግባር ትምህርት እንደሚሆንና የበለጠ እንዲበስሉ እንደሚያደርጋቸውም ተናግረዋል።
ተማሪዎች የመምህርነትን ሙያ ተላብሰው በዚያው ወደ ሙያው እንዲያመሩ ዕድል በመፍጠር ለጊዜውም ቢሆን በዘርፉ እየቀነሰ የመጣውን ወደ ሙያው የሚገባ የአስተማሪን ቁጥር ለማሳግ እንደሚረዳም ሚንስትሩ አብራርተዋል።
በቅርቡ በመምህራን ላይ በተደረገ ግምገማ ፣ 100,000 የሚደርስ የመምህራን ዕጥረት መኖሩ መታወቁን የተናገሩት ብርሃኑ (ፕሮፌሰር)፣ አሰራሩ በከፍተኛ ደረጃ ያለውን የመምህራን ዕጥረት እንዲቀንስ የበኩልን እንደሚወጣ አስረድተዋል።
ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ሰዎችን ክፍተት ለማስተካከል ከተያዙ ዘርፈ ብዙ የማትጊያ ሥርዓቶች አንዱ፣ መምህራን በአገሪቱ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የራሳቸው ድርሻ እንዲኖራቸውና የኑሮ ውድነቱን እንዲቋቋሙ ለማድረግ፣ "የመምህራን ባንክ" ማቋቋም አንዱ እቅድ መሆኑን አንስተዋል።
ባንኩ "በአንድ ዓመት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባዋል ብለን እንጠብቃለን" ያሉት ሚኒስትሩ፣ በ2019 ዓ.ም ደግም በእርግጠኝነት ወደ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ አሰራር እንደሚገባ ጠቁመዋል።
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
30.03.202516:30
ዉድ የእስልምና እምነት ተከታይ ቤተሰቦቻችን በዓል አንዴት አሳለፋችሁ ?
አሪፍ ነበር 🔥
ምንም አይልም 🥰
ደብሮኝ ነበር የዋልኩት 😢
አሪፍ ነበር 🔥
ምንም አይልም 🥰
ደብሮኝ ነበር የዋልኩት 😢
29.03.202505:48
ለአባትየውም ,,,,
"ፈጣሪ ይመስገን ልጅህ ተርፏል።" ብሎት የአባትየውን መልስ ሳይጠብቅ "ማንኛውም ጥያቄ ካለህ ሌሎች ረዳት ዶክተሮችን መጠየቅ ትችላህ።" ብሎት ዶክተሩ መንገዱን በሩጫ ቀጠለ።
የልጁም አባት "ለምንድነው ዶክተሩ እንደዚህ ስሜታዊና ችኩል የሆነው? ምናለ አሁን አንድ ደቂቃ ስለ ልጄ ሁኔታ ብጠይቀው?" ሲል ተናገረ።
ይህን የሰማችው ነርስ እንባ በጉንጮቿ እየጎረፈ ,,,,
"ትላንት ነበር የዶክተሩ ልጅ በመኪና አደጋ የሞተው። ለልጅህ ህክምና ስንደውልለት የልጁ ቀብር ላይ ነበር አሁን ያንተን ልጅ ህይወት ታደገ የራሱን ልጅ ደግሞ የቀብር ስርዓት ሊጨርስ በሩጫ ሄደ።" አለችው።
አባት ከሰዓታት በፊት ዶክተሩ ያሳየውን ፈገግታ እያሰበ ተንሰቀሰቀ። የፀፀት ለቅሶ
አንድ ሰው ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳለ ሳታውቅ ለመፍረድ አትቸኩል
"ቀድሞ መፍረድ ለህሊና ፀፀት ይዳርጋል"
✍ከ ዋሱ መሀመድ የተወሰደ
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
"ፈጣሪ ይመስገን ልጅህ ተርፏል።" ብሎት የአባትየውን መልስ ሳይጠብቅ "ማንኛውም ጥያቄ ካለህ ሌሎች ረዳት ዶክተሮችን መጠየቅ ትችላህ።" ብሎት ዶክተሩ መንገዱን በሩጫ ቀጠለ።
የልጁም አባት "ለምንድነው ዶክተሩ እንደዚህ ስሜታዊና ችኩል የሆነው? ምናለ አሁን አንድ ደቂቃ ስለ ልጄ ሁኔታ ብጠይቀው?" ሲል ተናገረ።
ይህን የሰማችው ነርስ እንባ በጉንጮቿ እየጎረፈ ,,,,
"ትላንት ነበር የዶክተሩ ልጅ በመኪና አደጋ የሞተው። ለልጅህ ህክምና ስንደውልለት የልጁ ቀብር ላይ ነበር አሁን ያንተን ልጅ ህይወት ታደገ የራሱን ልጅ ደግሞ የቀብር ስርዓት ሊጨርስ በሩጫ ሄደ።" አለችው።
አባት ከሰዓታት በፊት ዶክተሩ ያሳየውን ፈገግታ እያሰበ ተንሰቀሰቀ። የፀፀት ለቅሶ
አንድ ሰው ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳለ ሳታውቅ ለመፍረድ አትቸኩል
"ቀድሞ መፍረድ ለህሊና ፀፀት ይዳርጋል"
✍ከ ዋሱ መሀመድ የተወሰደ
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education




27.03.202507:29
#RemedialExam
የ2017 ትምህርት ዘመን የሪሚዲያል ተማሪዎች ከማዕከል የሚሰጥ ፈተና ከግንቦት 26-30/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሜጄና (ዶ/ር) በቀን መጋቢት 15/2017 ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጻፉት ሰርኩላር፤ የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ግምገማ ከ100% ከማዕከል እንደሚሆን አስታውሰዋል፡፡
የሪሚዲያል ተማሪዎች ከዚህ በፊት 70% በማዕከል እና 30% በተቋማት የሚዘጋጁ ምዘናዎችን ይወስዱ የነበረ ሲሆን፤ ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ምዘና ከ100% ከማዕከል እንዲሰጥ በጥቅምት 2017 ዓ.ም መወሰኑ ይታወሳል፡፡
በዚህም የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች በሚማሩበት ተቋም የሚሰጥ የተከታታይና የማጠቃለያ ፈተና ውጤት ለትምህርት ሚኒስቴር የሚላክ ይሆናል፡፡ ከዛም በማዕከል በሚሰጥ ፈተና የተማሪዎቹ መቀጠል እና አለመቀጠል የሚወሰን ይሆናል፡፡
✨ Share with your friends
@Freshman_Remedial_Exams
@Freshman_Remedial_Exams
የ2017 ትምህርት ዘመን የሪሚዲያል ተማሪዎች ከማዕከል የሚሰጥ ፈተና ከግንቦት 26-30/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሜጄና (ዶ/ር) በቀን መጋቢት 15/2017 ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጻፉት ሰርኩላር፤ የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ግምገማ ከ100% ከማዕከል እንደሚሆን አስታውሰዋል፡፡
የሪሚዲያል ተማሪዎች ከዚህ በፊት 70% በማዕከል እና 30% በተቋማት የሚዘጋጁ ምዘናዎችን ይወስዱ የነበረ ሲሆን፤ ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ምዘና ከ100% ከማዕከል እንዲሰጥ በጥቅምት 2017 ዓ.ም መወሰኑ ይታወሳል፡፡
በዚህም የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች በሚማሩበት ተቋም የሚሰጥ የተከታታይና የማጠቃለያ ፈተና ውጤት ለትምህርት ሚኒስቴር የሚላክ ይሆናል፡፡ ከዛም በማዕከል በሚሰጥ ፈተና የተማሪዎቹ መቀጠል እና አለመቀጠል የሚወሰን ይሆናል፡፡
✨ Share with your friends
@Freshman_Remedial_Exams
@Freshman_Remedial_Exams
18.04.202518:27
Repost qilingan:
Ethio Exit Exam and COC Exam Materials



11.04.202518:29
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ
👉የሁለተኛ ሴሚስቴር እና የመውጫ ፈተና ካላንደርን ስለ ማሳወቅ
ትምህርት ሚኒስቴር የ12 ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 18 /2017 ዓ/ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ያሳወቀ ሲሆን ከዚያ በፊት ዩኒቨርሲቲዎች ባወጡት አመታዊ የጊዜ ሰሌዳ መሠረት
~2ኛ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ከግንቦት 25 እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም
~ ለተመራቂ ተማሪዎች ማጠቃለያ ፈተና ከግንቦት 13-28/2017 ዓ/ም
~የመውጫ ፈተና ከሰኔ 02/2017 ዓ/ም እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም
~የምረቃ ስነ -ስርዓት ከ14 እና 15 2017 ዓ/ም መሆኑን እናሳውቃለን
አ/ም/ዩ/ተማሪዎች ህብረት /ጽ/ቤት
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
👉የሁለተኛ ሴሚስቴር እና የመውጫ ፈተና ካላንደርን ስለ ማሳወቅ
ትምህርት ሚኒስቴር የ12 ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 18 /2017 ዓ/ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ያሳወቀ ሲሆን ከዚያ በፊት ዩኒቨርሲቲዎች ባወጡት አመታዊ የጊዜ ሰሌዳ መሠረት
~2ኛ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ከግንቦት 25 እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም
~ ለተመራቂ ተማሪዎች ማጠቃለያ ፈተና ከግንቦት 13-28/2017 ዓ/ም
~የመውጫ ፈተና ከሰኔ 02/2017 ዓ/ም እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም
~የምረቃ ስነ -ስርዓት ከ14 እና 15 2017 ዓ/ም መሆኑን እናሳውቃለን
አ/ም/ዩ/ተማሪዎች ህብረት /ጽ/ቤት
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር


24.03.202518:19
ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርስቲ የተሰጠ መግለጫ‼️
EBS TV ሊከሰስ ነው😳
በ14/7/ 2017 ዓ.ም በEBS ፕሮግራም ላይ በተደረገ ቃለ ምልልስ ብርቱኳን ተመስገን ከበደ የተባለች በ2013 የትምህርት ዘመን በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዓመት የፋርማሲ ተማሪ ነበርኩ በማለት የሰጠችዉ ሃሳብ ስህተት መሆኑና ዩኒቨርሲቲው የፋርማሲ ትምህርት ሲሰጥ በ2013 የሁለተኛ ዓመት ተማሪ እንዳልነበረው ይገልጻል።
ስለሆነም ይህ ድርጊት በጣም ሃላፊነት የጎደለው እና ምንም አይነት ማስረጃ የሌለው ስለሆነ ግልጽ የሆነ ስም ማጥፋት እና የዩኒቨርሲቲያችንን ስም የምያጎድል ስለሆነ ኢቢኤስ ይህን ውንጀላ እስካልቀለበሰ ድረስ ዩኒቨርሲቲው ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደምወስድ ይገደዳል፡፡
ምን ትላላችሁ በዘህ ላይ 😔 ልጅቷን የምታውቁ እስቲ በ Comment ላይ ፃፉልን።
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹
EBS TV ሊከሰስ ነው😳
በ14/7/ 2017 ዓ.ም በEBS ፕሮግራም ላይ በተደረገ ቃለ ምልልስ ብርቱኳን ተመስገን ከበደ የተባለች በ2013 የትምህርት ዘመን በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዓመት የፋርማሲ ተማሪ ነበርኩ በማለት የሰጠችዉ ሃሳብ ስህተት መሆኑና ዩኒቨርሲቲው የፋርማሲ ትምህርት ሲሰጥ በ2013 የሁለተኛ ዓመት ተማሪ እንዳልነበረው ይገልጻል።
ስለሆነም ይህ ድርጊት በጣም ሃላፊነት የጎደለው እና ምንም አይነት ማስረጃ የሌለው ስለሆነ ግልጽ የሆነ ስም ማጥፋት እና የዩኒቨርሲቲያችንን ስም የምያጎድል ስለሆነ ኢቢኤስ ይህን ውንጀላ እስካልቀለበሰ ድረስ ዩኒቨርሲቲው ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደምወስድ ይገደዳል፡፡
ምን ትላላችሁ በዘህ ላይ 😔 ልጅቷን የምታውቁ እስቲ በ Comment ላይ ፃፉልን።
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹
19.04.202516:21
Repost qilingan:
Ethio Exit Exam and COC Exam Materials



22.04.202509:16
ExitExamRegistration
ለቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ምዝገባ https://exam.ethernet.edu.et የሚለውን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የሚቻል መሆኑ እንገልጻለን።
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
ለቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ምዝገባ https://exam.ethernet.edu.et የሚለውን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የሚቻል መሆኑ እንገልጻለን።
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
08.04.202517:47
#G12 Entrance Exam
በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ ተጠየቀ፡፡
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት "በኢትዮጵያ መልቀቂያ የብሔራዊ ፈተና ውጤት የቅርብ ጊዜ ተለዋዋጭነት ግምገማ" በሚል ርዕስ ለአንድ ዓመት የቆየ ጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል።
ኢንስቲትዩቱ ካቀረባቸው የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦች መካከል፣ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ይሰጥ የሚለው ይገኝበታል፡፡
በኢንስቲትዩቱ የማኅበራዊ ልማትና አካታችነት ማዕከል ኃላፊና ከፍተኛ ተመራማሪ ደሳለኝ አንጭሶ (ዶ/ር)፥ የተማሪዎች ውጤት እንዲቀንስ ካደረጉ ቁልፍ ምክንያቶች መካከል የፈተና አሰጣጥ ስርዓቱ መቀየር በተለይ ከከተሞች ራቅ ካሉ አካባቢዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚመጡ ተማሪዎች ላይ የፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ተጠቃሽ መሆኑን ጠቁመዋል።
በተፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ምክንያት ጥሩ ውጤት ማምጣት የነበረባቸው ተማሪዎች ውጤት ሳያመጡ መቅረታቸው ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል፡፡
"ተማሪዎች የባዮሜትሪክ መረጃዎች እንዲሞሉ በማድረግ እንዲሁም በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የደኅንነት ካሜራዎችን በመግጠም የቁጥጥር ስራ በመስራት፣ ተማሪዎች ከሚኖሩበት አካባቢ ሳይርቁ ፈተናውን እንዲፈተኑ ትምህርት ሚኒስቴር የረዥም ጊዜ ዕቅድ ይዞ እንዲሠራ" ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ገልፀዋል።
የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ማሻሻል እና ከታች ጀምሮ ጥራት ላይ ሊሰራ እንደሚገባ የገለፁት ኃላፊው፤ የትምህርት ቤት አመራሮች ዕውቀትን መሠረት ባደረገ ሁኔታ ሊመደቡ እንደሚገባም ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ተናግረዋል።
በማኅበረሰቡ ዘንድ "ትምህርት ምን ያደርጋል" የሚል ዕሳቤ መቀየር ላይ አፅንኦት ሰጥቶ የለውጥ ሥራ መስራት ይገባል የሚለው በጥናቱ የተለየ ምክረ ሐሳብ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
ጥናቱ በፀጥታ ችግር ምክንያት የአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎችን እንዳላካተተ ተገልጿል። #Reporter
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹
በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ ተጠየቀ፡፡
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት "በኢትዮጵያ መልቀቂያ የብሔራዊ ፈተና ውጤት የቅርብ ጊዜ ተለዋዋጭነት ግምገማ" በሚል ርዕስ ለአንድ ዓመት የቆየ ጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል።
ኢንስቲትዩቱ ካቀረባቸው የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦች መካከል፣ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ይሰጥ የሚለው ይገኝበታል፡፡
በኢንስቲትዩቱ የማኅበራዊ ልማትና አካታችነት ማዕከል ኃላፊና ከፍተኛ ተመራማሪ ደሳለኝ አንጭሶ (ዶ/ር)፥ የተማሪዎች ውጤት እንዲቀንስ ካደረጉ ቁልፍ ምክንያቶች መካከል የፈተና አሰጣጥ ስርዓቱ መቀየር በተለይ ከከተሞች ራቅ ካሉ አካባቢዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚመጡ ተማሪዎች ላይ የፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ተጠቃሽ መሆኑን ጠቁመዋል።
በተፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ምክንያት ጥሩ ውጤት ማምጣት የነበረባቸው ተማሪዎች ውጤት ሳያመጡ መቅረታቸው ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል፡፡
"ተማሪዎች የባዮሜትሪክ መረጃዎች እንዲሞሉ በማድረግ እንዲሁም በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የደኅንነት ካሜራዎችን በመግጠም የቁጥጥር ስራ በመስራት፣ ተማሪዎች ከሚኖሩበት አካባቢ ሳይርቁ ፈተናውን እንዲፈተኑ ትምህርት ሚኒስቴር የረዥም ጊዜ ዕቅድ ይዞ እንዲሠራ" ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ገልፀዋል።
የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ማሻሻል እና ከታች ጀምሮ ጥራት ላይ ሊሰራ እንደሚገባ የገለፁት ኃላፊው፤ የትምህርት ቤት አመራሮች ዕውቀትን መሠረት ባደረገ ሁኔታ ሊመደቡ እንደሚገባም ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ተናግረዋል።
በማኅበረሰቡ ዘንድ "ትምህርት ምን ያደርጋል" የሚል ዕሳቤ መቀየር ላይ አፅንኦት ሰጥቶ የለውጥ ሥራ መስራት ይገባል የሚለው በጥናቱ የተለየ ምክረ ሐሳብ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
ጥናቱ በፀጥታ ችግር ምክንያት የአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎችን እንዳላካተተ ተገልጿል። #Reporter
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹
Ko'proq funksiyalarni ochish uchun tizimga kiring.