
Реальна Війна

Україна Сейчас | УС: новини, політика

Всевидящее ОКО: Україна | Новини

Мир сегодня с "Юрий Подоляка"

Труха⚡️Україна

Николаевский Ванёк

Лачен пише

Анатолий Шарий

Реальний Київ | Украина

Реальна Війна

Україна Сейчас | УС: новини, політика

Всевидящее ОКО: Україна | Новини

Мир сегодня с "Юрий Подоляка"

Труха⚡️Україна

Николаевский Ванёк

Лачен пише

Анатолий Шарий

Реальний Київ | Украина

Реальна Війна

Україна Сейчас | УС: новини, політика

Всевидящее ОКО: Україна | Новини

ትምህርት ሚኒስቴር™
📚 This unique channel is prepared by the community request.
Any comment & Paid Ads @Tmhrt_Ministers_bot
Any comment & Paid Ads @Tmhrt_Ministers_bot
TGlist рейтингі
0
0
ТүріҚоғамдық
Растау
РасталмағанСенімділік
СенімсізОрналасқан жеріЕфіопія
ТілБасқа
Канал құрылған күніЛют 06, 2025
TGlist-ке қосылған күні
Вер 23, 2024Қосылған топ

ትምህርት ሚኒስቴር Group ™️
22.8K


02.04.202518:43
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት እንዲያስተምሩ ሊገደዱ ነው
ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ማኅበረሰቡን ለአንድ ዓመት በቅድሚያ እንዲያስተምሩ ወይም እንዲያገለግሉ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን አስታወቀ።
ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት ዝቅተኛ የሆነበትን መንስዔ በተመለከተ በቀረበ ጥናት ላይ ውይይት ሲደረግ፣ በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ ስለተያዘው እቅድ አብራርተዋል።
ላለፉት ዓመታት(እሳቸው በኃላፊነት ከተሾሙ ጀምሮ)፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት በከፍተኛ ደረጃ ዝቅተኛ እንዲሆን ካደረጉ መንስዔዎች መካከል፣ የመምህራን ብቃትና የተነሳሽነት ማነስ ተጠቃሽ መሆናቸው ጠቁመዋል።
ችግሩን በአጭር ጊዜ ለመፍታት እንዲቻል የተለያዩ ተግበራት እየተሰሩ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
''የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ'' የሚል መጠሪያ የተሰጠው አሠራር ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ ዕቅድ የተያዘ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ "በአራት ዓመት የሚመረቅ ተማሪ፣ የሦስተኛ ዓመት ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ወደ አስተማረው ማኅበረሰበብ ተመልሶ ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ይሰጥና (ማኅበረሰቡን እንዲያገለግል ይደረግና) እንዲመረቅ ይደረጋል"ሲሉ ተናግረዋል። ይህም ሲሆን የተማሪዎቹ መሠረታዊ ወጪ የሚሸፈን እንደሚሆንም አክለዋል።
ይህ አሰራር ለተማሪዎች ለራሳቸው የተግባር ትምህርት እንደሚሆንና የበለጠ እንዲበስሉ እንደሚያደርጋቸውም ተናግረዋል።
ተማሪዎች የመምህርነትን ሙያ ተላብሰው በዚያው ወደ ሙያው እንዲያመሩ ዕድል በመፍጠር ለጊዜውም ቢሆን በዘርፉ እየቀነሰ የመጣውን ወደ ሙያው የሚገባ የአስተማሪን ቁጥር ለማሳግ እንደሚረዳም ሚንስትሩ አብራርተዋል።
በቅርቡ በመምህራን ላይ በተደረገ ግምገማ ፣ 100,000 የሚደርስ የመምህራን ዕጥረት መኖሩ መታወቁን የተናገሩት ብርሃኑ (ፕሮፌሰር)፣ አሰራሩ በከፍተኛ ደረጃ ያለውን የመምህራን ዕጥረት እንዲቀንስ የበኩልን እንደሚወጣ አስረድተዋል።
ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ሰዎችን ክፍተት ለማስተካከል ከተያዙ ዘርፈ ብዙ የማትጊያ ሥርዓቶች አንዱ፣ መምህራን በአገሪቱ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የራሳቸው ድርሻ እንዲኖራቸውና የኑሮ ውድነቱን እንዲቋቋሙ ለማድረግ፣ "የመምህራን ባንክ" ማቋቋም አንዱ እቅድ መሆኑን አንስተዋል።
ባንኩ "በአንድ ዓመት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባዋል ብለን እንጠብቃለን" ያሉት ሚኒስትሩ፣ በ2019 ዓ.ም ደግም በእርግጠኝነት ወደ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ አሰራር እንደሚገባ ጠቁመዋል።
#Reporter
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ማኅበረሰቡን ለአንድ ዓመት በቅድሚያ እንዲያስተምሩ ወይም እንዲያገለግሉ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን አስታወቀ።
ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት ዝቅተኛ የሆነበትን መንስዔ በተመለከተ በቀረበ ጥናት ላይ ውይይት ሲደረግ፣ በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ ስለተያዘው እቅድ አብራርተዋል።
ላለፉት ዓመታት(እሳቸው በኃላፊነት ከተሾሙ ጀምሮ)፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት በከፍተኛ ደረጃ ዝቅተኛ እንዲሆን ካደረጉ መንስዔዎች መካከል፣ የመምህራን ብቃትና የተነሳሽነት ማነስ ተጠቃሽ መሆናቸው ጠቁመዋል።
ችግሩን በአጭር ጊዜ ለመፍታት እንዲቻል የተለያዩ ተግበራት እየተሰሩ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
''የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ'' የሚል መጠሪያ የተሰጠው አሠራር ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ ዕቅድ የተያዘ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ "በአራት ዓመት የሚመረቅ ተማሪ፣ የሦስተኛ ዓመት ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ወደ አስተማረው ማኅበረሰበብ ተመልሶ ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ይሰጥና (ማኅበረሰቡን እንዲያገለግል ይደረግና) እንዲመረቅ ይደረጋል"ሲሉ ተናግረዋል። ይህም ሲሆን የተማሪዎቹ መሠረታዊ ወጪ የሚሸፈን እንደሚሆንም አክለዋል።
ይህ አሰራር ለተማሪዎች ለራሳቸው የተግባር ትምህርት እንደሚሆንና የበለጠ እንዲበስሉ እንደሚያደርጋቸውም ተናግረዋል።
ተማሪዎች የመምህርነትን ሙያ ተላብሰው በዚያው ወደ ሙያው እንዲያመሩ ዕድል በመፍጠር ለጊዜውም ቢሆን በዘርፉ እየቀነሰ የመጣውን ወደ ሙያው የሚገባ የአስተማሪን ቁጥር ለማሳግ እንደሚረዳም ሚንስትሩ አብራርተዋል።
በቅርቡ በመምህራን ላይ በተደረገ ግምገማ ፣ 100,000 የሚደርስ የመምህራን ዕጥረት መኖሩ መታወቁን የተናገሩት ብርሃኑ (ፕሮፌሰር)፣ አሰራሩ በከፍተኛ ደረጃ ያለውን የመምህራን ዕጥረት እንዲቀንስ የበኩልን እንደሚወጣ አስረድተዋል።
ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ሰዎችን ክፍተት ለማስተካከል ከተያዙ ዘርፈ ብዙ የማትጊያ ሥርዓቶች አንዱ፣ መምህራን በአገሪቱ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የራሳቸው ድርሻ እንዲኖራቸውና የኑሮ ውድነቱን እንዲቋቋሙ ለማድረግ፣ "የመምህራን ባንክ" ማቋቋም አንዱ እቅድ መሆኑን አንስተዋል።
ባንኩ "በአንድ ዓመት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባዋል ብለን እንጠብቃለን" ያሉት ሚኒስትሩ፣ በ2019 ዓ.ም ደግም በእርግጠኝነት ወደ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ አሰራር እንደሚገባ ጠቁመዋል።
#Reporter
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
Жойылды18.04.202511:35




15.04.202518:15
መልካም ዜና ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ፣
ከ2014 ጀምሮ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች tutorials በመስጠት የምታውቀው Entrance Hub ለ2017 ተማሪዎች የመጀመሪያውን Model Exam ነገ ይጀምራል።
ፈተናው 8-11/08/2017 { እሮብ -ቅዳሜ } በ5 የሚሰጥ ስለሆነ ሁላችሁም በ Entrance Hub App ፈተናውን መውሰድ ትችላላችሁ።
ፈተናው ከ2:00 ጀምሮ ሸ24 ሰዓት ውስጥ በሚመቻሁ ሰዓት መፈተን ትችላላችሁ።
ስለፈተና ዝርዝር ፈተና ለማግኘት ይህን ቻናል ይቀላቀሉ👉 @entrancehubethiopia
📱የፈተናውን App ለማግኘት 👉Download
👨💻ለበለጠ መረጃ ያግኙን👉 @EntranceHub_Admin
ከ2014 ጀምሮ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች tutorials በመስጠት የምታውቀው Entrance Hub ለ2017 ተማሪዎች የመጀመሪያውን Model Exam ነገ ይጀምራል።
ፈተናው 8-11/08/2017 { እሮብ -ቅዳሜ } በ5 የሚሰጥ ስለሆነ ሁላችሁም በ Entrance Hub App ፈተናውን መውሰድ ትችላላችሁ።
ፈተናው ከ2:00 ጀምሮ ሸ24 ሰዓት ውስጥ በሚመቻሁ ሰዓት መፈተን ትችላላችሁ።
ስለፈተና ዝርዝር ፈተና ለማግኘት ይህን ቻናል ይቀላቀሉ👉 @entrancehubethiopia
📱የፈተናውን App ለማግኘት 👉Download
👨💻ለበለጠ መረጃ ያግኙን👉 @EntranceHub_Admin
Медиа контентке
қол жеткізе алмадық
қол жеткізе алмадық
03.04.202508:28
🎙የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ንግግር
ከተቻለ በሚቀጥለው ዓመት ካልሆነም በ2019 ዓ.ም. የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት የተማሩበትን ማህበረሰብ እንዲያስተምሩ ለማድረግ እየተሰራ ነው።
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
ከተቻለ በሚቀጥለው ዓመት ካልሆነም በ2019 ዓ.ም. የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት የተማሩበትን ማህበረሰብ እንዲያስተምሩ ለማድረግ እየተሰራ ነው።
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


14.04.202516:30
#EntranceExam #2017
ከጥቂት ሳምንታት በኋላ በሚሰጠው የዘንድሮ የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና 150ሺህ ተማሪዎች በኦንላይን ለማስፈተን ዝግጅት መጠናቀቁን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ባለፈው ዓመት በተሰጠው የዩንቨርሲቲ መውጫ ፈተና 29ሺህ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናውን መውሰዳቸው ይታወሳል።
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
ከጥቂት ሳምንታት በኋላ በሚሰጠው የዘንድሮ የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና 150ሺህ ተማሪዎች በኦንላይን ለማስፈተን ዝግጅት መጠናቀቁን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ባለፈው ዓመት በተሰጠው የዩንቨርሲቲ መውጫ ፈተና 29ሺህ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናውን መውሰዳቸው ይታወሳል።
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers




05.04.202509:21
Жойылды02.04.202521:18
01.04.202505:03
ቀን 2207/2017የወጣ የስራ ማስታወቂያ
⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️
📞0934940102
📞0991846603
🔵position👉ውሀ ሽያጭ መኪና ላይ
🔶ደመወዝ===13000+
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0አመት
🔶የት/ት ደረጃ===10_12+
🔵position👉ስልክ ኦፕሬተር/ለድርጅት/NGO/ኤጀንሲ/
🔶ደመወዝ===9500-12500
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0አመት
🔶የት/ት ደረጃ==8-12+
🔵position👉NGO በሁሉም
🔶ደመወዝ===15000_25000
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-1አመት
🔶የት/ት ደረጃ===10/dip/digree
🔵potition👉ጉዳይ አስፈፃሚ ለድርጅቶች
🔶ደመወዝ===11000+
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ0===0አመት
🔶የት/ት ደረጃ==8-12
🔵position👉ሹፌር
🔶ደመወዝ14-18-22000
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-3አመት
🔶የት/ት ደረጃ===ህዝብ1/ደረቅ/2/3/
🔵position👉አየር መንገድ ሽያጭ
🔶ደመወዝ===8500+
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-1አመት
🔶የት/ት ደረጃ==8-12
🔵position===ማናጀር ለድርጅት
🔶ደመወዝ===10,000__15000
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-2
🔶የት/ት ደረጃ===digree
☎️ 📞0934940102
☎️ 📞0991846603
አድራሻ፡፡፡፡፡ሀያ ሁለት/22/ በአካል በመምጣት ያናግሩን
👉👉ማሳሰቢያ:::::ለሁሉም ስራዎች እድሜ ከ50 አመት በላይ አይቻልም በስራ ሰአት ይደውሉ🛑🛑
⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️
📞0934940102
📞0991846603
🔵position👉ውሀ ሽያጭ መኪና ላይ
🔶ደመወዝ===13000+
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0አመት
🔶የት/ት ደረጃ===10_12+
🔵position👉ስልክ ኦፕሬተር/ለድርጅት/NGO/ኤጀንሲ/
🔶ደመወዝ===9500-12500
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0አመት
🔶የት/ት ደረጃ==8-12+
🔵position👉NGO በሁሉም
🔶ደመወዝ===15000_25000
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-1አመት
🔶የት/ት ደረጃ===10/dip/digree
🔵potition👉ጉዳይ አስፈፃሚ ለድርጅቶች
🔶ደመወዝ===11000+
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ0===0አመት
🔶የት/ት ደረጃ==8-12
🔵position👉ሹፌር
🔶ደመወዝ14-18-22000
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-3አመት
🔶የት/ት ደረጃ===ህዝብ1/ደረቅ/2/3/
🔵position👉አየር መንገድ ሽያጭ
🔶ደመወዝ===8500+
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-1አመት
🔶የት/ት ደረጃ==8-12
🔵position===ማናጀር ለድርጅት
🔶ደመወዝ===10,000__15000
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-2
🔶የት/ት ደረጃ===digree
☎️ 📞0934940102
☎️ 📞0991846603
አድራሻ፡፡፡፡፡ሀያ ሁለት/22/ በአካል በመምጣት ያናግሩን
👉👉ማሳሰቢያ:::::ለሁሉም ስራዎች እድሜ ከ50 አመት በላይ አይቻልም በስራ ሰአት ይደውሉ🛑🛑
Жойылды16.04.202511:14
15.04.202512:25
👌ለዩንቨርሲቲ ና ለ ሃይስኩል ተማሪዎች ብቻ የተከፈተ በኢትዮጲያ የመጀመሪያው ቻናሎች ❤️❤️
Жойылды03.04.202520:33
02.04.202504:22
ቀን 23/07/2017የወጣ የስራ ማስታወቂያ
⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️
📞0934940102
📞0991846603
🔵position👉ውሀ ሽያጭ መኪና ላይ
🔶ደመወዝ===13000+
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0አመት
🔶የት/ት ደረጃ===10_12+
🔵position👉ስልክ ኦፕሬተር/ለድርጅት/NGO/ኤጀንሲ/
🔶ደመወዝ===9500-12500
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0አመት
🔶የት/ት ደረጃ==8-12+
🔵position👉NGO በሁሉም
🔶ደመወዝ===15000_25000
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-1አመት
🔶የት/ት ደረጃ===10/dip/digree
🔵potition👉ጉዳይ አስፈፃሚ ለድርጅቶች
🔶ደመወዝ===11000+
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ0===0አመት
🔶የት/ት ደረጃ==8-12
🔵position👉ሹፌር
🔶ደመወዝ14-18-22000
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-3አመት
🔶የት/ት ደረጃ===ህዝብ1/ደረቅ/2/3/
🔵position👉አየር መንገድ ሽያጭ
🔶ደመወዝ===8500+
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-1አመት
🔶የት/ት ደረጃ==8-12
🔵position===ማናጀር ለድርጅት
🔶ደመወዝ===10,000__15000
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-2
🔶የት/ት ደረጃ===digree
☎️ 📞0934940102
☎️ 📞0991846603
አድራሻ፡፡፡፡፡ሀያ ሁለት/22/ በአካል በመምጣት ያናግሩን
👉👉ማሳሰቢያ:::::ለሁሉም ስራዎች እድሜ ከ50 አመት በላይ አይቻልም በስራ ሰአት ይደውሉ🛑🛑
⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️
📞0934940102
📞0991846603
🔵position👉ውሀ ሽያጭ መኪና ላይ
🔶ደመወዝ===13000+
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0አመት
🔶የት/ት ደረጃ===10_12+
🔵position👉ስልክ ኦፕሬተር/ለድርጅት/NGO/ኤጀንሲ/
🔶ደመወዝ===9500-12500
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0አመት
🔶የት/ት ደረጃ==8-12+
🔵position👉NGO በሁሉም
🔶ደመወዝ===15000_25000
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-1አመት
🔶የት/ት ደረጃ===10/dip/digree
🔵potition👉ጉዳይ አስፈፃሚ ለድርጅቶች
🔶ደመወዝ===11000+
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ0===0አመት
🔶የት/ት ደረጃ==8-12
🔵position👉ሹፌር
🔶ደመወዝ14-18-22000
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-3አመት
🔶የት/ት ደረጃ===ህዝብ1/ደረቅ/2/3/
🔵position👉አየር መንገድ ሽያጭ
🔶ደመወዝ===8500+
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-1አመት
🔶የት/ት ደረጃ==8-12
🔵position===ማናጀር ለድርጅት
🔶ደመወዝ===10,000__15000
🔶ፆታ===ወ/ሴት
🔶ልምድ===0-2
🔶የት/ት ደረጃ===digree
☎️ 📞0934940102
☎️ 📞0991846603
አድራሻ፡፡፡፡፡ሀያ ሁለት/22/ በአካል በመምጣት ያናግሩን
👉👉ማሳሰቢያ:::::ለሁሉም ስራዎች እድሜ ከ50 አመት በላይ አይቻልም በስራ ሰአት ይደውሉ🛑🛑




14.04.202511:30
" ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስልክ ይዘው እንዳይሄዱ ለማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሯል " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)
ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስልክ የሚባል ነገር ይዘው እንዳይገቡ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) በሚመሩት የትምህርት ዘርፍ ላይ ስለአፈጻጻምና ስለታቀዱ እቅዶች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በሰጡት ማብራሪያም በሚቀጥለው ሳምንት ከትምህርት ቢሮዎች ጋር ውይይት እንደሚካሄድ ጠቁመዋል።
በዚህም ወቅት ተማሪዎች ስልክ ትምህርት ቤት ይዘው እንዳይገቡ ለማድረግ ስለሚደረገው እንቅስቃሴ እንደሚመከር ገልጸዋል።
" የጋራ ስምምነት ላይ ከደረስን ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ተማሪዎች ትምህርት ቤት ገብተው ትምህርት መከታተል ነው እንጂ ከስልክ ጋር የሚጫወቱበት ሁኔታ እንዳይፈጠር ይደረጋል " ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስልክ የሚባል ነገር ይዘው እንዳይገቡ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) በሚመሩት የትምህርት ዘርፍ ላይ ስለአፈጻጻምና ስለታቀዱ እቅዶች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በሰጡት ማብራሪያም በሚቀጥለው ሳምንት ከትምህርት ቢሮዎች ጋር ውይይት እንደሚካሄድ ጠቁመዋል።
በዚህም ወቅት ተማሪዎች ስልክ ትምህርት ቤት ይዘው እንዳይገቡ ለማድረግ ስለሚደረገው እንቅስቃሴ እንደሚመከር ገልጸዋል።
" የጋራ ስምምነት ላይ ከደረስን ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ተማሪዎች ትምህርት ቤት ገብተው ትምህርት መከታተል ነው እንጂ ከስልክ ጋር የሚጫወቱበት ሁኔታ እንዳይፈጠር ይደረጋል " ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers






08.04.202507:43
የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


29.03.202515:19
✔️ ኢድ ሙባረክ 🌛
የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ እሁድ ይውላል።
ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ በመታየቷ 1446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ እሁድ ተከብሮ ይውላል።
ዒድ ሙባረክ ! 🌙
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ እሁድ ይውላል።
ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ በመታየቷ 1446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ እሁድ ተከብሮ ይውላል።
ዒድ ሙባረክ ! 🌙
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
14.04.202516:29






03.04.202509:56
#BahirDarUniversity
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የዲጂታል ትምህርት እና ምርምር በተደራጀ መልኩ ለመስጠት የሚያስችል ዘመናዊ የድምጽ እና ምስል ሰቱዲዮ ሥራ አስጀምሯል፡፡
በዩኒቨርሲቲው ጂኦስፓሺያል ዳታ እና ቴክኖሎጂ ማዕከል ውስጥ የተመረቀው ስቱዲዮው፤ በስትራቴጂክ አጋርነት ከኔዘርላንድሱ ትዌንቴ ዩኒቨርሲቲ ትብብር የተገነባ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ስቱዲዮው ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የዲጂታል ትምህርት፣ ምርምር እና ማኅበረሰብ ጉድኝትን ለማስፋት ያስችላል ተብሏል፡፡
የስቱዲዮው ሥራ መጀመር ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በቴክኖሎጂ የታገዘ ትምህርት በመስጠት ቀዳሚ ከሆኑ የሀገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል አንዱ ለመሆን የሚያደርገውን ጥረት የሚደግፍ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የዲጂታል ትምህርት እና ምርምር በተደራጀ መልኩ ለመስጠት የሚያስችል ዘመናዊ የድምጽ እና ምስል ሰቱዲዮ ሥራ አስጀምሯል፡፡
በዩኒቨርሲቲው ጂኦስፓሺያል ዳታ እና ቴክኖሎጂ ማዕከል ውስጥ የተመረቀው ስቱዲዮው፤ በስትራቴጂክ አጋርነት ከኔዘርላንድሱ ትዌንቴ ዩኒቨርሲቲ ትብብር የተገነባ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ስቱዲዮው ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የዲጂታል ትምህርት፣ ምርምር እና ማኅበረሰብ ጉድኝትን ለማስፋት ያስችላል ተብሏል፡፡
የስቱዲዮው ሥራ መጀመር ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በቴክኖሎጂ የታገዘ ትምህርት በመስጠት ቀዳሚ ከሆኑ የሀገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል አንዱ ለመሆን የሚያደርገውን ጥረት የሚደግፍ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


10.04.202512:51
#Digital_ID
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ማውጣት ይጠበቅባቸዋል።
ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያው የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች እና ሰራተኞችን መረጃ በተደራጀ መልኩ እንዲይዙ እና የሀገር አቀፍ ፈተናዎችን ደኅንነት ለማስጠበቅ ጠቀሜታ አለው ተብሏል።
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታው ኮራ ጡሹኔ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጻፉት ሰርኩላር፤ በዚህ ዓመት ሰኔ 2017 ዓ.ም ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ሁሉም የግል እና የመንግሥት ዕጩ ተመራቂዎች የፋይዳ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ የተቀመጠ መሆኑን አስታውሰዋል።
በመሆኑም ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂ ተማሪዎቻቸው የፋይዳ መታወቂያ እንዲያወጡ እንዲያደርጉ እና የተማሪዎቹን የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ቁጥር በኤሜል አድራሻ eyobie2002@yahoo.com በኩል እንዲልኩ አሳስበዋል።
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ምዝገባ ማድረግ መጀመራቸው ይታወቃል።
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ማውጣት ይጠበቅባቸዋል።
ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያው የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች እና ሰራተኞችን መረጃ በተደራጀ መልኩ እንዲይዙ እና የሀገር አቀፍ ፈተናዎችን ደኅንነት ለማስጠበቅ ጠቀሜታ አለው ተብሏል።
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታው ኮራ ጡሹኔ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጻፉት ሰርኩላር፤ በዚህ ዓመት ሰኔ 2017 ዓ.ም ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ሁሉም የግል እና የመንግሥት ዕጩ ተመራቂዎች የፋይዳ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ የተቀመጠ መሆኑን አስታውሰዋል።
በመሆኑም ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂ ተማሪዎቻቸው የፋይዳ መታወቂያ እንዲያወጡ እንዲያደርጉ እና የተማሪዎቹን የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ቁጥር በኤሜል አድራሻ eyobie2002@yahoo.com በኩል እንዲልኩ አሳስበዋል።
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ምዝገባ ማድረግ መጀመራቸው ይታወቃል።
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
05.04.202509:21
#ExitExamCertificate
ትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ያላለፉ ተማሪዎች የምስክር ወረቀት ቅፅ አዘጋጅቶ ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ልኳል።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ብሔራዊ የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እየተደረገ እንደሚገኝ ይታወቃል።
በቅድመ-ምረቃ መውጫ ፈተናው የአፈጻጸም መመሪያ መሰረት፥ የመውጫ ፈተና ውጤት በተማሪዎች ሰርተፍኬት (Temporary Degree) ወይም ትራንስክሪፕት ላይ አልፏል (PASS) ወይም ወድቋል (FAIL) በሚል እንዲቀመጥ ሚኒስቴሩ አዟል።
በዚህም የመውጫ ፈተና ያላለፉ ተማሪዎች የሚሰጡ ኮርሶችን ማጠናቀቃቸውን የሚያረጋገጥ ሰርተፊኬት የሚሰጣቸው ሲሆን፤ ጊዜያዊ ዲግሪ የሚሰጠው ተፈታኙ/ተፈታኟ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ ወስዶ/ወስዳ የማለፊያ ነጥብ ሲያስመዘግብ/ስታስመዘግብ ብቻ እንደሚሆን በሰርተፊኬቱ ይገለጻል።
(የትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ እና የመውጫ ፈተና የውጤት ሰርተፍኬት ፎርማት ከላይ ተያይዟል።)
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
ትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ያላለፉ ተማሪዎች የምስክር ወረቀት ቅፅ አዘጋጅቶ ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ልኳል።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ብሔራዊ የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እየተደረገ እንደሚገኝ ይታወቃል።
በቅድመ-ምረቃ መውጫ ፈተናው የአፈጻጸም መመሪያ መሰረት፥ የመውጫ ፈተና ውጤት በተማሪዎች ሰርተፍኬት (Temporary Degree) ወይም ትራንስክሪፕት ላይ አልፏል (PASS) ወይም ወድቋል (FAIL) በሚል እንዲቀመጥ ሚኒስቴሩ አዟል።
በዚህም የመውጫ ፈተና ያላለፉ ተማሪዎች የሚሰጡ ኮርሶችን ማጠናቀቃቸውን የሚያረጋገጥ ሰርተፊኬት የሚሰጣቸው ሲሆን፤ ጊዜያዊ ዲግሪ የሚሰጠው ተፈታኙ/ተፈታኟ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ ወስዶ/ወስዳ የማለፊያ ነጥብ ሲያስመዘግብ/ስታስመዘግብ ብቻ እንደሚሆን በሰርተፊኬቱ ይገለጻል።
(የትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ እና የመውጫ ፈተና የውጤት ሰርተፍኬት ፎርማት ከላይ ተያይዟል።)
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
Канал өзгерістері тарихы
Көбірек мүмкіндіктерді ашу үшін кіріңіз.