
Анатолий Шарий

Реальний Київ | Украина

Лёха в Short’ах Long’ует

Труха⚡️Україна

Николаевский Ванёк

Инсайдер UA

Реальна Війна | Україна | Новини

Лачен пише

Nairaland Pulse | News

Анатолий Шарий

Реальний Київ | Украина

Лёха в Short’ах Long’ует

Труха⚡️Україна

Николаевский Ванёк

Инсайдер UA

Реальна Війна | Україна | Новини

Лачен пише

Nairaland Pulse | News

Анатолий Шарий

Реальний Київ | Украина

Лёха в Short’ах Long’ует

Win Win Sports Betting-ET
🔗 Betwinwins.net
TGlist rating
0
0
TypePublic
Verification
Not verifiedTrust
Not trustedLocation
LanguageOther
Channel creation dateFeb 06, 2024
Added to TGlist
Jan 30, 2025Linked chat
WW
Win Win Sports Betting-ET Chat
493
Records
18.05.202523:59
10.2KSubscribers02.04.202512:57
2225Citation index13.05.202520:28
5.8KAverage views per post15.05.202505:12
5.8KAverage views per ad post06.02.202517:05
18.75%ER13.05.202520:28
58.84%ERRGrowth
Subscribers
Citation index
Avg views per post
Avg views per ad post
ER
ERR


03.05.202519:27
መድፈኞቹ ሽንፈት አስተናግደዋል !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከበርንማውዝ ጋር ያደረገውን የሊግ መርሐግብር 2ለ1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
የበርንማውዝን የማሸነፊያ ግብ ኢቫኒልሰን እና ሁይሰን ሲያስቆጥሩ ለአርሰናል ዴክላን ራይስ ከመረብ አሳርፏል።
መድፈኞቹ በውድድር ዘመኑ አራተኛ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
2️⃣ አርሰናል :- 67 ነጥብ
8️⃣ በርንማውዝ :- 53 ነጥብ
https://winwin.et/Tel
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከበርንማውዝ ጋር ያደረገውን የሊግ መርሐግብር 2ለ1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
የበርንማውዝን የማሸነፊያ ግብ ኢቫኒልሰን እና ሁይሰን ሲያስቆጥሩ ለአርሰናል ዴክላን ራይስ ከመረብ አሳርፏል።
መድፈኞቹ በውድድር ዘመኑ አራተኛ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
2️⃣ አርሰናል :- 67 ነጥብ
8️⃣ በርንማውዝ :- 53 ነጥብ
https://winwin.et/Tel


18.05.202518:50
መድፈኞቹ ድል አድርገዋል !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደረገውን የፕርሚየር ሊግ መርሐግብር 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የመድፈኞቹን የማሸነፊያ ግብ ዴክላን ራይስ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
በጨዋታው አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክተዋል።
ይህንንም ተከትሎ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በሊጉ የመጨረሻ ጨዋታ በቅጣት ቡድናቸውን የማይመሩ ይሆናል
https://winwin.et/Tel
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደረገውን የፕርሚየር ሊግ መርሐግብር 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የመድፈኞቹን የማሸነፊያ ግብ ዴክላን ራይስ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
በጨዋታው አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክተዋል።
ይህንንም ተከትሎ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በሊጉ የመጨረሻ ጨዋታ በቅጣት ቡድናቸውን የማይመሩ ይሆናል
https://winwin.et/Tel


09.05.202519:03
“ የሻምፒየንስ ሊጉ ምርጥ ቡድን ነን “ አርቴታ
⏩ “ ያለቀሱ ተጨዋቾች በቶሎ ተረጋግተዋል “
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር “ ምርጡ ቡድን “ እንደነበር ገልፀዋል።
“ ያለጥርጥር እኛ በዚህ አመት የሻምፒየንስ ሊጉ ምርጥ ቡድን ነበርን “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
“ ጨዋታዎች እና ቁጥሮችን መመልከት ይቻላል ግልጽ ነው “ ሲሉ ሚኬል አርቴታ ጨምረው ተናግረዋል።
ከሻምፒየንስ ሊግ ስንብት በኋላ መልበሻ ቤት ውስጥ ሲያለቅሱ የነበሩ ተጨዋቾች እንዴት ናቸው ተብለው የተጠየቁት አርቴታ “ ተረጋግተዋል " ብለዋል።
ከጨዋታው በኋላ ተጨዋቾች አዝነው ሲያለቅሱ እንደነበር ያረጋገጡት አሰልጣኙ “ ነገሮች በቶሎ ተረጋግተዋል በጣም ስሜታዊ ቅፅበት ነበር " ብለዋል።
https://winwin.et/Tel
⏩ “ ያለቀሱ ተጨዋቾች በቶሎ ተረጋግተዋል “
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር “ ምርጡ ቡድን “ እንደነበር ገልፀዋል።
“ ያለጥርጥር እኛ በዚህ አመት የሻምፒየንስ ሊጉ ምርጥ ቡድን ነበርን “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
“ ጨዋታዎች እና ቁጥሮችን መመልከት ይቻላል ግልጽ ነው “ ሲሉ ሚኬል አርቴታ ጨምረው ተናግረዋል።
ከሻምፒየንስ ሊግ ስንብት በኋላ መልበሻ ቤት ውስጥ ሲያለቅሱ የነበሩ ተጨዋቾች እንዴት ናቸው ተብለው የተጠየቁት አርቴታ “ ተረጋግተዋል " ብለዋል።
ከጨዋታው በኋላ ተጨዋቾች አዝነው ሲያለቅሱ እንደነበር ያረጋገጡት አሰልጣኙ “ ነገሮች በቶሎ ተረጋግተዋል በጣም ስሜታዊ ቅፅበት ነበር " ብለዋል።
https://winwin.et/Tel


18.05.202511:48
በቀጣይ አመት በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሚተገበረዉ አዲሱ ህግ
#Ethiopia | ከሚቀጥለዉ የዉድድር አመት ጀምሮ አምበሎች ብቻ ዳኞችን ማነጋገር እንደሚችሉ መረጃን አዉጥቷል በጨዋታ እንቅስቃሴ በአንዳንድ ዉሳኔዎች ቫርን በተመለከተና በሌሎች ጉዳዮች ያልተስማሙ አምበሎች ዳኛዉን የማነጋገር ሀላፊነት እንደሚሰጣቸዉ ታዉቋል። ዉሳኔዉ የተሰጠዉ በአለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ቦርድ መሆኑ ተሰምቷል። ከሀምሌ 1 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆንም ይፋ ተደርጓል።
በሙሉቀን ሙጨ
https://winwin.et/Tel
#Ethiopia | ከሚቀጥለዉ የዉድድር አመት ጀምሮ አምበሎች ብቻ ዳኞችን ማነጋገር እንደሚችሉ መረጃን አዉጥቷል በጨዋታ እንቅስቃሴ በአንዳንድ ዉሳኔዎች ቫርን በተመለከተና በሌሎች ጉዳዮች ያልተስማሙ አምበሎች ዳኛዉን የማነጋገር ሀላፊነት እንደሚሰጣቸዉ ታዉቋል። ዉሳኔዉ የተሰጠዉ በአለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ቦርድ መሆኑ ተሰምቷል። ከሀምሌ 1 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆንም ይፋ ተደርጓል።
በሙሉቀን ሙጨ
https://winwin.et/Tel


14.05.202506:26
የዛሬ ተጠባቂ ጨዋታ
ጨዋታዉን ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል?
የማን ደጋፊ ኖት ?ዛሬ ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል ? ግምታችሁን አስቀምጡ
በbetwinwins መልካም ዕድል እና ደስተኛ ውርርድ! 🎉
🕹 https://winwin.et/Tel
ጨዋታዉን ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል?
የማን ደጋፊ ኖት ?ዛሬ ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል ? ግምታችሁን አስቀምጡ
በbetwinwins መልካም ዕድል እና ደስተኛ ውርርድ! 🎉
🕹 https://winwin.et/Tel


09.05.202508:27
"🏴 ቼልሲን 🏴 እናከብራለን ግን እንፈራም “ ኢስኮ
ስፔናዊው የሪያል ቤቲስ ተጨዋች ኢስኮ ቡድናቸው የፍፃሜ ተጋጣሚውን ቼልሲ እንደማይፈራ ገልጿል።
“ ተጋጣሚያችንን እናከብራለን ነገርግን በፍጹም ማንንም አንፈራም " ሲል ኢስኮ አስተያየቱን ሰጥቷል።
አክሎም “ ዋንጫውን ማሸነፍ ከፈለግን ተጋጣሚ የሚያገኛቸው የቆሙ ኳሶች ላይ መሻሻል አለብን " ብሏል።
“ እግርኳስን ለበርካታ አመታት ተጫውቻለሁ የታላላቅ ቡድኖች አካል በመሆኔ ደስተኛ ነኝ ነገርግን በቤቲስ ያለው አንድነት የሚደንቅ ነው።" ኢስኮ
ሪያል ቤቲስ ለኮንፍረንስ ሊግ ፍፃሜ ሲደርስ ወሳኝ ሚና የተጫወተው አንቶኒ በበኩሉ " እዚህ በመምጣቴ ደስተኛ ነኝ ህልሜን እየኖርኩ ነው " ሲል ተደምጧል። 🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
https://winwin.et/Tel
ስፔናዊው የሪያል ቤቲስ ተጨዋች ኢስኮ ቡድናቸው የፍፃሜ ተጋጣሚውን ቼልሲ እንደማይፈራ ገልጿል።
“ ተጋጣሚያችንን እናከብራለን ነገርግን በፍጹም ማንንም አንፈራም " ሲል ኢስኮ አስተያየቱን ሰጥቷል።
አክሎም “ ዋንጫውን ማሸነፍ ከፈለግን ተጋጣሚ የሚያገኛቸው የቆሙ ኳሶች ላይ መሻሻል አለብን " ብሏል።
“ እግርኳስን ለበርካታ አመታት ተጫውቻለሁ የታላላቅ ቡድኖች አካል በመሆኔ ደስተኛ ነኝ ነገርግን በቤቲስ ያለው አንድነት የሚደንቅ ነው።" ኢስኮ
ሪያል ቤቲስ ለኮንፍረንስ ሊግ ፍፃሜ ሲደርስ ወሳኝ ሚና የተጫወተው አንቶኒ በበኩሉ " እዚህ በመምጣቴ ደስተኛ ነኝ ህልሜን እየኖርኩ ነው " ሲል ተደምጧል። 🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
https://winwin.et/Tel
16.05.202519:02
ባርሴሎና የዋንጫ 🏆 ድሉን አክብሯል !
የሀገር ውስጥ ሶስትዮሽ ዋንጫ ያሳካው ባርሴሎና የዋንጫ ድሉን አክብሯል።
ባርሴሎና ዛሬ በከተማው ጎዳናዎች ላይ በመዘዋወር በክፍት ባስ ከደጋፊዎቹ ጋር የዋንጫ ድሉን አክብሯል።
https://winwin.et/Tel
የሀገር ውስጥ ሶስትዮሽ ዋንጫ ያሳካው ባርሴሎና የዋንጫ ድሉን አክብሯል።
ባርሴሎና ዛሬ በከተማው ጎዳናዎች ላይ በመዘዋወር በክፍት ባስ ከደጋፊዎቹ ጋር የዋንጫ ድሉን አክብሯል።
https://winwin.et/Tel


17.05.202518:42
ክሪስታል ፓላስ 🏆 ሻምፒዮን ሆነ !
ክሪስታል ፓላስ ማንችስተር ሲቲን በማሸነፍ የዘንድሮው የውድድር አመት የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ዋንጫ አሸናፊ መሆኑን አረጋግጧል።
ዌምብሌይ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ክሪስታል ፓላስ በ ኢዜ ግብ ማንችስተር ሲቲን 1ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ማንችስተር ሲቲ ለሁለተኛ ተከታታይ አመት የኤፌ ካፕ ፍፃሜ ጨዋታ ተሸንፈዋል።
ክሪስታል ፓላስ በታሪካቸው የመጀመሪያው የሆነውን የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ዋንጫ ማሸነፍ ችለዋል።
ክሪስታል ፓላስ በክለቡ የ 164 አመታት ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያውን ትልቅ ዋንጫ አሳክቷል።
https://winwin.et/Tel
ክሪስታል ፓላስ ማንችስተር ሲቲን በማሸነፍ የዘንድሮው የውድድር አመት የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ዋንጫ አሸናፊ መሆኑን አረጋግጧል።
ዌምብሌይ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ክሪስታል ፓላስ በ ኢዜ ግብ ማንችስተር ሲቲን 1ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ማንችስተር ሲቲ ለሁለተኛ ተከታታይ አመት የኤፌ ካፕ ፍፃሜ ጨዋታ ተሸንፈዋል።
ክሪስታል ፓላስ በታሪካቸው የመጀመሪያው የሆነውን የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ዋንጫ ማሸነፍ ችለዋል።
ክሪስታል ፓላስ በክለቡ የ 164 አመታት ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያውን ትልቅ ዋንጫ አሳክቷል።
https://winwin.et/Tel


19.04.202513:32
በማድሪድ ውጥረት መንገሱ ተገለጸ !
ሪያል ማድሪድ በአርሰናል ተሸንፎ ከሻምፒየንስ ሊግ ከተሰናበተ ወዲህ በክለቡ ውስጥ ከፍተኛ ውጥረት መንገሱ ተገልጿል።
አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ በአሁኑ ሰዓት በሪያል ማድሪድ ቤት ያላቸው ሀላፊነት ከፍተኛ ስጋት ውስጥ መውደቁ ተጠቁሟል።
በቀጣይ ካርሎ አንቾሎቲ ከተሰናበቱ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ የሪያል ማድሪድ የመጀመሪያ ምርጫ መሆናቸው ተገልጿል።
በክለቡ ያለውን ውጥረት ተከትሎ በሚቀጥሉት ቀናት ወይም ሳምንታት ትልቅ ዜናዎች ከክለቡ ሊሰሙ እንደሚችሉ ተገምቷል።
https://winwin.et/Tel
ሪያል ማድሪድ በአርሰናል ተሸንፎ ከሻምፒየንስ ሊግ ከተሰናበተ ወዲህ በክለቡ ውስጥ ከፍተኛ ውጥረት መንገሱ ተገልጿል።
አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ በአሁኑ ሰዓት በሪያል ማድሪድ ቤት ያላቸው ሀላፊነት ከፍተኛ ስጋት ውስጥ መውደቁ ተጠቁሟል።
በቀጣይ ካርሎ አንቾሎቲ ከተሰናበቱ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ የሪያል ማድሪድ የመጀመሪያ ምርጫ መሆናቸው ተገልጿል።
በክለቡ ያለውን ውጥረት ተከትሎ በሚቀጥሉት ቀናት ወይም ሳምንታት ትልቅ ዜናዎች ከክለቡ ሊሰሙ እንደሚችሉ ተገምቷል።
https://winwin.et/Tel


14.05.202513:43
ሲቲ ተጨዋች ለማስፈረም ጠየቁ !
ማንችስተር ሲቲ የኤሲ ሚላኑን የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሬንደርስ ለማስፈረም ክለቡን ማነጋገራቸው ዘ አትሌቲክ አስነብቧል።
ማንችስተር ሲቲ አሁን ላይ ይፋዊ የዝውውር ጥያቄ እንዳላቀረቡ ሲነገር ዝውውሩ ገና የመጀመሪያ ደረጃ ላይ እንደሆነ ተዘግቧል።
የአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላው ቡድን ማንችስተር ሲቲ ተጫዋቹን እናስፈርማለን የሚል ሙሉ እምነት እንዳላቸው ተነግሯል።
ማንችስተር ሲቲ ከኤፌ ካፕ ፍፃሜ በኋላ የተጫዋቹን ዝውውር ያጠናቅቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል። #ቲክቫስፖርት
https://winwin.et/Tel
ማንችስተር ሲቲ የኤሲ ሚላኑን የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሬንደርስ ለማስፈረም ክለቡን ማነጋገራቸው ዘ አትሌቲክ አስነብቧል።
ማንችስተር ሲቲ አሁን ላይ ይፋዊ የዝውውር ጥያቄ እንዳላቀረቡ ሲነገር ዝውውሩ ገና የመጀመሪያ ደረጃ ላይ እንደሆነ ተዘግቧል።
የአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላው ቡድን ማንችስተር ሲቲ ተጫዋቹን እናስፈርማለን የሚል ሙሉ እምነት እንዳላቸው ተነግሯል።
ማንችስተር ሲቲ ከኤፌ ካፕ ፍፃሜ በኋላ የተጫዋቹን ዝውውር ያጠናቅቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል። #ቲክቫስፖርት
https://winwin.et/Tel


18.05.202516:53
አርኔ ስሎት በታዋቂው ባነር ሊካተቱ ነው !
#Ethiopia | በአንፊልድ ስታዲየም ከሚታዩ ታዋቂ ባነሮች መካከል የሊቨርፑልን ታሪካዊ አሰልጣኞች የያዘው ምስል አንዱ ነው።
በምስሉ የክለቡ የተቀድሞ አሰልጣኞች ቢን ሻንክሊ ፣ ቦብ ፓይስሌይ ፣ ጆ ፋጋን ፣ ኬኒ ዳልግሊሽ ፣ ራፋ ቤኒቴዝ እና የርገን ክሎፕ ይታያሉ።
የአንፊልድ አንዱ ምልክት የሆነው ባነሩ ሊቨርፑል የሜዳ ጨዋታዎችን በሚያደርግበት ወቅት ከፍ ብሎ ይታያል።
በክለቡ የመጀመሪያ አመታቸው የሊጉን ዋንጫ ያሸነፉት አሰልጣኝ አርኔ ስሎት እንዲሁ በቀጣይ አመት በምስሉ ሊካተቱ መሆኑ ተገልጿል።
አሰልጣኞች በታዋቂው ባነር የሚካተቱት ምን ሲሰሩ ነው ?
ሊቨርፑልን በሀላፊነት የመሩ አሰልጣኞች በታዋቂው ባነር ለመካተት ማሟላት ያለባቸው ስኬት እንዳለ የባነሩ ባለቤት የሆኑ ደጋፊዎች ይናገራሉ።
አሰልጣኞቹ በምስሉ ለመካተት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ወይም የአውሮፓ መድረክ ዋንጫ ለሊቨርፑል ማምጣት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።
የባነሩ ባለቤት ከሀያ ሁለት አመታት በፊት የተመሰረተው የአየርላንድ ደብሊን የሊቨርፑል ደጋፊዎች ቡድን መሆኑ ተገልጿል።
#Tikvah
https://winwin.et/Tel
#Ethiopia | በአንፊልድ ስታዲየም ከሚታዩ ታዋቂ ባነሮች መካከል የሊቨርፑልን ታሪካዊ አሰልጣኞች የያዘው ምስል አንዱ ነው።
በምስሉ የክለቡ የተቀድሞ አሰልጣኞች ቢን ሻንክሊ ፣ ቦብ ፓይስሌይ ፣ ጆ ፋጋን ፣ ኬኒ ዳልግሊሽ ፣ ራፋ ቤኒቴዝ እና የርገን ክሎፕ ይታያሉ።
የአንፊልድ አንዱ ምልክት የሆነው ባነሩ ሊቨርፑል የሜዳ ጨዋታዎችን በሚያደርግበት ወቅት ከፍ ብሎ ይታያል።
በክለቡ የመጀመሪያ አመታቸው የሊጉን ዋንጫ ያሸነፉት አሰልጣኝ አርኔ ስሎት እንዲሁ በቀጣይ አመት በምስሉ ሊካተቱ መሆኑ ተገልጿል።
አሰልጣኞች በታዋቂው ባነር የሚካተቱት ምን ሲሰሩ ነው ?
ሊቨርፑልን በሀላፊነት የመሩ አሰልጣኞች በታዋቂው ባነር ለመካተት ማሟላት ያለባቸው ስኬት እንዳለ የባነሩ ባለቤት የሆኑ ደጋፊዎች ይናገራሉ።
አሰልጣኞቹ በምስሉ ለመካተት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ወይም የአውሮፓ መድረክ ዋንጫ ለሊቨርፑል ማምጣት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።
የባነሩ ባለቤት ከሀያ ሁለት አመታት በፊት የተመሰረተው የአየርላንድ ደብሊን የሊቨርፑል ደጋፊዎች ቡድን መሆኑ ተገልጿል።
#Tikvah
https://winwin.et/Tel


19.04.202510:57
የዛሬ ትልልቅ ጨዋታዎች! ዛሬ እድል ከእርስዎ ጋር ናት!
የማን ደጋፊ ኖት ?ዛሬ ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል ? ግምታችሁን አስቀምጡ
በbetwinwins መልካም ዕድል እና ደስተኛ ውርርድ! 🎉
🕹 https://winwin.et/Tel
የማን ደጋፊ ኖት ?ዛሬ ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል ? ግምታችሁን አስቀምጡ
በbetwinwins መልካም ዕድል እና ደስተኛ ውርርድ! 🎉
🕹 https://winwin.et/Tel


24.04.202511:43
ጄሚ ቫርዲ ከክለቡ ጋር እንደሚለያይ ተገለፀ !
ታሪካዊው የሌስተር ሲቲ የፊት መስመር አጥቂ ጄሚ ቫርዲ ከበርካታ አመታት በኃላ ከክለቡ ጋር በውድድር ዓመቱ መጨረሻ እንደሚለያይ ክለቡ አሳውቋል።
የ 38ዓመቱ አጥቂ ጄሚ ቫርዲ የክለቡ ከፍተኛ ግብ አግቢ ሲሆን በ 496 ጨዋታዎች 198 ጎሎችን ለክለቡ ማስቆጠር ችሏል።
ከውሳኔው በኃላ መልዕክታቸውን ያጋሩት የክለቡ ሊቀመንበር “ ጄሚ ቫርዲ ልዩ ተጫዋች ነው “ ሲሉ ገልፀውታል።
“ ከተጫዋች በላይ የተለየ ግለሰብ ነው በሌስተር ሲቲ ክለብ የተለየ ቦታ አለው ፣ ክለቡ ለቫርዲ እና ለቤተሰቡ ሁሌም ክፍት ነው “ የክለቡ ሊቀመንበር
ጄሚ ቫርዲ ክለቡ በሻምፒዮን ሺፕ በነበረበት ወቅት ከአስራ ሶስት ዓመታት በፊት ነበር መቀላቀል የቻለው።
ጄሚ ቫርዲ በክለቡ በነበረው ቆይታ የፕርሚየር ሊግ ፣ ኤፌ ካፕ ፣ ኮምዪኒቲሽልድ እና የኮከብ ግብ አግቢ ሽልማትን ማሳካት ችሎ ነበር። #tikva
https://winwin.et/Tel
ታሪካዊው የሌስተር ሲቲ የፊት መስመር አጥቂ ጄሚ ቫርዲ ከበርካታ አመታት በኃላ ከክለቡ ጋር በውድድር ዓመቱ መጨረሻ እንደሚለያይ ክለቡ አሳውቋል።
የ 38ዓመቱ አጥቂ ጄሚ ቫርዲ የክለቡ ከፍተኛ ግብ አግቢ ሲሆን በ 496 ጨዋታዎች 198 ጎሎችን ለክለቡ ማስቆጠር ችሏል።
ከውሳኔው በኃላ መልዕክታቸውን ያጋሩት የክለቡ ሊቀመንበር “ ጄሚ ቫርዲ ልዩ ተጫዋች ነው “ ሲሉ ገልፀውታል።
“ ከተጫዋች በላይ የተለየ ግለሰብ ነው በሌስተር ሲቲ ክለብ የተለየ ቦታ አለው ፣ ክለቡ ለቫርዲ እና ለቤተሰቡ ሁሌም ክፍት ነው “ የክለቡ ሊቀመንበር
ጄሚ ቫርዲ ክለቡ በሻምፒዮን ሺፕ በነበረበት ወቅት ከአስራ ሶስት ዓመታት በፊት ነበር መቀላቀል የቻለው።
ጄሚ ቫርዲ በክለቡ በነበረው ቆይታ የፕርሚየር ሊግ ፣ ኤፌ ካፕ ፣ ኮምዪኒቲሽልድ እና የኮከብ ግብ አግቢ ሽልማትን ማሳካት ችሎ ነበር። #tikva
https://winwin.et/Tel
15.05.202518:09
የቴሌግራም ቤተሰቦቻችንን ስለሆኑ ከልብ እያመሰገንን የተለያዩ ጉርሻዎች እንዲሁም ትኩስ ዜናዎች ከቴሌግራም ቻናላችን እንደሚያገኙ ልናበስሮት እንወዳለን!
https://winwin.et/Tel
https://winwin.et/Tel


25.04.202517:32
ሪያል ማድሪድ የዳኛ ለውጥ እንዲደረግ ጠየቀ !
ሪያል ማድሪድ ነገ ከባርሴሎና ጋር የሚያደርገውን የኮፓ ዴላሬ ፍፃሜ ጨዋታ እንዲመሩ የተመረጡት ዳኛ እንዲቀየሩ መጠየቁ ተገልጿል።
ተጠባቂውን የኤል ክላሲኮ ጨዋታ የ 39ዓመቱ ዳኛ ሪካርዶ ቡርጎስ በመሀል ዳኝነት እንደሚመሩት መመረጣቸው ይታወሳል።
ሎስ ብላንኮዎቹ ዋና ዳኛው ሚዛናዊ ናቸው ብለው እንደማያምኑ ሲነገር የክለቡ ቴሌቪዥን ዋና ዳኛው ሪያል ማድሪድን የበደሉ ናቸው ሲል የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን አጋርቶ ነበር።
ዳኛው የሪያል ማድሪድን ጨዋታ ሲመሩ ክለቡ በአማካይ የማሸነፍ እድሉ 64 % ሲሆን ባርሴሎና በበኩሉ 81% የማሸነፍ እድል እንዳለው በቻናሉ ተነግሯል።
ዳኛው ከሚቀርብባቸው ትችት በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በእንባ ታጅበው ነገሩ አስቸጋሪ እንደሆነባቸው ሲናገሩ ነበር።
የዳኛውን ማልቀስ ተከትሎ ሪያል ማድሪድ ዳኛው የአእምሮ እክል አለባቸው ኤል ክላሲኮ ለመምራት ብቁ አይደሉም በማለት ቅሬታ አቅርቧል።
https://winwin.et/Tel
ሪያል ማድሪድ ነገ ከባርሴሎና ጋር የሚያደርገውን የኮፓ ዴላሬ ፍፃሜ ጨዋታ እንዲመሩ የተመረጡት ዳኛ እንዲቀየሩ መጠየቁ ተገልጿል።
ተጠባቂውን የኤል ክላሲኮ ጨዋታ የ 39ዓመቱ ዳኛ ሪካርዶ ቡርጎስ በመሀል ዳኝነት እንደሚመሩት መመረጣቸው ይታወሳል።
ሎስ ብላንኮዎቹ ዋና ዳኛው ሚዛናዊ ናቸው ብለው እንደማያምኑ ሲነገር የክለቡ ቴሌቪዥን ዋና ዳኛው ሪያል ማድሪድን የበደሉ ናቸው ሲል የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን አጋርቶ ነበር።
ዳኛው የሪያል ማድሪድን ጨዋታ ሲመሩ ክለቡ በአማካይ የማሸነፍ እድሉ 64 % ሲሆን ባርሴሎና በበኩሉ 81% የማሸነፍ እድል እንዳለው በቻናሉ ተነግሯል።
ዳኛው ከሚቀርብባቸው ትችት በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በእንባ ታጅበው ነገሩ አስቸጋሪ እንደሆነባቸው ሲናገሩ ነበር።
የዳኛውን ማልቀስ ተከትሎ ሪያል ማድሪድ ዳኛው የአእምሮ እክል አለባቸው ኤል ክላሲኮ ለመምራት ብቁ አይደሉም በማለት ቅሬታ አቅርቧል።
https://winwin.et/Tel
Log in to unlock more functionality.