Пераслаў з:
ኢትዮ መረጃ - NEWS



19.04.202507:36
ሰውን በገንዘብ የሚሸጥ ትውልድ ይሁዳን ማማት አይችልም” ብጹዕ አቡነ አብርሃም‼️
እንደ ይሁዳ ሁሉ ዛሬም የንፁሕ ደም የሚያፈስሱ፤ ንጹሕን አሳልፈው የሚሰጡ፤ እውነተኛውን ጻድቁን የሚያስገደሉትን ኢትዮጵያ መታቀፏን ብፁዕነታቸው ገልጸዋል፡፡
ንጹሕ ደም ማፍሰስ፤ ጻድቁን አሳልፎ መስጠት ምንም እንደማይጠቅም ከይሁዳ እንማር፤ በደላችንን አምነን አምለካችን ኾይ ማረን እንበለው ብለዋል፡፡
ይሁዳ ለራሱ ቢጎዳም ለእኛ ግን አስተምሮናል ነው ያሉት፡፡ እኛ ከይሁዳ መሻል አለብን፤ ዛሬ ላይ እንደ ይሁዳ ሰው የሚሸጥበት ዘመን ደርሰናል፤ "ሰውን በገንዘብ የሚሸጥ ትውልድ ይሁዳን ማማት አይችልም" ብለዋል። ከይሁዳ የተሻለ ትውልድ አልተገኘም፤ ከልብ ጸጸት የሌለበት፤ የከንፈር ብቻ ጽድቅ ያለበት ዘመን ነው ብለዋል፡፡
ሕሊናቸውን ለእግዚአብሔር የተሰጡ፤ ከዓለም የተገለሉ፣ ደጋግ ሰዎች ስላሉ በቸርነቱ እንኖራለን ነው ያሉት፡፡
በድያለሁ የሚለውን እንመን ያሉት ብጹዕነታቸው አምላክ በድለነው ሳለ ለእኛ መከራ ተቀብሏል፤ እኛ ግን በድለንም በድለናል አንልም ብለዋል፡፡
ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀሉ ግርጌ እናት ሰጥቶናል፤ ያለ እናት አልተወንም ነው ያሉት፡፡ ስለ ሰላም እንጸልይ፤ ስለ ሀገራችን እንጸልይ፤ ክርስቲያን ስለ ዓለም ሁሉ ይጸልያልና ስለ ዓለም ሁሉ እንጸልይ፤ የተፈናቀሉትን እንዲመለሱ፤ ሰላም እንዲነግስ፤ ንጹሕ ደም መፍሰስ በቃ እንዲለን ተግተን እንጸልይ በማለትም ብፁዕነታቸው መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
@Sheger_Press
@Sheger_Press
እንደ ይሁዳ ሁሉ ዛሬም የንፁሕ ደም የሚያፈስሱ፤ ንጹሕን አሳልፈው የሚሰጡ፤ እውነተኛውን ጻድቁን የሚያስገደሉትን ኢትዮጵያ መታቀፏን ብፁዕነታቸው ገልጸዋል፡፡
ንጹሕ ደም ማፍሰስ፤ ጻድቁን አሳልፎ መስጠት ምንም እንደማይጠቅም ከይሁዳ እንማር፤ በደላችንን አምነን አምለካችን ኾይ ማረን እንበለው ብለዋል፡፡
ይሁዳ ለራሱ ቢጎዳም ለእኛ ግን አስተምሮናል ነው ያሉት፡፡ እኛ ከይሁዳ መሻል አለብን፤ ዛሬ ላይ እንደ ይሁዳ ሰው የሚሸጥበት ዘመን ደርሰናል፤ "ሰውን በገንዘብ የሚሸጥ ትውልድ ይሁዳን ማማት አይችልም" ብለዋል። ከይሁዳ የተሻለ ትውልድ አልተገኘም፤ ከልብ ጸጸት የሌለበት፤ የከንፈር ብቻ ጽድቅ ያለበት ዘመን ነው ብለዋል፡፡
ሕሊናቸውን ለእግዚአብሔር የተሰጡ፤ ከዓለም የተገለሉ፣ ደጋግ ሰዎች ስላሉ በቸርነቱ እንኖራለን ነው ያሉት፡፡
በድያለሁ የሚለውን እንመን ያሉት ብጹዕነታቸው አምላክ በድለነው ሳለ ለእኛ መከራ ተቀብሏል፤ እኛ ግን በድለንም በድለናል አንልም ብለዋል፡፡
ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀሉ ግርጌ እናት ሰጥቶናል፤ ያለ እናት አልተወንም ነው ያሉት፡፡ ስለ ሰላም እንጸልይ፤ ስለ ሀገራችን እንጸልይ፤ ክርስቲያን ስለ ዓለም ሁሉ ይጸልያልና ስለ ዓለም ሁሉ እንጸልይ፤ የተፈናቀሉትን እንዲመለሱ፤ ሰላም እንዲነግስ፤ ንጹሕ ደም መፍሰስ በቃ እንዲለን ተግተን እንጸልይ በማለትም ብፁዕነታቸው መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
@Sheger_Press
@Sheger_Press
21.04.202511:31
🎁 ልዩ የበዓል ስጦታ
.
.
... see more 🎁
.
.
... see more 🎁
20.04.202506:00
19.04.202505:25
†
🕊 † ቀዳም ሥዑር † 🕊
▬▬▬▬▬▬ † ▬▬▬▬▬▬
† ቀዳም ሥዑር [ የተሻረች ቅዳሜ ] †
--------------------------------------------------
የዐቢይ ጾም የመጨረሻዋ ቅዳሜ ብዙ ስያሜዎች አሏት ፦
[ ቀዳም ሥዑር ] ፡-
በዚች ዕለች ከድሮው በተለየ መልኩ የጌታችንን መከራ በማሰብ በጾም ታስባ ስለምትውል የተሻረችው ቅዳሜ ትባላለች፡፡ የማትጾመዋ ቅዳሜ ስለምትጾም ስዑር [ የተሻረች ] ተብላለች፡፡ በዓል መሻርን አይመለከትም፡፡ በቀዳም ሥዑር ሌሊት ሥርዓቱ የሚጀመረው በመኀልየ ሰሎሞን ምንባብ ነው፡፡ ማኀሌቱም እዝሉ እየተቃኘ እየተመጠነ ፣ እየተዘመመ እየተመረገደ እየተጸፋ ያድራል፡፡ ጥዋት አቡን መዋሥዕት ውዳሴ ማርያም ዜማ ተደርሶ ወለመልአከ ሕይወትሰ ሰቀልዎ በሚለው ሰላም ይጠናቀቃል፡፡ በዚህ ዕለት ልብሰ ተክህኖ የለበሱ ካህናትና ዲያቆናት ቄጤማ ተሸክመው ቃጭል ሲያቃጨሉ መታየታቸው ዕለተ ትንሣኤውን ለሚናፍቅ ምእመን ትልቅ ብስራት ነው፡፡
-----------------------------------------------
[ ለምለም ቅዳሜ ] ፦
ካህናቱ ለምእመናን ለምለም ቀጤማ የሚያድሉበት ዕለት ስለሆነ በዚህ ተሰይሟል፡፡ ቀጤማውንም ምእመናን እስከ ትንሣኤ ሌሊት በራሳቸው ላይ ያስሩታል፡፡ በቀዳም ስዑር ቀሳውስቱና ዲያቆናቱ ቃጭል [ ቃለዓዋዲ ] እየመቱ ገብረ ሰላመ በመስቀሉ ትንሣኤሁ አግሃደ የሚለውን ያሬዳዊ ዜማ በመዘመር ፤ ጌታ በመስቀሉ ሰላምን እንደሰጠን እና ትንሣኤውንም እንደገለጠልን በማብሰር ፤ ቄጤማውን ለምእመናን ይሰጣሉ፡፡ ምእመናኑም በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚውል ገጸ በረከት ያቀርባሉ፡፡ ቄጤማውንም በራሳቸው ያስራሉ፡፡ ይህም አይሁድ ጌታችንን እያሰቃዩ ሊሰቅሉት ባሉ ጊዜ የእሾህ አክሊል ጭንቅላቱ ላይ ያሠሩበትን ድርጊት የሚያስታውስ ነው፡፡
[ የቄጤማው አመጣጥና ምስጢርም ከአባታችን ከኖኅ ታሪክ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ምድር በማየ አይኅ /በጥፋት ውኃ/ በጠፋችበት ወቅት የኖኅ ታማኝ መልእክተኛ ርግብ የውኃውን መጉደል ያበሰረችው ቀጤማ ይዛ በመግባት ነው፡፡ ዛሬም ለሐዲስ ኪዳን ክርስቲያኖች የኃጢአት ውኃ ጐደለ ፣ የኃጢአት ውኃ ጠፋ በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ነጻነት ተሰበከ ታወጀ በማለት ካህናት ቄጠማ ይዘው ምእመናንን ያበሥሩበታል፡፡)
-----------------------------------------------
[ ቅዱስ ቅዳሜ ] ፡-
ቅዱስ ቅዳሜ መባሉ ቅዱስ የሆነ እግዚአብሔር በጥንተ ተፈጥሮ ፍጥረታትን አከናውኖ ከፈጠረ በኋላ በዚህ ቀን ከሥራው ሁሉ ያረፈበት ነው፡፡ በዘመነ ሐዲስ ደግሞ የማዳን ሥራውን ሁሉ ፈጽሞ በሥጋው በመቃብር ሲያርፍ ፣ በነፍሱ ሲዖልን በርብሮ ባዶዋን አስቀርቷታል፡፡ በዚያ ለነበሩት ነፍሳትም የዘለዓለም ዕረፍትን ያወረሰበት ዕለት ስለሆነ ከሌሎቹ ዕለታት የተለየ ዕለት ለማለት ቅዱስ ቅዳሜ ተብሏል፡፡
[ ስምዐ ተዋሕዶ የስምዐ ጽድቅ ]
† † †
💖 🕊 💖
📲 @mezmurortodox21📱
📲 @mezmurortodox21📱
🕊 † ቀዳም ሥዑር † 🕊
▬▬▬▬▬▬ † ▬▬▬▬▬▬
† ቀዳም ሥዑር [ የተሻረች ቅዳሜ ] †
--------------------------------------------------
የዐቢይ ጾም የመጨረሻዋ ቅዳሜ ብዙ ስያሜዎች አሏት ፦
[ ቀዳም ሥዑር ] ፡-
በዚች ዕለች ከድሮው በተለየ መልኩ የጌታችንን መከራ በማሰብ በጾም ታስባ ስለምትውል የተሻረችው ቅዳሜ ትባላለች፡፡ የማትጾመዋ ቅዳሜ ስለምትጾም ስዑር [ የተሻረች ] ተብላለች፡፡ በዓል መሻርን አይመለከትም፡፡ በቀዳም ሥዑር ሌሊት ሥርዓቱ የሚጀመረው በመኀልየ ሰሎሞን ምንባብ ነው፡፡ ማኀሌቱም እዝሉ እየተቃኘ እየተመጠነ ፣ እየተዘመመ እየተመረገደ እየተጸፋ ያድራል፡፡ ጥዋት አቡን መዋሥዕት ውዳሴ ማርያም ዜማ ተደርሶ ወለመልአከ ሕይወትሰ ሰቀልዎ በሚለው ሰላም ይጠናቀቃል፡፡ በዚህ ዕለት ልብሰ ተክህኖ የለበሱ ካህናትና ዲያቆናት ቄጤማ ተሸክመው ቃጭል ሲያቃጨሉ መታየታቸው ዕለተ ትንሣኤውን ለሚናፍቅ ምእመን ትልቅ ብስራት ነው፡፡
-----------------------------------------------
[ ለምለም ቅዳሜ ] ፦
ካህናቱ ለምእመናን ለምለም ቀጤማ የሚያድሉበት ዕለት ስለሆነ በዚህ ተሰይሟል፡፡ ቀጤማውንም ምእመናን እስከ ትንሣኤ ሌሊት በራሳቸው ላይ ያስሩታል፡፡ በቀዳም ስዑር ቀሳውስቱና ዲያቆናቱ ቃጭል [ ቃለዓዋዲ ] እየመቱ ገብረ ሰላመ በመስቀሉ ትንሣኤሁ አግሃደ የሚለውን ያሬዳዊ ዜማ በመዘመር ፤ ጌታ በመስቀሉ ሰላምን እንደሰጠን እና ትንሣኤውንም እንደገለጠልን በማብሰር ፤ ቄጤማውን ለምእመናን ይሰጣሉ፡፡ ምእመናኑም በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚውል ገጸ በረከት ያቀርባሉ፡፡ ቄጤማውንም በራሳቸው ያስራሉ፡፡ ይህም አይሁድ ጌታችንን እያሰቃዩ ሊሰቅሉት ባሉ ጊዜ የእሾህ አክሊል ጭንቅላቱ ላይ ያሠሩበትን ድርጊት የሚያስታውስ ነው፡፡
[ የቄጤማው አመጣጥና ምስጢርም ከአባታችን ከኖኅ ታሪክ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ምድር በማየ አይኅ /በጥፋት ውኃ/ በጠፋችበት ወቅት የኖኅ ታማኝ መልእክተኛ ርግብ የውኃውን መጉደል ያበሰረችው ቀጤማ ይዛ በመግባት ነው፡፡ ዛሬም ለሐዲስ ኪዳን ክርስቲያኖች የኃጢአት ውኃ ጐደለ ፣ የኃጢአት ውኃ ጠፋ በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ነጻነት ተሰበከ ታወጀ በማለት ካህናት ቄጠማ ይዘው ምእመናንን ያበሥሩበታል፡፡)
-----------------------------------------------
[ ቅዱስ ቅዳሜ ] ፡-
ቅዱስ ቅዳሜ መባሉ ቅዱስ የሆነ እግዚአብሔር በጥንተ ተፈጥሮ ፍጥረታትን አከናውኖ ከፈጠረ በኋላ በዚህ ቀን ከሥራው ሁሉ ያረፈበት ነው፡፡ በዘመነ ሐዲስ ደግሞ የማዳን ሥራውን ሁሉ ፈጽሞ በሥጋው በመቃብር ሲያርፍ ፣ በነፍሱ ሲዖልን በርብሮ ባዶዋን አስቀርቷታል፡፡ በዚያ ለነበሩት ነፍሳትም የዘለዓለም ዕረፍትን ያወረሰበት ዕለት ስለሆነ ከሌሎቹ ዕለታት የተለየ ዕለት ለማለት ቅዱስ ቅዳሜ ተብሏል፡፡
[ ስምዐ ተዋሕዶ የስምዐ ጽድቅ ]
† † †
💖 🕊 💖
📲 @mezmurortodox21📱
📲 @mezmurortodox21📱


20.04.202505:55
''ክርስቶስ ተንስአ እሙታን ▸ በዐቢይ ኃይል ወስልጣን ፤ አሰሮ ለሰይጣን አግአዞ ለአዳም ፤ ሰላም ▸ እምይእዜሰ ፤ ኮነ ▸ ፍስሐ ወሰላም''
''ክርስቶስ በታላቅ በኃይልና ስልጣን ከሙታን ተነሳ ፤ ሰይጣንን አሰረው አዳምንም ነጻ አወጣው ፤ ስለዚህም ከእንግዲህ ወዲህ ፍፁም ሰላም እና ደስታ ሆነ''
ውድ መዝሙር ቲዩብ™ ቻናል ቤተሰቦች በሙሉ ፥ እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ።
በዓሉ የሰላም የፍቅር እና የአንድነት በዓል ይሁንልን አሜን።
''ክርስቶስ በታላቅ በኃይልና ስልጣን ከሙታን ተነሳ ፤ ሰይጣንን አሰረው አዳምንም ነጻ አወጣው ፤ ስለዚህም ከእንግዲህ ወዲህ ፍፁም ሰላም እና ደስታ ሆነ''
ውድ መዝሙር ቲዩብ™ ቻናል ቤተሰቦች በሙሉ ፥ እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ።
በዓሉ የሰላም የፍቅር እና የአንድነት በዓል ይሁንልን አሜን።
18.04.202504:43
"ስቅለት - ኑ እንስገድለት"
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
እንስገድ ለእግዚአብሄር እንፀልይ እንፁም፣
እሱ የልብን ያያል እኛ ባናየውም።
ለንስሀ ጊዜ ለሁላችን ሰጥቶን፣
የዛሬዋን ዕለት ማየት ስለቻልን፤
የፈጠረን ጌታ እግዚአብሔር ይመስገን።
ስለሰው ልጅ ብሎ መውደዱ ፀንቶበት፣
ከርሱ ጋር ሊያኖረን በዘላለም ሕይወት፣
ከኃጢአት ሊያነጻን ወደደን እስከ ሞት።
ሲገርፉት ሲወግሩት ሁሉን እየቻለ፣
የዓለማት ጌታ በመስቀል ላይ ዋለ።
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
ምን አይነት ፍቅር ነው የጌታ ውለታ፣
የኛን ሞት በመሞት ሞትን ድል የመታ።
የመስቀሉን ሚስጥር ማነው የሚፈታው፣
ጌታ ያስተማረን ፍቅር ማለት ይህ ነው ።
ምሳሌ የሆነን በፍቅር እንድኖር፣
ተነግሮ የማያልቅ እውነት ታላቅ ሚስጥር፤
እውነት ማለት ጌታ እሱ ነው እግዛብሄር ።
ሆኖም ሰዎች ዛሬም የሱን ህግ እየሻርን፣
ከዘፍጥረት ጀመርን - ምፅዓት ላይ ደረስን።
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
አቤት ክፋታችን ምህረቱን ይስጠን፣
ይቅርታው ብዙ ነው እግዚኦ ይማረን።
ለእግዛብሄር ክብር ዘወትር ጧት ማታ፣
ኑ እንስገድለት ለታላቁ ጌታ፤
ስግደት ያንስበታል ለዋለው ውለታ።
ኪራላይሶ ጎብኘን ጌታሆይ በል ይቅር፣
እማጸንሃለው ወድቄ ከእግርህ ስር።
አንተ እንዳከበርከኝ እስኪ እኔም ላክብርህ፤
ለሠጠኸኝ ፍቅር እንዴት ልሁንልህ።
ላንተ ክብር ሢባል እኔን ብታስችለኝ፣
እኔን ይደብድቡኝ እኔንም ይግረፉኝ፤ እኔን ያንገላቱኝ ይዘባበቱብኝ፣
አኔን ውሃ ይጥማኝ ሆምጣጤ ያጠጡኝ፤
በረሃብ በውሃ ጥም አሠቃይተው ይግደሉኝ፣
አምናለሁ አምላኬ ሥትመጣ በክብርህ እንደምታስበኝ።
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
ወርቅ ላበድረ ጠጠር ሆኖ ትርፉ፣
በደልን አረጉ ሠዎች ሆነው ክፉ።
በደነደነ ልብ እጅግ በጨከነ፣
ወደፊት የማይሆን በሠው ላይ ያልሆነ፤
ለኛ ሢል ክርሥቶሥ ግፍን ተቀበለ፤
ሥለ የሰው ልጅ ፍቅር በመሥቀል ላይ ዋለ።
አይሁድ በሀገራቸው አይሁድ በጊዜያቸው፣
በጌታ ላይ ፈርደው አሳልፈው ሠጥተው፤
በጅራፍ ገረፉት ወደኋላ አሥረው ።
መሥቀል አሸክመው ወዲያ እየጎተቱ ወዲ እየሳቡት፣
የአለማት ጌታን እንዲያ እያንገላቱት፤
ማንም የማይችለውን የቻለውን ጌታ፣
አሠቃይተው ወሥደው ሠቀሉት ጎልጎታ።
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
ሮዳሥና አዴራ ዳናትና ሣዶር እንዲሁም አላዶር ፣
እጅና እግሮቹን ወገቡን ደረቱን ቸንክረው በምሥማር ፤
የሾህ አክሊል ደፍተው ሆምጣጤ አጠጡት፣
ምራቅ እየተፉ ተዘባበቱበት።
እራሡን በመቃ ፊቱንም በጥፊ አይሁድ እየመቱት፣
ይህም ሣያንሣቸው ጎኑን በጦር ወግተው ደሙን አፈሰሱት።
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
ይህን ሁሉ ሥቃይ መከራ ሢቀበል፣
አንዴ መጥቷልና በደልን ይቅር ሊል፤
እንዲያ ሢያስቃዩት ችሎ ዝም ብሏቸው፣
እየከፋ ሢሄድ ይኸው በደላቸው፤
የሚያስደንቅ ፍቅር ጭራሽ ወደዳቸው፣
ለመነላቸውም ፍቅሩ ቢያስገድደው፣
ምን እንደሚያደርጉ አያውቁትምና እያለ ማራቸው።
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
📲 @mezmurortodox21📱
📲 @mezmurortodox21📱
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
እንስገድ ለእግዚአብሄር እንፀልይ እንፁም፣
እሱ የልብን ያያል እኛ ባናየውም።
ለንስሀ ጊዜ ለሁላችን ሰጥቶን፣
የዛሬዋን ዕለት ማየት ስለቻልን፤
የፈጠረን ጌታ እግዚአብሔር ይመስገን።
ስለሰው ልጅ ብሎ መውደዱ ፀንቶበት፣
ከርሱ ጋር ሊያኖረን በዘላለም ሕይወት፣
ከኃጢአት ሊያነጻን ወደደን እስከ ሞት።
ሲገርፉት ሲወግሩት ሁሉን እየቻለ፣
የዓለማት ጌታ በመስቀል ላይ ዋለ።
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
ምን አይነት ፍቅር ነው የጌታ ውለታ፣
የኛን ሞት በመሞት ሞትን ድል የመታ።
የመስቀሉን ሚስጥር ማነው የሚፈታው፣
ጌታ ያስተማረን ፍቅር ማለት ይህ ነው ።
ምሳሌ የሆነን በፍቅር እንድኖር፣
ተነግሮ የማያልቅ እውነት ታላቅ ሚስጥር፤
እውነት ማለት ጌታ እሱ ነው እግዛብሄር ።
ሆኖም ሰዎች ዛሬም የሱን ህግ እየሻርን፣
ከዘፍጥረት ጀመርን - ምፅዓት ላይ ደረስን።
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
አቤት ክፋታችን ምህረቱን ይስጠን፣
ይቅርታው ብዙ ነው እግዚኦ ይማረን።
ለእግዛብሄር ክብር ዘወትር ጧት ማታ፣
ኑ እንስገድለት ለታላቁ ጌታ፤
ስግደት ያንስበታል ለዋለው ውለታ።
ኪራላይሶ ጎብኘን ጌታሆይ በል ይቅር፣
እማጸንሃለው ወድቄ ከእግርህ ስር።
አንተ እንዳከበርከኝ እስኪ እኔም ላክብርህ፤
ለሠጠኸኝ ፍቅር እንዴት ልሁንልህ።
ላንተ ክብር ሢባል እኔን ብታስችለኝ፣
እኔን ይደብድቡኝ እኔንም ይግረፉኝ፤ እኔን ያንገላቱኝ ይዘባበቱብኝ፣
አኔን ውሃ ይጥማኝ ሆምጣጤ ያጠጡኝ፤
በረሃብ በውሃ ጥም አሠቃይተው ይግደሉኝ፣
አምናለሁ አምላኬ ሥትመጣ በክብርህ እንደምታስበኝ።
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
ወርቅ ላበድረ ጠጠር ሆኖ ትርፉ፣
በደልን አረጉ ሠዎች ሆነው ክፉ።
በደነደነ ልብ እጅግ በጨከነ፣
ወደፊት የማይሆን በሠው ላይ ያልሆነ፤
ለኛ ሢል ክርሥቶሥ ግፍን ተቀበለ፤
ሥለ የሰው ልጅ ፍቅር በመሥቀል ላይ ዋለ።
አይሁድ በሀገራቸው አይሁድ በጊዜያቸው፣
በጌታ ላይ ፈርደው አሳልፈው ሠጥተው፤
በጅራፍ ገረፉት ወደኋላ አሥረው ።
መሥቀል አሸክመው ወዲያ እየጎተቱ ወዲ እየሳቡት፣
የአለማት ጌታን እንዲያ እያንገላቱት፤
ማንም የማይችለውን የቻለውን ጌታ፣
አሠቃይተው ወሥደው ሠቀሉት ጎልጎታ።
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
ሮዳሥና አዴራ ዳናትና ሣዶር እንዲሁም አላዶር ፣
እጅና እግሮቹን ወገቡን ደረቱን ቸንክረው በምሥማር ፤
የሾህ አክሊል ደፍተው ሆምጣጤ አጠጡት፣
ምራቅ እየተፉ ተዘባበቱበት።
እራሡን በመቃ ፊቱንም በጥፊ አይሁድ እየመቱት፣
ይህም ሣያንሣቸው ጎኑን በጦር ወግተው ደሙን አፈሰሱት።
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
ይህን ሁሉ ሥቃይ መከራ ሢቀበል፣
አንዴ መጥቷልና በደልን ይቅር ሊል፤
እንዲያ ሢያስቃዩት ችሎ ዝም ብሏቸው፣
እየከፋ ሢሄድ ይኸው በደላቸው፤
የሚያስደንቅ ፍቅር ጭራሽ ወደዳቸው፣
ለመነላቸውም ፍቅሩ ቢያስገድደው፣
ምን እንደሚያደርጉ አያውቁትምና እያለ ማራቸው።
ኪራላይሶ አቤቱ ይቅር በለን!
እንደ ቸርነትህ እንደ የኛ ኃጢያት ሳይሆን።
📲 @mezmurortodox21📱
📲 @mezmurortodox21📱
20.04.202517:03
ከትንሳኤ በኃላ ያሉት እለታት ስያሜ
1, ሰኞ– ማዕዶት (ፀአተ ሲኦል)
ማዕዶት የቃሉ ትርጓሜ መሻገር ሲሆን፤ በዚህ ቀን ቤተ ክርስቲያን ነፍሳት በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ከሞት ወደ ሕይወት፤ ከሐሳር ወደ ክብር፤ ከጨለማ ወደ ብርሃን ከሲኦል ወደ ገነት መሻገራቸውንና ፉሲካችን ክርስቶስ መሆኑን ታስባለች::
📲 @mezmurortodox21📱
📲 @mezmurortodox21📱


19.04.202514:54
መልካም በዓል ለናንተ ይሁን አምላከ ቅዱሳን መልካሙን ዘመን ጊዜ ያምጣልን በህመም በ ፀበል በሆስፒታል በ ቤት ያሉትን በችግር በሀዘን በስቃይ በስደት ያሉትን አምላከ ቅዱሳን ያስብልን ምህረት ይቅርታን ፍቅርን ያድልልን መልካሙን ጊዜ ያም ጣልን በሰላም ለትንሳኤው ያድርሰን
🌺 መልካም ጊዜ🙏🏾
🌺 መልካም ጊዜ🙏🏾
12.03.202514:32
🥰❤️👍
📲 @mezmurortodox21📱
📲 @mezmurortodox21📱
📲 @mezmurortodox21📱
📲 @mezmurortodox21📱
Паказана 1 - 12 з 12
Увайдзіце, каб разблакаваць больш функцый.