tapswap community
tapswap community
Notcoin Community
Notcoin Community
Whale Chanel
Whale Chanel
tapswap community
tapswap community
Notcoin Community
Notcoin Community
Whale Chanel
Whale Chanel
አብረሆት ቤተ -መፅሐፍ avatar

አብረሆት ቤተ -መፅሐፍ

#አብርሆት
📖 እንኳን ወደ ቻናላችን በሰላም መጡ እዚህ ቻናል ላይ መፅሀፍትን በፒዲኤፍ እና የተለያዩ ትረካዎችን ያገኛሉ።
📚 "መፅሀፍት ሁሌም እንደ አዲስ የምንከፍታቸው የህይወት ዘመን ስጦታዎች ናቸው።"
✏️ ጋሪሰን ኬይለር
🚧 ቻናላችንን ሼር በማድረግ አንባቢ ትውልድ ለመፍጠር የምናደርገውን ጥረት ያግዙ
👉Contact- @yosbenti
📚📚📚📚📚📚
📚 #ንባብ
TGlist rating
0
0
TypePublic
Verification
Not verified
Trust
Not trusted
Location
LanguageOther
Channel creation dateAug 20, 2024
Added to TGlist
Mar 18, 2025
Linked chat

Latest posts in group "አብረሆት ቤተ -መፅሐፍ"

በዚህ ኑሮ ውድነት Protein powder ገዝቶ ለግል አሰልጣኝ ተከፍሎ የማይቻል ነው ለዚህም ነው Viable Ebooks ከተለያዩ አለምአቀፍ ዌብሳይቶች እና Virtual አሰልጣኞች ጋር በመተባበር  ይሄንን "የጡንቻ ግንባታ በኢትዮጵያ ምግቦች" የሚል EBook ይዘንላችሁ የመጣነው።መጽሀፉ የያዛቸውን ሀሳቦች ለማወቅ እና መጽሀፉን ለማግኘት በ t.me/viable_Ebook ያናግሩን።
አስታውሱ መጽሀፉን ስታገኙ አብሮ የ አንድ ወር ከእናንተ ጋር የሚስማማ Workout plan ይኖረዋል በተጨማሪም ይህ መጽሀፍ ሌሎች ቦታዎች ላይ አይገኝም‼️
          ዋጋ:-100ብር ብቻ(ለ 3 ቀን የሚቆይ ቅናሽ)
ቻናላችን:- t.me/Viable_books
👉 መልሰው እንዳይደውሉ

አስቸኳይ መልዕክት!

እባካችሁ  ይህንን መልዕክት ለቤተሰብዎና ጓደኛዎ ያስተላልፉ!

ሰሞኑን አንዳንድ ህብረተሰቦች ከማይታወቁ  ግለሰቦች ስልክ ጥሪ እየደረሳቸው እንደሆነና ስልክ ቁጥሩም፡፣
      Tel: +375602605281
       Tel: +37127913091
       Tel: +37178565072
       Tel: +56322553736
       Tel: +37052529259
       Tel: +255901130460
ወይም ማንኛውም ቁጥር በ+371,+375,+381የሚጀምሩ እንደሆነ አሳውቀዋል።
    እነዚህን ስልክ ቁጥር የሚጠቀሙት ግለሰቦች ሲደውሉ አንዴ ብቻ ከጠራ ብኋላ ይዘጉታል።
እርስዎ መልሰው ሲደውሉ የርስዎን Contact List በ 3sec ውስጥ ወደ ራሳቸው ኮፒ በማድረግ እንዲሁ ሞባዬልዎ ላይ ስለ እርስዎ ባንክ ወይም ክሪዴት ካርድ መረጃ በአንዴ በመጥለፍ የማጭበርበር ስራ እየሰሩ ይገኛሉ።ከላይ በተጠቀሱት ስልክ ቁጥር ከተደወለሎት አይመልሱ ፡ወይም መልሰው አይደውሉ።እንዲሁም በማንኛውም ደዋይ #90 or #09 በመስመር እንዲነኩ ከተጠየቁ አይንኩ።ምክንያቱም በቀላሉ ሲማችሁን አክሰስ(በመጠቀም)  በናንተ ስም የፈለጉት ወንጀል በመስራት እራሳቸውን ስለሚሸሽጉ ነው።  
ይህንን መልዕክት ለቻላችሁ ሰው ፎርዋርድ በማረግ ህዝባችንን ከዚ መሰል ማጭበርበሮች እንታደግ

@abrehotlb
@abrehotlb
አባቴን  አልወደውም ምክንያቱም የሞተር ሳይክል መካኒክ  በመሆኑ ፤ እንደ ጓደኞቼ አባትና እናት ጠበቃ ወይም ዶክተር አይደለም ።

ጆሮ በሚረብሽ የሞተር ድምፅ ፣በጥቁር ሞተር ዘይት  በቆሸሸ ፣ባረጀ ሞተር ሳይክል እየነዳ እኔን ከኋላ በትከሻው ተሸክሞኝ ትምህርት  ቤት ሲያመጣኝ እና ሲወስደኝ ሃፍረት ይሰማኛል።

በጓደኞቼ  ፊት "አባቴ" ብዬ መጥራት እንኳን አልፈልግም ወላጆቹ ባወጡለት ስም 'ፍራንክ' ብዬ ነው የምጠራው።

በምርቃት ሥነሥርዓቴ  ቀን ጂንስ እና ቲሸርት ለብሶ ሰፍ ብሎ እንኳን ደስ አለሽ ብሎ ሊያቅፈኝ ሲጠጋኝ ፊቱን ሳላየው ኮስተር  ብዬ እጄን ብቻ ለሰላምታ ሰጥቼው ከአጠገቡ ቶሎ ሄድኩኝ።

በሃዜኔታ አይን ሲመለከተኝ አየሁት ፤ከዚያን ቀን በኋላ አባቴን አይቼው አላውቅም።

ከሶስት ሳምንት በኋላ ስልክ ተደውሎ አባቴ በሞተር ሳይክል አደጋ እንድሞተ ተነገረኝ፣ የአባቴን መሞት ስሰማ ምንም የኅዘን ስሜት አልተሰማኝም ነበር።

ያለ እናት ብቻውን  ያሳደገኝ አባቴ በመሞቱ ምንም ሀዘን አልተሰማኝም ።

የአባቴ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ትንሽ ሰው ነበር የጠበኩት፤  ነገር ግን ከተለያዩ ከተማ የመጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በቀብር በሥነሥርዓቱ  ላይ ተገኝተዋል።

በእሱ እንዴሜ ያሉ ብዙ ሰዎች 'ወንድሜ ' እያሉ በመረረ ኅዘን ሲያለቅሱ አየሁኝ።

እኔ ለአንድ ቀን እንኳን አባቴ ለማለት ያሳፈረኝ  ወጣቶች  "ደጉ አባቴ" በማለት የማያባራ እንባቸውን  ሲያነቡ ተመለከትኩኝ ።

አንድ ሰው "ወድቄ ያነሳኝ ፣ህይወቴን ያዳነ" የእኔ  አባት እንደረዳው  ሲያወራ ሰማሁ።

የህይወት ታሪኩን ሲነበብ ስለ አባቴ ይህንን ሰማሁ:-

"ወንድም ፍራንክ  ወላጅ አልባ እና ድሃ ህፃናት ሆስፒታል እንዲሄዱ መኪና ያስተባብራል፣ገንዘብ ይሰጣል፣ ያሰባስባል ፣ጦሪ ለሌላቸው  ለሕመምተኛ አዛውንቶች መድሃኒት  ይገዛል....።"

ስለ አባቴ ጥሩነት፣ ደግነት ስሰማ "አባቴን አላውቀውም" ብዬ አሰብኩኝ።

የቀብር ስነስርዓቱ ከተፈፀመ በኋላ የአባቴ ጠበቃ አንድ ፖስታ አውጥቶ ሰጠኝ፤ ፖስታውን ስከፍተው እንዲህ የሚል ደብዳቤ አነበብኩ :-

"ውድ አንድ ልጄ! እንደ እምታፍሪብኝ  አውቃለሁ፣ በግሪስ እና በጥላሸት የቆሸሹ የእጅ ጥፍሬን እትወጂም፣ የሞተር ዘይትና ጭስ ጠረኔን ትጠያለሽ ፤እኔ ግን ባንቺ መኩራቴን ለሰከንድ  እንኳ ማሰቤን አቁሜ አላውቅም ።

አንድ ቀን እኔ የጠገንኩትን ሞተር ሳይክል ብቻ ሳይሆን የተጠገንኳቸውን ብዙ የተሰበሩ ልቦችንም ታያለሽ፤ እኔ  ከማይቀረው አለም ሄጃለው ፤አታልቅሺ፣ ከልብሽ የራስሽን ህይወት ኑሪ ፣ ለሰዎች ደግ ሁኚ፣ ልብሽ ጀግና ይሁን፣ እጆችሽን ቆሻሻ እንዳይነካሽ በማለት አብዝተሽ አትኩሪ።"

በጣም የሚወድሽ አባትሽ

ልጅቷ በፀፀት እና በኅዘን ስቅስቅ ብላ አለቀሰች።
ኮንፊሽየስ ከመሞቱ በፊት እኔ  መንገድ አይደለሁም ብሎ ነበር

ብድሀ ከመሞቱ በፊት እውነትን
ፈልጉ ብሎ ነበር

ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ከመሞቱ በፊት
እኔ መንገድና እውነት ህይወትም ነኝ ብሏል ።

።።።።።።።መልካም ቀን።።።።።።።።

                     @abrehotlb
@abrehotlb
የተስፋዬ ካሳ ጨዋታ ነች።የETV ጋዜጠኛ ሞዴል አርብቶ አደሩን ኢንተርቪው ሊያደርገው ወደ ቤቱ ሄደና ቃለ ምልልሱ ተጀመረ!

ጋዜጠኛ፦ ፍየልህን ምንድነው የምትመግባት?

ገበሬው፦ ጥቁሯን ነው ወይስ ነጯን?

ጋዜጠኛ፦ ነጯን

ገበሬው፦ ሣር ነው።

ጋዜጠኛ፦ ጥቁሯንስ?

ገበሬው፦ ሣር ነዋ።

ጋዜጠኛ፦ እሺ ማደሪያዋስ የት
ነው?

ገበሬው፦ ጥቁሯን ነው ወይስ
ነጯን?

ጋዜጠኛ፦ ጥቁሯን።

ገበሬው፦ ከእርሻው ማዶ ባለው
ክፍል።

ጋዜጠኛ፦ ነጯንስ?

ገበሬው፦ ያው አንድ ላይ ነው
ማሳድራቸው።

ጋዜጠኛ፦ እሺ ለማጠብስ ምን
ምን ትጠቀማለህ?

ገበሬው፦ ጥቁሯን ነው ነጯን?

ጋዜጠኛ፦ ነጯን።

ገበሬው፦ ውሃ ነዋ።

ጋዜጠኛ፦ ጥቁሯንስ?

ገበሬው፦ እሷንም ውሃ ነው።

ጋዜጠኛው (በጣም ተበሳጭቶ)፦
ያምሃል እንዴ? ለሁለቱም ተመሣሣይ ነገር ከሆነ ምትጠቀመው ለምን አስር ጊዜ ጥቁሯ ነጯ እያልክ ታደክመኛለህ?

ገበሬው፦ ምክንያቱም ነጯ የኔ ናታ።

ጋዜጠኛው፦ ጥቁሯስ የማን ናት?
.
.
.
.
.
.
ገበሬው፦ በርግጥ ጥቁሯም የኔ
ናት!



@abrehotlb
@abrehotlb
አልኬምስት
✍️Paulo Coelho
ዘአልኬሚስት

💠ከ150 ሚሊዮን ኮፒዎች በላይ በመሸጥ ጊነስ ቡክ ላይ ለመስፈር የበቃ፣ ከ80 በላይ በሆኑ ቋንቋዎች የተተረጎመ፣ 115 ዓለም አቀፍ ሽልማቶችን የተቀዳጀ የምንጊዜም ምርጥ መጽሐፍ!

#1️⃣_ፍርሃት_እንቅፋት_ነው።

ፍርሃት ከሚያጋጥምህ ማንኛውም እንቅፋት የበለጠ ትልቅ እንቅፋት ነው።

~ ፍርሃትህን አትፍራው ብትፈራውም ከማድረግ አታፈግፍግ!

#2️⃣_እውነት_ሁልጊዜ_ጸንቶ_ይኖራል

~ እውነትን በጭስ እና በመስታወት መሸፈን አይቻልም - ሁልጊዜ ጸንቶ ይቆማል።

#3️⃣_አሰልቺውን_ተመሳሳይ_ህይወት_ስበረው

እያንዳንዱ ቀን ከቀጣዩ ቀን ጋር ተመሳሳይ በሚሆንበት ጊዜ ሰዎች በየቀኑ በሕይወታቸው ውስጥ የሚከናወኑትን መልካም ነገሮች ለይተው ማወቅ ስለሚያቅታቸው ነው።

~ ምስጋና በእያንዳንዱ ቀን ውስጥ ጥሩውን የማግኘት ልምምድ ነው።

#4️⃣_አሁንን_ተቀበል

ሁልጊዜ አሁን ባለህ ነገር ላይ ማተኮር ከቻልክ ደስተኛ ሰው ትሆናለህ።

~ ባለፈው መኖር እና ያለፈው ህይወትህ አንተን እንዲገልፅ መፍቀድ ወይም ስለወደፊቱ መጨነቅ ምንም ፋይዳ የለውም። 

#5️⃣_ስኬትህ_የምታደርገው_ነገር_ነፀብራቅ_ነው።

ከቀደመው ማንነታችን የተሻልን ለመሆን ጥረት ባደረግን ቁጥር በዙሪያችን ያሉ ነገሮች ሁሉ የተሻሉ መሆን ይጀምራሉ።

~ የተሻለ ሰው መሆንህ በዙሪያህ ያሉትን ነገሮች ሁሉ ማለትም የአኗኗር ዘይቤህን፣ ቤተሰብህን፣ ጓደኞችህን፣ ማህበረሰብህን የሚጠቅም ተዘዋዋሪ ተጽእኖ ይፈጥራል።

#6️⃣_ወስን

አንድ ሰው ሲወስን፣ መጀመሪያ ውሳኔውን ሲወስን አያውቃቸው ወደነበሩ ቦታዎች የሚወስደው ኃይለኛ ፍሰት ውስጥ እየገባ ነው።

~ ድርጊት በውሳኔህ ላይ ከመተማመን የሚመነጭ ነው።  አጥር ላይ መቀመጥ የትም አያደርስም። ስለዚህ ወስን! የውሳኔ ሰው ሁን!

#7️⃣_የምናብ_ሰው_ሁን

" አለምን የማየው እንዲከሰት ከምፈልገው ነገር አንፃር እንጂ ከሚታየው ነገር አንፃር አይደለም።"

~ ሰዎች ዓለምን እንዳለች መቀበልን ቢመርጡ ኖሮ ታላላቅ ፈጠራዎች አይከሰቱም ነበር።

~ ታላላቅ ስኬቶች እና ፈጠራዎች ‘አይቻልም’ የሚል አስተሳሰብን ችላ በማለት ይጀምራሉ።

#8️⃣_እንደገና_መነሳትህን_ቀጥል

" የሕይወት ምስጢር ሰባት ጊዜ ወድቆ ስምንት ጊዜ መነሳት ነው።"
ምክንያቱም ስምንተኛው ጊዜ የአንተ ግኝት ሊሆን ይችላል።

#9️⃣_በራስህ_መንገድ_ላይ_አተኩር

ሌሎች ሰዎች ተጽእኖ ሊያሳድሩብህ ይችላሉ፤  ነገር ግን የሌላ ሰው ህይወት መኖር ከጀመርክ ግራ የተጋባ ሰው ትሆናለህ።

~ ምክር መቀበል እና ከሌሎች መማር ምንም ችግር የለውም፤ ነገር ግን የምትሄድበት መንገድ ከአንተ ፍላጎት እና ዝንባሌ ጋር የሚስማማ መሆኑን አረጋግጥ።

#1️⃣0️⃣_ሁልጊዜ_እርምጃ_ውሰድ

" ለመማር አንድ መንገድ ብቻ ነው ያለው፤  ይህም ተግባር ብቻ ነው""
📚እንማር 📚📚💠
▬▬▬▬▬▬▬▬▬
        #shaer #share #share
       #ሼር #ሼር #ሼር
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
ለተጨማሪ መፅሐፍት 
▬ ▬   ▬▬    ▬▬     ▬▬

✅️@abrehotlb
✅@abrehotlb
ህይወታችሁን የሚቀይሩ የአለም ምርጥ  የሳይኮሎጂ መፅሐፎች

📚 ተአምረኛው አእምሮ ❤️
📚 አልኬምስት 👍
📚 ሚስጥሩ 😘

የትኛው መጽሀፍ ይለቀቅ በreaction ግለፁ።።።።።።።።።።።።።

#like and #share

JOIN: @abrehotlb
JOIN: @abrehotlb
✅በዓለም ላይ ትልቁ ሱስ መጠጥ አይደለም።❌

✅በዓለም ላይ ትልቁ ሱስ ለወንድ ሴት ለሴት ወንድ አይደለም።❌

✅በዓለም ላይ ትልቁ ሱስ comfort zone (ምቹ ዞን) ነው።

👉ይህም ለሰው ልጅ ትልቁ ጠላቱ ነው።
አለም "ማየት ማመን ነው"ትለናለች

  ቤተክርስቲያናችን ደግሞ"ማመን ማየት ነው"ትለናለች።

ለአለም ጆሮ ከሰጠን የምናየው ካመንን በአለም ጨለማ እንዋጣለን። ተስፋችንን እንነጠቃለን።

ለቤተክርስቲያናችን ጆሮ ከሰጠን ግን እንደዛች የጌታችን የመድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ጨርቅ  በእምነት ስትነካው ደሟ ቀጥ እንዳለላት ሴት ሀዘናችን ጭንቀታችን ቀጥ ይልልናል።

ያቺ ሴት የምታየውን ብቻ ብታም ደሟ አይቆምም ነበር።ነገርግን እምነትን ስላስቀደመች ደሟ ሲቆም አይታለች።

የእሷን እምነት ለኛም ያድለን🙏🙏🙏
በምድር ላይ......

የዘላለም ሀብት የለም ፣የዘላለም ትምህርት የለም ፣የዘላለም ብሄር የለም ፣የዘላለም ትዳር የለም፣የዘላለም በሽታ የለም፣የዘላለም ስኬት የለም፣ የዘላለም ጓደኝነት የለም

ሁሉም ነገር ከጥቂት አመታት በኋላ እዚሁ ያበቃል!! ይራገፋል .....

እኛ ያየነው ነው ላይ ብቻ ሳይሆን እግዚአብሄር  ያየልን ጋር እንኖር ዘንድ አይናችንን ይግለጥልን...
በንቃት በሙላት እና በኩራት ኖረን መሞት እንድንችል ይርዳን!

"የዘላለም አምላክ እንጂ የዘላለም ችግር የለም" ይኸው ነዉ

               Join us
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@abrehotlb
@abrehotlb
አባት ሁለት ሴት ልጆቹን ዳረ። አንዷን ለገበሬ አንዷን ደሞ ለሸክላ ሰሪ ነበር የዳረው ፤ ከአመት በኋላ ሊጠይቃቸው ብሎ ከአገር ወጣ ። ጥየቃውን የቤቱ ታላቅ ከሆነችው ለገበሬው ከዳራት ልጁ ጀመረ ፤ እሷም እጅግ በደስታ ተቀበለችው ።  "እንዴት ነሽ ኑሮ እንዴት ይዞሻል በምንስ እየኖርሽ ነው" ብሎ ጠየቃት
"ባለቤቴ መሬት ተከራይቶ ነው ያረሰው ፣ እህሉን ደግሞ በብድር ነው የወሰደው አሁን ዘርቶታል ። ዝናብ እየጠበቅን ነው፤ ከዘነበ ምርቱ ጥሩ ይሆናል ኑሯችንም ይሻሻላል ፤ ካልዘነበ ግን አደጋ ውስጥ ነን።"አለችው

ከዚያም ወደ ሁለተኛ ልጁ አመራ እሷም በደስታ ተቀበለችው።
"ኑሮ እንዴት ነው በምንስ ነው የምትኖሩት"አላት ።
"ባለቤቴ በብድር ነው የሸክላ አፈር የገዛው ፤ አሁን ብዙ የሸክላ ምርት አዘጋጅቶ መድረቁን እየተጠባበቀ ነው ። በየቀኑ ፀሀይ የሚወጣ ከሆነ ምርቱ ይሄድለታል ፤ በኑሯችን ላይም ለውጥ ይኖራል። የሚዘንብ ከሆነ ግን ሸክላው ይበላሻል ።"አለችው

አባት ልጆቹን ከጎበኘ በኋላ ወደ አገሩ ተመለሰ ፤ ቤቱ ሲደርስ የልጆቹ እናት ስለ ሁኔታቸው ጠየቀችው ። እሱም እንዲህ አላት :-
ከዘነበም እግዝአብሔር ይመስገን በይ_ካልዘነበም_እግዚአብሔር ይመስገን_በይ።"

እንግዲህ የህይወት ነገር እንዲህ ነው ፤ አንዱ የሚፈልገውን ሌላው አይፈልገውም ፤ ላንዱ የሚስማማው ለሌላው አይስማማውም


join በነፃነው😊🙏

@abrehotlb
አንዲት ሴት ፕሮፈሰር ስለ "አንድ ወንድ ብዙ ሚስቶችን ማግባት" በተሰኘ አርእስት በአንድ አካባቢ ለሚኖሩ ሴቶች እና ወንዶች ገለፃ እንድታደርግ ትጋበዛለች።

ፕሮፈሰሯ የተጠቀሰውን አርእስት ገለፃ ለማድረግ እራሷ ነበረ የመረጠችው።

ፕሮፈሰሯ አንድ ወንድ ብዙ ሴቶችን ሲያገባ ለሴት ልጅ ያለውን ጠቀሜታ በዝርዝር አስረዳች።

ሴቶችም ይህን የጋብቻ ልምድ ተቀብለው ቢፈፅሙት ያለውን ጠቀሜታ አስተማረች።

ጥቅሙ ለእራሷ ለሴቷ እንደሆነና መቃወም እንደሌለባት አዳራሽ ውስጥ ላሉት ታዳሚዎች አስረግጣ ገለፃ አደረገች።

በአዳራሹ የፕሮፈሰሯን ገለፃ ስትከታተል የነበረች አንዲት ሴት እጇን አውጥታ ለፕሮፈሰሯ  እንዲህ በማለት አስትያየት ትሰጣለች ።

"በጉዳዩ ላይ ጠለቅ ያለ ማብራሪያ እና ገለፃ ስላደረግሽልን አመሰገናለሁ!"

"ከባለቤትሽ ጋር አንቺ ሳታውቂ ፣ አብረሸው እያለሽ  ከተጋባን አሁን  አራት አመታችን ነው ፣ መንታ ልጆችም አለን አለቻት።"

ፕሮፌሰሯ ከሴትየዋ ይህንን ስትሰማ  በአዳራሹ ውስጥ እራሷን ስታ ወደቀች ፣ሆስፒታልም ተወሰደች።

ፕሮፌሰሯ ሆስፒታል ከአልጋ ላይ ሆና ስትነቃ ያቺ አዳራሽ ውስጥ አስተያየት የሰጣቻት ሴት ከአልጋዋ አጠገብ ሆና አየቻት ።

ሴትየዋ  ለፕሮፌሰሯ እንዲህ አለቻት:-

"ባለቤትሽን እንኳን ላገባው በአይኔም አይቼው አላውቅውም ይህን ያልኩት ልፈትንሽ ነበረ፤ ፈተናውን ወድቀሻል።"

"ለሌላ ግዜ ስለ አንድ አስተሳሰብ ተቀበሉና አድርጉት ብለሽ  ሌሎችን ስታስተምሪ ፣መጀመሪያ አንቺ ራስሽ አምነሽና ፣ ተቀብለሽ  መሆን አለበት" በማለት ለፕሮፈሰሯ ነገረቻት።

◆━━━━━ ✎ ✦ ✎ ━━━━━━◆

                   @abrehotlb
                   @abrehotlb

Records

03.05.202523:59
566Subscribers
29.03.202512:06
1200Citation index
01.05.202512:43
168Average views per post
01.05.202523:59
147Average views per ad post
30.04.202512:43
9.20%ER
01.04.202512:43
31.45%ERR
Subscribers
Citation index
Avg views per post
Avg views per ad post
ER
ERR
APR '25MAY '25

Popular posts አብረሆት ቤተ -መፅሐፍ

የተስፋዬ ካሳ ጨዋታ ነች።የETV ጋዜጠኛ ሞዴል አርብቶ አደሩን ኢንተርቪው ሊያደርገው ወደ ቤቱ ሄደና ቃለ ምልልሱ ተጀመረ!

ጋዜጠኛ፦ ፍየልህን ምንድነው የምትመግባት?

ገበሬው፦ ጥቁሯን ነው ወይስ ነጯን?

ጋዜጠኛ፦ ነጯን

ገበሬው፦ ሣር ነው።

ጋዜጠኛ፦ ጥቁሯንስ?

ገበሬው፦ ሣር ነዋ።

ጋዜጠኛ፦ እሺ ማደሪያዋስ የት
ነው?

ገበሬው፦ ጥቁሯን ነው ወይስ
ነጯን?

ጋዜጠኛ፦ ጥቁሯን።

ገበሬው፦ ከእርሻው ማዶ ባለው
ክፍል።

ጋዜጠኛ፦ ነጯንስ?

ገበሬው፦ ያው አንድ ላይ ነው
ማሳድራቸው።

ጋዜጠኛ፦ እሺ ለማጠብስ ምን
ምን ትጠቀማለህ?

ገበሬው፦ ጥቁሯን ነው ነጯን?

ጋዜጠኛ፦ ነጯን።

ገበሬው፦ ውሃ ነዋ።

ጋዜጠኛ፦ ጥቁሯንስ?

ገበሬው፦ እሷንም ውሃ ነው።

ጋዜጠኛው (በጣም ተበሳጭቶ)፦
ያምሃል እንዴ? ለሁለቱም ተመሣሣይ ነገር ከሆነ ምትጠቀመው ለምን አስር ጊዜ ጥቁሯ ነጯ እያልክ ታደክመኛለህ?

ገበሬው፦ ምክንያቱም ነጯ የኔ ናታ።

ጋዜጠኛው፦ ጥቁሯስ የማን ናት?
.
.
.
.
.
.
ገበሬው፦ በርግጥ ጥቁሯም የኔ
ናት!



@abrehotlb
@abrehotlb
01.05.202507:47
👉 መልሰው እንዳይደውሉ

አስቸኳይ መልዕክት!

እባካችሁ  ይህንን መልዕክት ለቤተሰብዎና ጓደኛዎ ያስተላልፉ!

ሰሞኑን አንዳንድ ህብረተሰቦች ከማይታወቁ  ግለሰቦች ስልክ ጥሪ እየደረሳቸው እንደሆነና ስልክ ቁጥሩም፡፣
      Tel: +375602605281
       Tel: +37127913091
       Tel: +37178565072
       Tel: +56322553736
       Tel: +37052529259
       Tel: +255901130460
ወይም ማንኛውም ቁጥር በ+371,+375,+381የሚጀምሩ እንደሆነ አሳውቀዋል።
    እነዚህን ስልክ ቁጥር የሚጠቀሙት ግለሰቦች ሲደውሉ አንዴ ብቻ ከጠራ ብኋላ ይዘጉታል።
እርስዎ መልሰው ሲደውሉ የርስዎን Contact List በ 3sec ውስጥ ወደ ራሳቸው ኮፒ በማድረግ እንዲሁ ሞባዬልዎ ላይ ስለ እርስዎ ባንክ ወይም ክሪዴት ካርድ መረጃ በአንዴ በመጥለፍ የማጭበርበር ስራ እየሰሩ ይገኛሉ።ከላይ በተጠቀሱት ስልክ ቁጥር ከተደወለሎት አይመልሱ ፡ወይም መልሰው አይደውሉ።እንዲሁም በማንኛውም ደዋይ #90 or #09 በመስመር እንዲነኩ ከተጠየቁ አይንኩ።ምክንያቱም በቀላሉ ሲማችሁን አክሰስ(በመጠቀም)  በናንተ ስም የፈለጉት ወንጀል በመስራት እራሳቸውን ስለሚሸሽጉ ነው።  
ይህንን መልዕክት ለቻላችሁ ሰው ፎርዋርድ በማረግ ህዝባችንን ከዚ መሰል ማጭበርበሮች እንታደግ

@abrehotlb
@abrehotlb
29.04.202507:02
አንዲት ሴት ፕሮፈሰር ስለ "አንድ ወንድ ብዙ ሚስቶችን ማግባት" በተሰኘ አርእስት በአንድ አካባቢ ለሚኖሩ ሴቶች እና ወንዶች ገለፃ እንድታደርግ ትጋበዛለች።

ፕሮፈሰሯ የተጠቀሰውን አርእስት ገለፃ ለማድረግ እራሷ ነበረ የመረጠችው።

ፕሮፈሰሯ አንድ ወንድ ብዙ ሴቶችን ሲያገባ ለሴት ልጅ ያለውን ጠቀሜታ በዝርዝር አስረዳች።

ሴቶችም ይህን የጋብቻ ልምድ ተቀብለው ቢፈፅሙት ያለውን ጠቀሜታ አስተማረች።

ጥቅሙ ለእራሷ ለሴቷ እንደሆነና መቃወም እንደሌለባት አዳራሽ ውስጥ ላሉት ታዳሚዎች አስረግጣ ገለፃ አደረገች።

በአዳራሹ የፕሮፈሰሯን ገለፃ ስትከታተል የነበረች አንዲት ሴት እጇን አውጥታ ለፕሮፈሰሯ  እንዲህ በማለት አስትያየት ትሰጣለች ።

"በጉዳዩ ላይ ጠለቅ ያለ ማብራሪያ እና ገለፃ ስላደረግሽልን አመሰገናለሁ!"

"ከባለቤትሽ ጋር አንቺ ሳታውቂ ፣ አብረሸው እያለሽ  ከተጋባን አሁን  አራት አመታችን ነው ፣ መንታ ልጆችም አለን አለቻት።"

ፕሮፌሰሯ ከሴትየዋ ይህንን ስትሰማ  በአዳራሹ ውስጥ እራሷን ስታ ወደቀች ፣ሆስፒታልም ተወሰደች።

ፕሮፌሰሯ ሆስፒታል ከአልጋ ላይ ሆና ስትነቃ ያቺ አዳራሽ ውስጥ አስተያየት የሰጣቻት ሴት ከአልጋዋ አጠገብ ሆና አየቻት ።

ሴትየዋ  ለፕሮፌሰሯ እንዲህ አለቻት:-

"ባለቤትሽን እንኳን ላገባው በአይኔም አይቼው አላውቅውም ይህን ያልኩት ልፈትንሽ ነበረ፤ ፈተናውን ወድቀሻል።"

"ለሌላ ግዜ ስለ አንድ አስተሳሰብ ተቀበሉና አድርጉት ብለሽ  ሌሎችን ስታስተምሪ ፣መጀመሪያ አንቺ ራስሽ አምነሽና ፣ ተቀብለሽ  መሆን አለበት" በማለት ለፕሮፈሰሯ ነገረቻት።

◆━━━━━ ✎ ✦ ✎ ━━━━━━◆

                   @abrehotlb
                   @abrehotlb
አለም "ማየት ማመን ነው"ትለናለች

  ቤተክርስቲያናችን ደግሞ"ማመን ማየት ነው"ትለናለች።

ለአለም ጆሮ ከሰጠን የምናየው ካመንን በአለም ጨለማ እንዋጣለን። ተስፋችንን እንነጠቃለን።

ለቤተክርስቲያናችን ጆሮ ከሰጠን ግን እንደዛች የጌታችን የመድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ጨርቅ  በእምነት ስትነካው ደሟ ቀጥ እንዳለላት ሴት ሀዘናችን ጭንቀታችን ቀጥ ይልልናል።

ያቺ ሴት የምታየውን ብቻ ብታም ደሟ አይቆምም ነበር።ነገርግን እምነትን ስላስቀደመች ደሟ ሲቆም አይታለች።

የእሷን እምነት ለኛም ያድለን🙏🙏🙏
20.04.202516:38
ቤተሰቦች እስከ 3:00 ሰዓት ድረስ add እና invite ማድረግ ይቻላል ።
ያደረጋቹትን screen shoot ላኩ።

መልካም እድል❤️
30.04.202509:41
✅በዓለም ላይ ትልቁ ሱስ መጠጥ አይደለም።❌

✅በዓለም ላይ ትልቁ ሱስ ለወንድ ሴት ለሴት ወንድ አይደለም።❌

✅በዓለም ላይ ትልቁ ሱስ comfort zone (ምቹ ዞን) ነው።

👉ይህም ለሰው ልጅ ትልቁ ጠላቱ ነው።
27.04.202510:38
☑️  ቆንጆ ናት... አፍላ .... 15 አመቷ ነው።
ጎረምሶች ሲያዩዋት አይናቸው ይጎለጎላል። ጎልማሶች አይተው ይመኛታል። ወንዶች ይከጅሏታል። ሴቶች በቅናት እንደ ሽንኩርት ይልጧታል።

☑️  አንድ ቀን እንዲህ ስል ጠየቅኳት።
<<ማግባት የምትፈልጊው ባል ምን መስፈርት እንዲያሟላ ትፈልጊያለሽ?
>>
☑️ በፍጥነት መለሰችልኝ
የተማረ መሆን አለበት፤ ማስተርስ ያለው ይመረጣል። ከተቻለ የግል ቢዝነስ የሚሰራ፤ ኢንቨስተር ቢሆን አሪፍ ነው፤ ካልሆነ ግን አሪፍ ደሞዝ ሊኖረው
ግድ.ነው። መኖሪያ ቤቱ G+2 ቢሆን ደስ ይለኛል፤ ከG+1 በታች ግን
አልፈልግም።

✅ መኪና በጣም ነው የምወደው። አሪፍ መኪኖች ቢኖሩት አሪፍ ካልሆነም
ከተጋባን በኋላ እኔ እንዲገዛ አደርገዋለሁ። ሙድ የገባው ቢሆን ደስ
ይለኛል። ሁሌ ግን የሚቅም፤ የሚጨብስ እና የሚያጨስ መሆን
የለበትም። ጨዋታ የሚያውቅ ሁሌ የሚያስቀኝ!!!

✅ ቁመቱ በጣም እንዲረዝም አልፈልግም። እኔ አጠር ስለምል በጣም
እንዳይበልጠኝ። ደረቱ ሰፋ ያለ ሆኖ ቦርጭ የሚባል እንዲኖረው
አልፈልግም።

✅ጸጉሩ ፍሪዝ ቢሆን ደስ ይለኛል፤ ድሬድ ቢሆን ደግሞ ነፍስ ነው። አይኑ
የሚያምር፤ መልኩ ጸይም መሆን አለበት በጣም ቀይ ወይም በጣም ጥቁር
ወንድ አልወድም። አለባበሱ ዘናጭ መሆን አለበት። የሚወደኝ፤
የሚንከባከበኝ፤ ሮማንቲክ የሆነ፤ በሳምንት ቢያንስ ሁለቴ የሻማ
እራት ያለበት ሆቴል የሚጋብዘኝ፤ ቢያንስ በወር ሁለቴ ጭፈራ ቤት
የሚወስደኝ፤.ከበዓላት እና ከልደቴ ቀን በተጨማሪ ስጦታ እያመጣ ስርፕራይዝ
የሚያደርገኝ፤ ፍቅር የሚያውቅ፤ በተለያየ ቁልምጫ ስም የሚጠራኝ እና
ታማኝ ከእኔ ውጪአንዲት ሴት የማያይ ...

☑️  >>ይበቃል አልኳት እንደማታቆም ስለገባኝ። እንዲህ አይነት ወንድ
ኢትዮጵያ ውስጥ ቀርቶ አስቴር አወቀ ዘፈን ውስጥ እንኳን አይገኝም አልኩ
በውስጤ። ለሷ ግንአልነገርኳትም።


✅ ከአስር አመት በኋላ ሳገኛት 25 አመቷ ነበር። አላገባችም። ዩኒቨርስቲ
ጨርሳ.ስራ ይዛለች። ጥቂት ቦይ ፍሬንዶች ይዛ ለቃለች። አሁንም ታምራለች
እንደድሮው ግን የሰው ሁሉ አይን ማረፊያ አይደለችም። መልሼ ያንኑ ጥያቄ
ጠየቅኳት።

✅ <<ማግባት የምትፈልጊው ባል ምን አይነት ነገሮች ማሟላት አለበት?>>
የማፈቅረው ሰው መሆን አለበት፤ ፍቅር ከሌለ ላገባው አልችልም።
ከማልወደው ሰው ጋር አንድ ቀን ላድር አልችልም። ታማኝ እንዲሆን
እፈልጋለሁ። እንዲያከብረኝ እፈልጋለሁ። ጥሩ ስራ ቢኖረው፤ ማንበብ
የሚወድና በሃሳብ የምንግባባ ቢሆን ደስ ይለኛል። ቆንጆና ሃብታም ከሆነ ጥሩ ነው፤ ካልሆነም ግን አብረን ሰርተን መለወጥ እንችላለን። ዋናው መግባባት ነው። በተረፈ ቤተሰቡን የሚወድ እና የማይዋሽ መሆን አለበት። ወንዱ ሁሉ
የማይታመን ሆነብን እኮ። ዋናው የሚታመን ከሆነ ሌላው ችግር
የለውም>>

✅  ጊዜው ይሮጣል!!! ከአስር አመት በኋላ ስንገናኝ አላገባችም። 35 አመት
እያለፋት ነበር። ደግሜ ያንኑ ጥያቄ ጠይቅኳት።

<<ማግባት የምትፈልጊው ባል ምን አይነት ነገሮች ማሟላት አለበት?>>
ትንሽ አሰብ አደረገኝና
<<የምግባባው ሰው ከሆነ ሌላው ችግር የለውም>> አለችኝ
መልኩ፤ ጸጉሩ፤ ሃብቱ፤ እውቀቱስ አልኳት።
<<ወንድ ልጅ ደግሞ መልክ ምን ያደርግለታል? ከቺምፕ (ቺምፓንዚ)
መለስ ካለ ሌላው ችግር የለውም>> አለች እየሳቀች።

☑️ ከአስር አመት በኋላ ሳገኛት አግብታ ሁለት ልጆች ወልዳ ነበር።ባሏ
አጭር፤ ጥቁር፤ መላጣ፤ የከባዳ መኪና ሾፌር አይነት ቦርጭ
ያለው፤ሱሪውን ቦርጩ መሃከል ላይ የሚታጠቅ፤ ሁልጊዜ መላጣውን
የሚያልበው ዝጋታም ነገር ነው

✅<<እንዴት ነው ትወጂዋለሽ>> አልኳት

✅<<ምን ማለትህ ነው ትዳር አይደል?>>

✅<<ማለቴ ድሮ የነገርሽኝ አይነት ሰው አይደለም ብዬ ነው?>>

✅<<ያኔማ አየር ላይ ነበርኩ፤ እድሜ መስታወት ነው፤ ብዙ ያስተምራል፤
አሁን
ተምረን ልብ ገዝተን ነው>> አለች ተከዝ ብላ።

✅ <<ሁሌ የማይቀያየር አንድ መስፈርት ነበረሽ፤ ታማኝ መሆን አለበት ትይኝ
ነበር።
ባልሽ ታማኝ ነው?>>
<<ታማኝ እግዜር ብቻ ነው፤ በቃ ግን ... ትዳር ስለሆነ ከማይታመን ሰው
ጋር መኖር ትለምዳለህ፤ አየህ አሁን የገባኝ ነገር ትዳር ማለት እንደ ፖለቲካ
ነው።

☑️ ፖለቲከኞች ውሸት እየነገሩን አብረን እንደምንኖር ትዳር ውስጥም ይሄ
ያጋጥማል>> አለች
<<በትዳርሽ ደስተኛ ነሽ?>> አልኳት እያዘንኩ

✅ <<ደስታ አንጻራዊ ነው፤ በልጆቼ ደስ ይለኛል፤ ትዳሬን አከብራለሁ። በተረፈ
ግን እየኖርኩ ነው>> አለች ፈገግ ብላ። በዛች ቅጽበታዊ ፈገግታ ውስጥ
የጊዜን ኃይለኝነት አየሁ።
ጊዜ ነው እንጂ ቁምነገራም
ባላባትነት አያኮራም እንዲሉ እመው


አንብበው ከወደዱት 👍👍

📨@abrehotlb
📨@abrehotlb
በዚህ ኑሮ ውድነት Protein powder ገዝቶ ለግል አሰልጣኝ ተከፍሎ የማይቻል ነው ለዚህም ነው Viable Ebooks ከተለያዩ አለምአቀፍ ዌብሳይቶች እና Virtual አሰልጣኞች ጋር በመተባበር  ይሄንን "የጡንቻ ግንባታ በኢትዮጵያ ምግቦች" የሚል EBook ይዘንላችሁ የመጣነው።መጽሀፉ የያዛቸውን ሀሳቦች ለማወቅ እና መጽሀፉን ለማግኘት በ t.me/viable_Ebook ያናግሩን።
አስታውሱ መጽሀፉን ስታገኙ አብሮ የ አንድ ወር ከእናንተ ጋር የሚስማማ Workout plan ይኖረዋል በተጨማሪም ይህ መጽሀፍ ሌሎች ቦታዎች ላይ አይገኝም‼️
          ዋጋ:-100ብር ብቻ(ለ 3 ቀን የሚቆይ ቅናሽ)
ቻናላችን:- t.me/Viable_books
"ሰዎች በህይወታችን ውስጥ ይመጣሉ ይሄዳሉ"

"ይሄ የህይወት ሀቅ እንጂ አደጋ አይደለም"!!!

"ህይወት" ባስ ብትሆን የትኛውም ባስ እንደ ሞላ ከመዳረሻው ላይ አይደርስም በየ ፌርማታው ሰው ያሶጣል ;በየ ፌርማታው ሰው ያስገባል።

እኛም በየፌርማታው ሰው ማስገባትም ማስወጣትም እንልመድ።መድረሻቸው በደረሰ ቁጥር ልባችን አይሰበር።

የመውረጃ ፌርማታው ላይ የደረሰን ሰው በየትኛውም ጨዋታ እና ቀልድ አብሮን እንዲሄድ ማድረግ እንደማንችለው ልሂድ ያለንንም ሰው አትሂድ ቅር ማለት ትርፉ ድካም ነው🤷‍♀

ያኛው ወቶ ያኛውን አላስገባም እንደማይለው  ሁሉ ሹፌሩ እኛም አንድ ሰው ሄዷል ብለን በራችንን መዝጋት ተገቢ አይደለም።

"የህይወታችን ሹሬር እኛ ነን" ሹሬሩ እስካለ ድረስ ሰው ወጣም ሰው ገባም ባሱ መሄዱን አያቆምም!!!!
 

✨✨✨✨join በነፃ ነው😊🙏

@abrehotlb
30.04.202517:15
አልኬምስት
#ትንሣኤ

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ 🙏

" በዚህ የለም ፤ እርሱ እንደተናገረው ተነሥቷል "  

በማቴዎስ ወንጌል ፥ " እነሆ ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ፤ የእግዚአብሔር መልአክ ከሰማይ ወርዶአልና ፤ ቀርቦም በመቃብሩ አፍ ላይ ድንጋይዋን አንከባሎ በላይዋ ተቀመጠ፡፡

መልኩም እንደ መብረቅ ፤ ልብሱም እንደ በረዶ ነጭ ነበር፡፡

እርሱንም ከመፍራት የተነሣ መቃብሩን የሚጠብቁ ታወኩ ፤ እንደ በድንም ሆኑ፡፡

መልአኩ መልሶ ሴቶቹን እንዲህ አላቸው፥ ' እናንተስ አትፍሩ ፤ የተሰቀለውን ኢየሱስን እንደምትሹ አውቃለሁና፡፡
በዚህ የለም ፤ እርሱ እንደ ተናገረው ተነሥቶአል ' " ተብሎ እንደተጻፈው መድኃኒዓለም ብርሃንን ተጎናጽፎ በታላቅ ኃይልና ሥልጣን በክብር ተነሥቶአል፡፡

መልካም የትንሣኤ በዓል 🙏
በዓሉ የሰላምና የፍቅር ይሆን ዘንድ እንመኛለን
😊

★𝑺𝑯𝑨𝑹𝑬 JOIN US★
@abrehotlb
26.04.202517:28
ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ነው። አንዱ አጠገቡ ላለው ጓደኛው እንዲህ አለው። "ቄሱ ቆንጆ ሚስት አለቻቸው። እንዋደዳለን። አሁን እሷ ጋ ልሄድ ነው። አንተ ከቅዳሴ በኋላ ቄሱን በወሬ ያዝልኝ። ከመምጣትህ በፊት አስቀድመህ ደውልልኝ አደራ" አለው።

ጓደኛው ከቅዳሴ በኋላ ቄሱን አስቁሞ የባጥ የቆጡን ያወራላቸው ጀመር። ቄሱም በሰውዬው የተዘበራረቀ ንግግር ግራ ገባቸውና ምን እንደፈለገ በቁጣ ጠየቁት።

ሰውዬም የሃጢአተኝነት ስሜት ተሰማውና ዕውነቱን ነገራቸው "ይቅር ይበሉኝ አባቴ! ጓደኛዬ ከእርስዎ ሚስት ጋር ሊተኛ ሄዶ እኔ እርስዎን በወሬ እንድይዝሎት ነግሮኝ ነው" ብሎ እግራቸው ላይ ወደቀ።

ቄሱም ፈጥነው አነሱትና እንዲህ አሉት "አንተ ሞኝ! አሁኑኑ ወደ ሚስትህ ፈጥነህ ሂድ! እኔ ሚስቴ ከሞተች 5 ዓመት አልፏታል
"....... !🙆‍♂️

ምን ልልክ ፈልጌ ነው ላጤነት ይለምልም 🖐

✏️Tesfaye Hailemariam


@abrehotlb
@abrehotlb
22.04.202516:01
እግዚኦ 😭💔
እንደው በማርያም  ስደት እንዳታስቡ  ስደት ለማንም አይጠቅምም እሄው 4 መርከብ ተገልብጦ  አሳ ነባሪ   ሲበላቸው ቆይቶ  የተረፉት ደሞ  እንደዚህ ማህበሉ  ወደ ውጪ እየተፋቸው ይገኛል

እንደው በማርያም  በሊቢያ ስደት ከምትሄዱ ለምናችሁ ብበሉ  ይሻላቹሀል

ያገሬ ልጆች ስደት ይቁም ❌
የሀገራችን መንግስት  የወጣቶች የስራ እድል ሊያመቻች ይገባል

እባካችሁ  በደህና ከማህበሉ  የዳኑት  ሁሉ  ሊቢያ ድንበር ላይ እየታገቱ በሚሊየን  ገንዘብ እየተጠየቁ ይገኛሉ   የራሳቸውን ልጆች በገንዘብ እየገዙ ይገኛሉ  አቤቱ 😭🥺😥😪😓

ከንደዚህ አይነት አሞሙትስ ጌታ ይሰውረን  እረ በጌታ ስደት ይቁም ❌  እረ እሄን ጉዳይ  መንግስት አንድ ሊለው ይገባል እረ እህት ወንድሞቻችን አለቁ 😭 እረ ወገን  ከገንዘብ ሰው ይበልጣል  የቤተሰቦቻቸውን  ህይወት ሊለውጡ ሄደው   አሁን ካዲያ  ሬሳቸው  በሻርክ ተበልቶ  ማህበሉ ሲያወጣቸው 🥺😥😪😥😪😭  ያማል 😭  አቤቱ


እሄን ቢዲዮ ስደት ለመሄድ ላሰቡት ሰዎች ሁሉ ሼር አርጉላቸው  በማርያም  በጌታ በአላህ   ለሁሉም ሼር አርጉላቸው   ቻናል ያላችሁ በቻናላችሁ  ጉሩፕ ያላችሁ በጉሩፓቸው  በቃ ለጎደኞቻችሁ ለሁሉም ሼር ሼር ሼር አርጉላቸው  አደራ

በደንቡ ሼር ይደረግ 🥺😥😪😭

ስደት ይቁም ❌ ይብቃ❌ ስደትን አብዝቼ እቃወማለው ❌ ሁላችሁም  ስደትን እቃወማለው እያላችሁ ፃፉ ❌

ፍጠኑ ለሁሉም 😭

ሼር አርጉት እንጂ ሼር ሼር ለሁሉም ሁሉም ማወቅ አለበት

ሼርርርርርርርርርርርር😥

✍️Aቤኒ  ነበርኩ 😥😪

😥
@abrehotlb
25.04.202503:46
ሁለት ሰዎች በጠና  ታመው በአንድ ክፍል ውስጥ ተኝተዋል።

አንደኛው ታማሚ ሳንባው የቋጠረው ውኃ ለማድረቅ ሲባል ብዙውን ሰዓት ቁጭ እንዲል ተደርጓል።

ሌላኛው ደግሞ  በጀርባው ተኝቶ ነው ሕክምናውን የሚያገኘው በፍፁም መንቀሳቀስ አይችልም።

ሁለቱ ታካሚዎች በቆይታቸው ተግባብተዋል ስለ ሥራቸው፣ስለቤተሰባቸው፣ስለኑሮ ፣ስለ ሀገር፣ስለወታደር ቤት ብቻ ብዙ ነገር አውግተዋል።

ብዙውን ግዜ ቁጭ የሚለው ታካሚ ሁልግዜም በጀርባው ለተኛው እና መንቀሳቀስ ለማይችለው  ታካሚ ጓደኛው ስለውጪው እንዲህ እያለ ይነግረዋል....

በሚያማምሩ ዛፎች የተከበበ ትንሽዬ የሚያምር ሐይቅ ይታየኛል፣ በሐይቅ ላይ ዳክዬዎች ይዋኛሉ፣ሕፃናትም በወረቀት የሠሩትን መርከብ በሐይቁ ዳርቻ በማስቀመጥ ይጫወታሉ፣ፍቅረኛሞች በአንድ እጃቸው ተያይዘው በሌላው አበባ ይዘው በፍቅር እየተያዩ ብዙ ግዜያቸውን አብረው ያሳልፋሉ.

ከሐይቁ ባሻገር በቅርብ ርቀት ላይ በውስጧ ለመኖር የምታጓጓ አንዲት ውብ ከተማ ትታየኛለች.... እያለ ይነግረው ነበር በጀርባው የተኛውም ታካሚ ሁሉንም ነገር በዓይነ ህሊናው እየሳለ ለመረዳት ይሞክራል

ከቀናት በኃላ ያ ብዙውን ግዜ ቁጭ የሚለው ታካሚ ሕይወቱ ያልፋል በጀርባው የሚተኛውም ታካሚ መንቀሳቀስ ሲጀምር ጓደኛው ይነግረው የነበረው ነገር በመስኮቱ ለመመልከት ሲሞክር የሆስፒታሉ ሌላ ግንብ በትንሽ ርቀት ብቻ ነበር የሚታየው....

በጓደኛው ተግባር በጣም ተገረመ ለካ ጓደኛው የማይታየውን እንደታየው እያደረገ የሚነግረው እርሱን በተስፋ ለማኖር እና ውስጡን አጠንክሮ ከበሽታው ቶሎ እንዲያገግም ነበር

ወዳጄ ነገሮች ላንተ ባይሆኑ፣ እንደማይሆንልህ ቢገባህም ለሌላ ሰው ተስፋ እና ሕይወት መሆን ትችላለህ እና በፍፁም በራስህ  ተስፋ አትቁረጥ።

ባንተ መልካምነት አንድ ነፍስ እንኳን ማዳን ከቻልክ እንዳንተ ጀግና የለም


።።።።።።።መልካም ቀን❤️።።።።።።።።።

@abrehotlb
‹‹ኹላችን በምድር ስንኖር ይስፋም ይጥበብም፣ ይብዛም ይነስም  በውስጣችን የፈጠርነው የራሳችን ብቻ የኾነ ዓለም አለን። በዚህ ዓለም ውስጥ ትልቁ የሰውነት ውቅራችን ደግሞ ትዝታ ነው። ትዝታ ለብዙ ሰው የዕድሜ ዘመን እስር ቤት ነው። ብዙ ሠዎችም ወደፊት መራመድ እየፈለጉ አስሮ የሚይዛቸው በገዛ አዕምሮአቸው ውስጥ ያስቀመጡት የትናንት ታዝታቸው ነው። ከትዝታው መፋታትና ትዝታውን ማሸነፍ የቻለ ሰው ግን የትም መድረስ ይችላል።››

ሜሎሪና ሕይወቴ     ገጽ - 79

©psychoet
Log in to unlock more functionality.