
Україна Сейчас | УС: новини, політика

Україна Online: Новини | Політика

Всевидящее ОКО: Україна | Новини

Мир сегодня с "Юрий Подоляка"

Труха⚡️Україна

Инсайдер UA

Реальна Війна | Україна | Новини

Лачен пише

Реальний Київ | Украина

Україна Сейчас | УС: новини, політика

Україна Online: Новини | Політика

Всевидящее ОКО: Україна | Новини

Мир сегодня с "Юрий Подоляка"

Труха⚡️Україна

Инсайдер UA

Реальна Війна | Україна | Новини

Лачен пише

Реальний Київ | Украина

Україна Сейчас | УС: новини, політика

Україна Online: Новини | Політика

Всевидящее ОКО: Україна | Новини

ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
በዚህ ቻናል የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርቶች እና የአበው ቀደምት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ንግግሮች እንዲሁም ልዩ ልዩ ሐይማኖታዊ ትምህርቶችና መልዕክቶች ይተላለፉበታል፡፡
关联群组

ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ chat
2K
记录
15.05.202523:59
45.3K订阅者13.04.202519:14
200引用指数21.03.202505:44
5.7K每帖平均覆盖率14.05.202513:51
4.8K广告帖子的平均覆盖率02.05.202523:59
13.21%ER21.03.202505:44
13.13%ERR09.05.202508:47
"ኢያቄምና ሐና በጸለዩ በአለቀሱ ጊዜ ለሁላችን ምእመናን መጠጊያ የምትሆን ኃጢአትን ይቅር የምታስብል ሴት ልጅ አገኙ፤ ሁለቱ ሽማግሌዎች ሰማይን ወለዱ፤ ሰማያቸውም ፀሐይን አስገኘች።"
ነግሥ ዘልደታ
ነግሥ ዘልደታ
18.04.202514:05
ከአረጋዊ መንፈሳዊ
(ዓርብ ምሽት አስራ ሁለት ሰዓት የሚነበብ)
ለአልዓዛር አዝነህ ያለቀስክና ዕንባን ያፈሰስክ አምላክ ሆይየመረረ ሐዘኔንና ዕንባዬን ተቀበል።
ሕማሜንም በሕማምህ ፈውስ፤ ቊስሌንም በቍስልህ አድን፤ ደምህንም በደሜ ጨምር፤ የቅዱስ ሥጋህንም የሕይወት መዐዛ ከሥጋዬ ጋር አንድ አድርግ።
ከጠላቶች እጅ የጠጣኸው ከርቤ ክፉ ሐሞት ኃጢአትን ለጠጣች ለነፍሴ ጣዕም ይሁናት።
በዕፀ መስቀል ላይ የተዘረጋው ሥጋህ ልቡናየን ወደ አንተ የተዘረጋ ያድርገው፤ እነሆ በሰይጣን ድል ሆኖአልና።
በመስቀል ላይ ዘንበል ያለው ራስህ በርኵሳንና በክፉዎች አጋንንት ዘንድ የተደበደበ ራሴን ከፍ ከፍ ያድርገው።
በከሐድያን አይሁድ በችንካሮች የተቸነከሩ የከበሩ እጆችህ በአንደበትህ ተስፋ እንዳስደረግህ ከክፉ ጒድጓድ ወዳንተ ይምጠቁኝ።
ከወንጀለኞች ርኩስ ምራቅንና ውርደትን የተቀበለ ፊትህ በኃጢአት የጨለመውንና የከፋውን ፊቴን ያብራው።
በመስቀል ላይ በሥልጣንህ የተለየችው ነፍስህ በቸርነትህ ወደ አባትህ ወደ አንተ ታድርሰኝ።
የእግዚአብሔር ልጅ ሆይ የማትመረመር የቸርነትህን ብዛት አደንቃለሁ፤ ዓለምንና በውስጥዋ የሚኖሩትን እንዳያጠፉ መላእክትን የከለከለቻቸው።
ልቡናዬን አራራ አለቱም እንደተሠነጠቀ አንተን ከመፍራት የተነሣ ይሠንጠቅ። ሙታንም እንደተነሡ ምውት ልቡናዬን አንሣው።
አቤቱ ወደ ከበረች መቃብርህ እንድመለስ አድርገኝ። ልመናው በረከቱ ለዘላለሙ ከእኛ ጋር ይኑር፤ አሜን
(ከአረጋዊ መንፈሳዊ የተገኘ ሃያ አምስተኛው ድርሳን - ግብረ ሕማማት)
(ዓርብ ምሽት አስራ ሁለት ሰዓት የሚነበብ)
ለአልዓዛር አዝነህ ያለቀስክና ዕንባን ያፈሰስክ አምላክ ሆይየመረረ ሐዘኔንና ዕንባዬን ተቀበል።
ሕማሜንም በሕማምህ ፈውስ፤ ቊስሌንም በቍስልህ አድን፤ ደምህንም በደሜ ጨምር፤ የቅዱስ ሥጋህንም የሕይወት መዐዛ ከሥጋዬ ጋር አንድ አድርግ።
ከጠላቶች እጅ የጠጣኸው ከርቤ ክፉ ሐሞት ኃጢአትን ለጠጣች ለነፍሴ ጣዕም ይሁናት።
በዕፀ መስቀል ላይ የተዘረጋው ሥጋህ ልቡናየን ወደ አንተ የተዘረጋ ያድርገው፤ እነሆ በሰይጣን ድል ሆኖአልና።
በመስቀል ላይ ዘንበል ያለው ራስህ በርኵሳንና በክፉዎች አጋንንት ዘንድ የተደበደበ ራሴን ከፍ ከፍ ያድርገው።
በከሐድያን አይሁድ በችንካሮች የተቸነከሩ የከበሩ እጆችህ በአንደበትህ ተስፋ እንዳስደረግህ ከክፉ ጒድጓድ ወዳንተ ይምጠቁኝ።
ከወንጀለኞች ርኩስ ምራቅንና ውርደትን የተቀበለ ፊትህ በኃጢአት የጨለመውንና የከፋውን ፊቴን ያብራው።
በመስቀል ላይ በሥልጣንህ የተለየችው ነፍስህ በቸርነትህ ወደ አባትህ ወደ አንተ ታድርሰኝ።
የእግዚአብሔር ልጅ ሆይ የማትመረመር የቸርነትህን ብዛት አደንቃለሁ፤ ዓለምንና በውስጥዋ የሚኖሩትን እንዳያጠፉ መላእክትን የከለከለቻቸው።
ልቡናዬን አራራ አለቱም እንደተሠነጠቀ አንተን ከመፍራት የተነሣ ይሠንጠቅ። ሙታንም እንደተነሡ ምውት ልቡናዬን አንሣው።
አቤቱ ወደ ከበረች መቃብርህ እንድመለስ አድርገኝ። ልመናው በረከቱ ለዘላለሙ ከእኛ ጋር ይኑር፤ አሜን
(ከአረጋዊ መንፈሳዊ የተገኘ ሃያ አምስተኛው ድርሳን - ግብረ ሕማማት)
02.05.202504:51
"ኃጢአትን በፈጸመ ሰው ላይ ወቀሳ አታብዛ አንተም ትበድላለህና፡፡ ነገር ግን ከኃጢአቱ ይመለስ ዘንድ ረዳትና መካሪ ሁነው፡፡ ከወደቀበትም የስህተት ሥራ እንዲወጣ አበርታው፡፡ ተስፋውን በእግዚአብሔር ላይ ቢያደርግ ኃጢአቱ ልክ በእሳት ፊት እንደ ወደቀ ገለባ ፈጥኖ እንደሚወገድለት ንገረው፡፡"
(ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ)
(ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ)
05.05.202500:16
"ኹሌም በሄድኩበት የምናገረው አንድ ነገር አለኝ"!
"ቤተክርስቲያንን የሚያስቀጥሉ ሦስት ሰንሰለቶች አሉ እነርሱም:---
ትዳር ፣
ምልኩስና እና
ክህነት ናቸው።
እነዚህ እክል ስለገጠማቸው ነው ቤተክርስቲያን እየተቸገረች ያለቸው እንጂ ሌሎች ሰዎች ወይም አህዛብ ክፉ ስለሆኑ አይደለም። እነሱ ደግ የሚሆኑበት ዘመን ነገም እኔ አልጠብቅም ሰይጣን ባለበት መልካም ነገር አይመጣም።
እኛ ግን የጎደለን ይህ ነው፣ በተከበረ ትዳር፣ በተከበረ ምንኩስና እና በተከበረ ክህነት ቤተክርስቲያን ትቀጥላለች።
ምሳሌ "እንዴት?" ካልን፦
የተከበረ ትዳር የተከበረ መነኩሴ ይወልዳል።
የተከበረ መነኩሴ የተከበረን ጵጵስናን ያመጣል።
የተከበረ ጳጳስ የተከበረን ክህነትን ይሾምና
የተከበረው ክህነት የተከበረ ትዳርን ባርኮ ያጋባል።
የተከበረው ትዳር መልሶ እንደገና የተከበረ ካህንን ይወልዳል።
በዚህ ዑደት ነው ቤተክርስቲያን ተጠብቃ የምትኖረው። አሁን ግን ምንጩ ደፍርሷል። ለዚህም ሁላችንም መስተካከል አለብን። አሁን እኔ ሁሉም ሥርዓት እየፈረሰ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ!
ተምረን ማግባትና፣ ተምረን መመንኮስም ሆነ ክህነት መያዝን ማስቀጠል አለብን።"
ርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
"ቤተክርስቲያንን የሚያስቀጥሉ ሦስት ሰንሰለቶች አሉ እነርሱም:---
ትዳር ፣
ምልኩስና እና
ክህነት ናቸው።
እነዚህ እክል ስለገጠማቸው ነው ቤተክርስቲያን እየተቸገረች ያለቸው እንጂ ሌሎች ሰዎች ወይም አህዛብ ክፉ ስለሆኑ አይደለም። እነሱ ደግ የሚሆኑበት ዘመን ነገም እኔ አልጠብቅም ሰይጣን ባለበት መልካም ነገር አይመጣም።
እኛ ግን የጎደለን ይህ ነው፣ በተከበረ ትዳር፣ በተከበረ ምንኩስና እና በተከበረ ክህነት ቤተክርስቲያን ትቀጥላለች።
ምሳሌ "እንዴት?" ካልን፦
የተከበረ ትዳር የተከበረ መነኩሴ ይወልዳል።
የተከበረ መነኩሴ የተከበረን ጵጵስናን ያመጣል።
የተከበረ ጳጳስ የተከበረን ክህነትን ይሾምና
የተከበረው ክህነት የተከበረ ትዳርን ባርኮ ያጋባል።
የተከበረው ትዳር መልሶ እንደገና የተከበረ ካህንን ይወልዳል።
በዚህ ዑደት ነው ቤተክርስቲያን ተጠብቃ የምትኖረው። አሁን ግን ምንጩ ደፍርሷል። ለዚህም ሁላችንም መስተካከል አለብን። አሁን እኔ ሁሉም ሥርዓት እየፈረሰ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ!
ተምረን ማግባትና፣ ተምረን መመንኮስም ሆነ ክህነት መያዝን ማስቀጠል አለብን።"
ርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
22.04.202511:06
በዓለ ኀምሳ እና ንስሓ
ብዙዎች "በበዓለ ኀምሳ ንስሓ መግባት ይቻላል ወይ?" ብለው ይጠይቃሉ። መልሱ "አዎ ይቻላል" ነው። ሰው በአጽዋማት ጊዜም በበዓላት ጊዜም ንስሓ ገብቶ ቀኖና ሊሰጠው ይችላል። ነገር ግን ካህኑ የሚሰጡት ቀኖና ሊለያይ ይችላል። ለምሳሌ በበዓለ ኀምሳ መጾም፣ የቀኖና ስግደትን መስገድና የመሳሰሉትን ማድረግ እንደማይገባ በፍትሐ ነገሥት ተገልጿል። ስለዚህ በበዓለ ኀምሳ ንስሓ የገባ ሰው ጹም፣ ስገድ አይባልም። ምናልባት መጽውት፣ ይህን ጨምረህ ጸልይ እና የመሳሰሉ ቀኖናዎች ሊሰጡት ይችላሉ። ይህንን እንደሁኔታው ንስሓ አባቱ የሚወስኑት ነው። በጾም ጊዜም ጨምረህ ጹም፣ ስግደት ጨምር ተብሎ ሊታዘዝ ይችላል።
የሆነ ሆኖ ግን በማናቸውም ጊዜ በደልን መናዘዝ፣ ንስሓ ገብቶ ከኃጢአት መራቅ ይገባል። ንስሓን አረጋዊ መንፈሳዊ እመ ሕይወት (የሕይወት እናት) ይላታል። ምንም እንኳ እግዚአብሔርን በድለን ሰውን አሳዝነን ከነበረ ንስሓ ገብተን ከክፉ ሥራችን መራቅ ይገባናል። ሁልጊዜም ከክፉ ነገሮች ወጥተን መልካም ሥራዎች ላይ ትኩረት አድርገን በመልካም ሥራ መኖር ይገባናል።
(መምህር በትረ ማርያም አበባው)
ብዙዎች "በበዓለ ኀምሳ ንስሓ መግባት ይቻላል ወይ?" ብለው ይጠይቃሉ። መልሱ "አዎ ይቻላል" ነው። ሰው በአጽዋማት ጊዜም በበዓላት ጊዜም ንስሓ ገብቶ ቀኖና ሊሰጠው ይችላል። ነገር ግን ካህኑ የሚሰጡት ቀኖና ሊለያይ ይችላል። ለምሳሌ በበዓለ ኀምሳ መጾም፣ የቀኖና ስግደትን መስገድና የመሳሰሉትን ማድረግ እንደማይገባ በፍትሐ ነገሥት ተገልጿል። ስለዚህ በበዓለ ኀምሳ ንስሓ የገባ ሰው ጹም፣ ስገድ አይባልም። ምናልባት መጽውት፣ ይህን ጨምረህ ጸልይ እና የመሳሰሉ ቀኖናዎች ሊሰጡት ይችላሉ። ይህንን እንደሁኔታው ንስሓ አባቱ የሚወስኑት ነው። በጾም ጊዜም ጨምረህ ጹም፣ ስግደት ጨምር ተብሎ ሊታዘዝ ይችላል።
የሆነ ሆኖ ግን በማናቸውም ጊዜ በደልን መናዘዝ፣ ንስሓ ገብቶ ከኃጢአት መራቅ ይገባል። ንስሓን አረጋዊ መንፈሳዊ እመ ሕይወት (የሕይወት እናት) ይላታል። ምንም እንኳ እግዚአብሔርን በድለን ሰውን አሳዝነን ከነበረ ንስሓ ገብተን ከክፉ ሥራችን መራቅ ይገባናል። ሁልጊዜም ከክፉ ነገሮች ወጥተን መልካም ሥራዎች ላይ ትኩረት አድርገን በመልካም ሥራ መኖር ይገባናል።
(መምህር በትረ ማርያም አበባው)
04.05.202518:16
"አንድ ወንድና አንዲት ሴት የተጋቡት (የሚጋቡት) መንግሥተ ሰማያትን ለመውረስ በሚያደርጉት ጉዞ ላይ አብረው እየተጋገዙ ለመሔድ ከኾነ፥ ትዳራቸው ታላቅ የኾነ ደስታን ያመጣላቸዋል፡፡"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
06.05.202506:28
"ቅዱሳት መጻሕፍትን ማንበብ ከኃጢአት ፍላጻ የመደበቂያ ጽኑ መከላከያ ነው። ቅዱሳት መጻሕፍትን አለማወቅ በአዘቅት እና በጥልቅ ጉድጓድ ውስጥ መኖር ነው።"
ቅዱ ቅዱስ ኤጲፋንዮስ
ቅዱ ቅዱስ ኤጲፋንዮስ
07.05.202516:44
ራስን መግዛት (ክፍል -፩)
መንፈሳዊው ሰው ካሉት ብቃቶች መካከል አንዱና ዋነኛው ራስን መግዛት ነው፡፡ እርሱ ራሱን ለሥጋ ምኞትና ለፍላጎቶቹ አሳልፎ አይሰጥም፡፡ ሕሊናው የኃጢአትን ምኞት ሲናፍቅ ይህን አሳቡን በመቃወም መንፈሱ እንድትመራው በማድረግ ራሱን አጥብቆ ይገዛል:: መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል:- «በመንፈሱ ላይ የሚገዛ (መንፈሱን የሚገዛ) ከተማ ከሚወስድ ይበልጣል፡፡» ምሳ. 16፥32
እንደ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትምህርት ራሱን የሚገዛ ወይም የሚመራ ማለት ሥጋው የጠየቀውን ሁሉ የማይሰጥ ይልቁኑ የሚቃወም ማለት ነው:: «ነፍሱን የሚወድ ያጠፋታል፤ነፍሱን በዚህ ዓለም የሚጠላ ለዘላለም ሕይወት ይጠብቃታል፡፡» ዮሐ. 12፥25።
ራስን መግዛት በውስጡ የተለያዩ ክፍሎች እንዳሉት እርግጥ ነው፡፡ እነርሱም፤-
1. ምላስን መግዛት
2. #አሳብን መግዛት
3. ልብን መግዛት (ፍላጎትንና ምኞትን በመግዛት)
4. ስሜትን መግዛት
5. ሆድን መግዛት (ምግብን በተመለከተ) ናቸው፡፡
ራሱን የሚመራ ሰው እርሱነቱን ለእሴትና ለዓላማ እንዲሁም ለሕግና ደንብ ያስገዛል፡፡ ራሱን መምራት የማይችል ሰው ግን በእርግጥ እርሱነቱን ለጥፋት ይጋብዛል፡፡ ራሱን የሚገዛ ሰው ነፍሱን በእውነተኛ ፍቅር ይወዳታል:: ራሱን የሚያቀናጣ ግን ነፍሱን ከማጣቱም በላይ ሌሎችም ከእርሱ ጋር አብረው እንዲጠፉ ያደርጋል፡፡ ራሱን አጥብቆ የሚጠብቀው በትጋቱ ነፍሱን ስለሚጠብቃትና በመልካም ሁኔታ ስለሚይዛት ያድናታል፡፡ አልፎ ተርፎም ሌሎችን ለማዳን ምክንያት ይሆናል፡፡ የራሱን አመለካከትና ግንኙነት በቅደም ተከተል ያደራጃል፡፡ በመጀመሪያ እግዚአብሔርን ያስቀድማል፤ በመቀጠል ሰዎችን ያስከትላል፤ በመጨረሻም ራሱን።
ምላስን መግዛት፦
መንፈሳዊው ሰው ቃላት ወይም አሳቦች ያቀበሉትን ወደ አእምሮው የመጡትን ሁሉ በአንደበቱ አይናገራቸውም፡፡ እያንዳንዱን ቃል ከአንደበቱ ከማውጣቱ በፊት ይመዝናል:: የእርሱ ሚዛን የሚለካው የቃሉን ፍሬ ነገር ብቻ ሳይሆን ትክክል መሆኑንና አለመሆኑንም ጭምር ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የእርሱ ዋና ዓላማው ቃሉ በሌሎች ሰዎች ላይ የሚያመጣውን ተጽዕኖ፣አፀፋና ውጤቱን ጭምር ነው::
የምላስ ወይም የአንደበት ስህተት ውጤት ሥጋን ማሳደፉንና የፍጥረትንም ሩጫ ማቃጠሉን የሚያውቅ ሰው ከመናገሩ በፊት ከፍተኛ ጥንቃቄ ያደርጋል:: ያዕ. 3፥5-6:: ከነቢዩ ከዳዊት ጋር ሆኖም:- «አቤቱ ለአፌ ጠባቂ አኑር፤ የከንፈሮቼንም መዝጊያ ጠብቅ፡፡» ይላል፡፡ እርሱ አንዴ ከአፉ የወጣው ቃል ተመልሶ ሊገባ እንደማይችል ያውቃል፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ከአፉ የወጣው ቃል አድማጮቹ ጆሮ ከደረሰ በኋላ የተናገረውን መልሶ ሊውጠው፣ ወይም ይቅርታ ሊያገኝበት እንደማይችል አስቀድሞ ያውቃል:: ከዚህ በኋላ ስህተቱን ለማስተካከል ቢጥርም ጥፋቱ በእርሱ ላይ ዕዳ ሆኖ እንደሚቆጠር አጥብቆ ይረዳል፡፡ ከሁሉ በላይ ደግሞ ጌታ እንደተናገረው እንደሚኮነንበት ያውቃል፡ . . . ከቃልህ የተነሣ ትጸድቃለህና፤ ከቃልህም የተነሣ ትኮነናለህ፡፡» ማቴ. 12፥37::
ይቀጥላል...
(በብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
መንፈሳዊ ሰው መጽሐፍ ገጽ 122-128
#በአያሌው ዘኢየሱስ የተተረጎመ)
መንፈሳዊው ሰው ካሉት ብቃቶች መካከል አንዱና ዋነኛው ራስን መግዛት ነው፡፡ እርሱ ራሱን ለሥጋ ምኞትና ለፍላጎቶቹ አሳልፎ አይሰጥም፡፡ ሕሊናው የኃጢአትን ምኞት ሲናፍቅ ይህን አሳቡን በመቃወም መንፈሱ እንድትመራው በማድረግ ራሱን አጥብቆ ይገዛል:: መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል:- «በመንፈሱ ላይ የሚገዛ (መንፈሱን የሚገዛ) ከተማ ከሚወስድ ይበልጣል፡፡» ምሳ. 16፥32
እንደ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትምህርት ራሱን የሚገዛ ወይም የሚመራ ማለት ሥጋው የጠየቀውን ሁሉ የማይሰጥ ይልቁኑ የሚቃወም ማለት ነው:: «ነፍሱን የሚወድ ያጠፋታል፤ነፍሱን በዚህ ዓለም የሚጠላ ለዘላለም ሕይወት ይጠብቃታል፡፡» ዮሐ. 12፥25።
ራስን መግዛት በውስጡ የተለያዩ ክፍሎች እንዳሉት እርግጥ ነው፡፡ እነርሱም፤-
1. ምላስን መግዛት
2. #አሳብን መግዛት
3. ልብን መግዛት (ፍላጎትንና ምኞትን በመግዛት)
4. ስሜትን መግዛት
5. ሆድን መግዛት (ምግብን በተመለከተ) ናቸው፡፡
ራሱን የሚመራ ሰው እርሱነቱን ለእሴትና ለዓላማ እንዲሁም ለሕግና ደንብ ያስገዛል፡፡ ራሱን መምራት የማይችል ሰው ግን በእርግጥ እርሱነቱን ለጥፋት ይጋብዛል፡፡ ራሱን የሚገዛ ሰው ነፍሱን በእውነተኛ ፍቅር ይወዳታል:: ራሱን የሚያቀናጣ ግን ነፍሱን ከማጣቱም በላይ ሌሎችም ከእርሱ ጋር አብረው እንዲጠፉ ያደርጋል፡፡ ራሱን አጥብቆ የሚጠብቀው በትጋቱ ነፍሱን ስለሚጠብቃትና በመልካም ሁኔታ ስለሚይዛት ያድናታል፡፡ አልፎ ተርፎም ሌሎችን ለማዳን ምክንያት ይሆናል፡፡ የራሱን አመለካከትና ግንኙነት በቅደም ተከተል ያደራጃል፡፡ በመጀመሪያ እግዚአብሔርን ያስቀድማል፤ በመቀጠል ሰዎችን ያስከትላል፤ በመጨረሻም ራሱን።
ምላስን መግዛት፦
መንፈሳዊው ሰው ቃላት ወይም አሳቦች ያቀበሉትን ወደ አእምሮው የመጡትን ሁሉ በአንደበቱ አይናገራቸውም፡፡ እያንዳንዱን ቃል ከአንደበቱ ከማውጣቱ በፊት ይመዝናል:: የእርሱ ሚዛን የሚለካው የቃሉን ፍሬ ነገር ብቻ ሳይሆን ትክክል መሆኑንና አለመሆኑንም ጭምር ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የእርሱ ዋና ዓላማው ቃሉ በሌሎች ሰዎች ላይ የሚያመጣውን ተጽዕኖ፣አፀፋና ውጤቱን ጭምር ነው::
የምላስ ወይም የአንደበት ስህተት ውጤት ሥጋን ማሳደፉንና የፍጥረትንም ሩጫ ማቃጠሉን የሚያውቅ ሰው ከመናገሩ በፊት ከፍተኛ ጥንቃቄ ያደርጋል:: ያዕ. 3፥5-6:: ከነቢዩ ከዳዊት ጋር ሆኖም:- «አቤቱ ለአፌ ጠባቂ አኑር፤ የከንፈሮቼንም መዝጊያ ጠብቅ፡፡» ይላል፡፡ እርሱ አንዴ ከአፉ የወጣው ቃል ተመልሶ ሊገባ እንደማይችል ያውቃል፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ከአፉ የወጣው ቃል አድማጮቹ ጆሮ ከደረሰ በኋላ የተናገረውን መልሶ ሊውጠው፣ ወይም ይቅርታ ሊያገኝበት እንደማይችል አስቀድሞ ያውቃል:: ከዚህ በኋላ ስህተቱን ለማስተካከል ቢጥርም ጥፋቱ በእርሱ ላይ ዕዳ ሆኖ እንደሚቆጠር አጥብቆ ይረዳል፡፡ ከሁሉ በላይ ደግሞ ጌታ እንደተናገረው እንደሚኮነንበት ያውቃል፡ . . . ከቃልህ የተነሣ ትጸድቃለህና፤ ከቃልህም የተነሣ ትኮነናለህ፡፡» ማቴ. 12፥37::
ይቀጥላል...
(በብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
መንፈሳዊ ሰው መጽሐፍ ገጽ 122-128
#በአያሌው ዘኢየሱስ የተተረጎመ)
05.05.202516:04
እንኳንም ተሳሳትኩ
በአንድ ወቅት አንዲት የሒሳብ መምህርት የሚከተለውን በሰሌዳ ላይ ጻፈች፦
👉 9×1= 7
👉 9×2= 18
👉 9×3= 27
👉 9×4= 36
👉 9×5= 45
👉 9×6= 54
👉 9×7= 63
👉 9×8= 72
👉 9×9= 81
👉 9×10= 90
ጽፋ እንደጨረሰችም ወደ ተማሪዎቿ ዞራ ስትመለከት ሁሉም እየሳቁባት ነው፣ የመጀመሪያውን እኩልታ (equation) ተሳስታለችና።
ይህን ጊዜ መምህርቷ እንዲህ አለች፦ "የመጀመሪያውን ስህተት የጻፍኩት በዐላማ ነው፤ ከነገሩ ጠቃሚ ትምህርትን እንድትወስዱ ስለፈለኩኝ። ይኸውም፥ በውጪ ያለው ዓለም እንዴት እንደሚቀበላችሁ ታውቁ ዘንድ ነው። 9 ጊዜ ትክክለኛ ነገር እንደጻፍኩ ማየት ትችላላችሁ ይሁንና አንዳችሁም ስለዛ አላበረታታችሁኝም፤ ነገር ግን ሁላችሁም ስለ ሠራሁት አንድ ስህተት ሳቃችሁብኝ፣ ነቀፋችሁኝ!
ትምህርቱም ይህ ነው፦
የሰው ልጅ ሚሊዮን መልካም ሥራን ብትሠሩ አያበረታታችሁም ግን አንድ የሠራችሁትን ስህተት ይዞ ይነቅፋችኋል። በዚህ ግን ተስፋ ልትቆርጡ አይገባም... ሁልጊዜም ቢሆን ከሳቅና ከነቀፋ በላይ ወጥታችሁ ቁሙ፣ ጽኑ፣ በርቱም!"
ልብ እንበል፦
መሳሳትን ከፈራን መሞከር አንችልም፤ መሳሳት መጨረሻችን አይደለም የማወቅ መነሻ እንጂ። ምናልባት የተማርነውን እንረሳ ይሆናል፣ የተሳሳትነውን ግን አንረሳም። ከብዙዎች የስንፍና ፍፁምነት ይልቅ የእኛ የመሥራት ስህተት እንደሚሻል እናስብ።
(ፌስቡክ ላይ የተወሰደች)
በአንድ ወቅት አንዲት የሒሳብ መምህርት የሚከተለውን በሰሌዳ ላይ ጻፈች፦
👉 9×1= 7
👉 9×2= 18
👉 9×3= 27
👉 9×4= 36
👉 9×5= 45
👉 9×6= 54
👉 9×7= 63
👉 9×8= 72
👉 9×9= 81
👉 9×10= 90
ጽፋ እንደጨረሰችም ወደ ተማሪዎቿ ዞራ ስትመለከት ሁሉም እየሳቁባት ነው፣ የመጀመሪያውን እኩልታ (equation) ተሳስታለችና።
ይህን ጊዜ መምህርቷ እንዲህ አለች፦ "የመጀመሪያውን ስህተት የጻፍኩት በዐላማ ነው፤ ከነገሩ ጠቃሚ ትምህርትን እንድትወስዱ ስለፈለኩኝ። ይኸውም፥ በውጪ ያለው ዓለም እንዴት እንደሚቀበላችሁ ታውቁ ዘንድ ነው። 9 ጊዜ ትክክለኛ ነገር እንደጻፍኩ ማየት ትችላላችሁ ይሁንና አንዳችሁም ስለዛ አላበረታታችሁኝም፤ ነገር ግን ሁላችሁም ስለ ሠራሁት አንድ ስህተት ሳቃችሁብኝ፣ ነቀፋችሁኝ!
ትምህርቱም ይህ ነው፦
የሰው ልጅ ሚሊዮን መልካም ሥራን ብትሠሩ አያበረታታችሁም ግን አንድ የሠራችሁትን ስህተት ይዞ ይነቅፋችኋል። በዚህ ግን ተስፋ ልትቆርጡ አይገባም... ሁልጊዜም ቢሆን ከሳቅና ከነቀፋ በላይ ወጥታችሁ ቁሙ፣ ጽኑ፣ በርቱም!"
ልብ እንበል፦
መሳሳትን ከፈራን መሞከር አንችልም፤ መሳሳት መጨረሻችን አይደለም የማወቅ መነሻ እንጂ። ምናልባት የተማርነውን እንረሳ ይሆናል፣ የተሳሳትነውን ግን አንረሳም። ከብዙዎች የስንፍና ፍፁምነት ይልቅ የእኛ የመሥራት ስህተት እንደሚሻል እናስብ።
(ፌስቡክ ላይ የተወሰደች)
21.04.202503:59
ከትንሳኤ እሁድ በኋላ ያሉ ዕለታት ስያሜ፡-
ሰኞ
ማዕዶት ይባላል፡- ማዕዶት ማለት መሻገር፣ ማለፍ ማለት ነው፡፡ በዚህ ዕለት በፋሲካችን በክርስቶስ ትንሣኤ ከድቅድቅ ጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሃን፣ ከሞት ወደ ሕይወት፣ ከሲኦል ወደ ገነት፣ ከሃሳር ወደ ክብር መሻገራችንን እናስባለን፡፡
ማክሰኞ
ቶማስ ይባላል፡- በዚህ ዕለት ቶማስ ጌታን አይቶ ማመኑ፤ ጌታዬና አምላኬ ብሎ መመስከሩ ይዘከራል፡፡ ዮሐ. 20፡27-29
ረቡዕ
አልአዛር ይባላል፡- በዚህ ዕለት ትንሣኤና ሕይወት የሆነው ጌታ ኢየሱስ አልአዛርን ከሞት እንዳስነሳው እናስባለን፡፡ ክርስቶስ የሞትን ስልጣን የሻረ የሕይወት ራስ፤ የመቃብርን ሥርዓት ያጠፋ ትንሣኤ፡ በድልም ያረገ ንጉሥ መሆኑን እንመሰክራለን፡፡
ሐሙስ
አዳም ሐሙስ ይባላል፡- በዚህ ዕለት ለአዳም የተሰጠው ተስፋ እና የተገባለት ኪዳን እንደተፈጸመ አዳምና ልጆቹ ነጻ እንደወጣን እናስባለን፡፡
አርብ
ቅድስት ቤተክርስቲያን ይባላል፡- በዚህ ዕለት ቤተክርስቲያን በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ስለመመስረቷ ይሰበካል፡፡ ክርስቶስ ስለ እርሷ ራሱን አሳልፎ ሰጥቶ ቤዛ ሆኖ በደሙ አንጽቶ በትንሣኤው ድል ሰጥቶ እንዳከበራት ይነገራል፡፡ ቤተክርስቲያን ስንል ሕንፃውን ሳይሆን አማኞችን ነው፤ ክርስቶስ ለሕንፃ አልሞተምና፡፡
ቅዳሜ
ቅዱሳት አንስት ይባላል፡- በዚህ ዕለት ቅዱሳት አንስት የክርስቶስን አካል ሽቶ ለመቀባት ጨለማ አቋርጠው ወደ መቃብር መምጣታቸውና ትንሣኤውንም ቀድመው ማየታቸው ይሰበካል፡፡
እሁድ
ዳግም ትንሳኤ ይባላል፡- በዚህ ዕለት ክርስቶስ ለሦስተኛ ጊዜ ለደቀመዛሙርቱ ተገልጦ ሰላምን መስበኩ እና ሥልጣንን መስጠቱ ይሰበካል፡፡
ሰኞ
ማዕዶት ይባላል፡- ማዕዶት ማለት መሻገር፣ ማለፍ ማለት ነው፡፡ በዚህ ዕለት በፋሲካችን በክርስቶስ ትንሣኤ ከድቅድቅ ጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሃን፣ ከሞት ወደ ሕይወት፣ ከሲኦል ወደ ገነት፣ ከሃሳር ወደ ክብር መሻገራችንን እናስባለን፡፡
ማክሰኞ
ቶማስ ይባላል፡- በዚህ ዕለት ቶማስ ጌታን አይቶ ማመኑ፤ ጌታዬና አምላኬ ብሎ መመስከሩ ይዘከራል፡፡ ዮሐ. 20፡27-29
ረቡዕ
አልአዛር ይባላል፡- በዚህ ዕለት ትንሣኤና ሕይወት የሆነው ጌታ ኢየሱስ አልአዛርን ከሞት እንዳስነሳው እናስባለን፡፡ ክርስቶስ የሞትን ስልጣን የሻረ የሕይወት ራስ፤ የመቃብርን ሥርዓት ያጠፋ ትንሣኤ፡ በድልም ያረገ ንጉሥ መሆኑን እንመሰክራለን፡፡
ሐሙስ
አዳም ሐሙስ ይባላል፡- በዚህ ዕለት ለአዳም የተሰጠው ተስፋ እና የተገባለት ኪዳን እንደተፈጸመ አዳምና ልጆቹ ነጻ እንደወጣን እናስባለን፡፡
አርብ
ቅድስት ቤተክርስቲያን ይባላል፡- በዚህ ዕለት ቤተክርስቲያን በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ስለመመስረቷ ይሰበካል፡፡ ክርስቶስ ስለ እርሷ ራሱን አሳልፎ ሰጥቶ ቤዛ ሆኖ በደሙ አንጽቶ በትንሣኤው ድል ሰጥቶ እንዳከበራት ይነገራል፡፡ ቤተክርስቲያን ስንል ሕንፃውን ሳይሆን አማኞችን ነው፤ ክርስቶስ ለሕንፃ አልሞተምና፡፡
ቅዳሜ
ቅዱሳት አንስት ይባላል፡- በዚህ ዕለት ቅዱሳት አንስት የክርስቶስን አካል ሽቶ ለመቀባት ጨለማ አቋርጠው ወደ መቃብር መምጣታቸውና ትንሣኤውንም ቀድመው ማየታቸው ይሰበካል፡፡
እሁድ
ዳግም ትንሳኤ ይባላል፡- በዚህ ዕለት ክርስቶስ ለሦስተኛ ጊዜ ለደቀመዛሙርቱ ተገልጦ ሰላምን መስበኩ እና ሥልጣንን መስጠቱ ይሰበካል፡፡
15.05.202507:24
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ አዲስ አበባ ገቡ!
ወደ ሀገር እንዲገቡ ፈቃድ የተሰጣቸው ሦስቱ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገቡ
ዛሬ ጠዋት አዲስ አበባ የገቡት አባቶች
* ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ፣
* ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ እና
* ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ሲሆኑ፤
ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳቱ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ብፁዓን አባቶች ተገኝተው አቀባበል እንዳደረጉላቸው የቤተ ክርስቲያኒቱ ሚዲያ ዘግበዋል።
ወደ ሀገር እንዲገቡ ፈቃድ የተሰጣቸው ሦስቱ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገቡ
ዛሬ ጠዋት አዲስ አበባ የገቡት አባቶች
* ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ፣
* ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ እና
* ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ሲሆኑ፤
ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳቱ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ብፁዓን አባቶች ተገኝተው አቀባበል እንዳደረጉላቸው የቤተ ክርስቲያኒቱ ሚዲያ ዘግበዋል።
12.05.202517:44
ሁለት ሰዎች በአንድ ጉዳይ አብረው ይጸልያሉ አንደኛው ጸሎቱ ተመለሰለት፤ አንደኛው ሳይመለስለት ቀረ። በዚህ ጊዜ ጸሎቱ ያልተመለሰለት "ጌታ ሆይ ሁለታችንም እኩል ጸልየን ለእርሱ ሰጥተኸው ለእኔ ከለከልኝ ለምንድ ነው?" አለው። እግዚአብሔርም "ለእርሱ ባልሰጠው ይጠፋል፣ ላንተ ከሰጠኹህ ደግሞ ትጠፋለህ" አለው ይባላል።
እግዚአብሔር ከራሳችን በላይ እኛን ያውቀናል። ለአንዳችን በመስጠት፣ አንዳችንን በመከልከል ዕድሜያችንን ያረዝመዋል። መስጠቱም መንሳቱም ሁለቱም በፍቅር ነውና በልመናችን በጸሎታችን የአንተ ፈቃድ ይሁንልን ማለት ይገባናል።
ስለሁሉም የእግዚአብሔር ስም የተመሰገነ ይሁን። አሜን!!
እግዚአብሔር ከራሳችን በላይ እኛን ያውቀናል። ለአንዳችን በመስጠት፣ አንዳችንን በመከልከል ዕድሜያችንን ያረዝመዋል። መስጠቱም መንሳቱም ሁለቱም በፍቅር ነውና በልመናችን በጸሎታችን የአንተ ፈቃድ ይሁንልን ማለት ይገባናል።
ስለሁሉም የእግዚአብሔር ስም የተመሰገነ ይሁን። አሜን!!
17.04.202520:27
አስጨናቂዋ ምሽት
ይህች ምሽት እንጀራውን የበላ ይሁዳ እግሩን አንስቶ ሕዝብ ለጥፋት እየመራ ወደ ጌታ የመጣባት ምሽት ነች፣ የይሁዳ እግሮች ታጥበው አንድ ቀን ሳያድሩ ዝቅ ብሎ ያጠባቸውን ጌታ አሳልፈው ለመስጠት ለጥፋት እንዴት ተፋጠኑ? በእውነት እርሱን በተቀበለበት አንደበቱ በሽንገላ ከንፈር ጌታውን ለመሳም እንዴት ቻለበት?
ይህች ምሽት ጌታ ነፍሱ እስከ ሞት ድረስ እጅግ ያዘነችበት እንደዋና ይታዩ የነበሩት (ጴጥሮስ፣ ያዕቆብና ዮሐንስ) ከደቀመዛሙርቱ ለአንዲት ሰዓት እንኳ ከርሱጋ ሊተጉ ያልቻሉባት፣ እርሱ ተጨንቆ ሁሉም እንቅልፍ እንቅልፍ ያላቸው ሰዓት፣ እረኛው ክርስቶስ ሲቀርብ ለእስራት በጎቹ የጌታ ደቀመዛሙርት ጨርቃቸውን እስኪጥሉ ድረስ የተበተኑባት አስጨናቂ ምሽት። ጌታ የጠራው ጴጥሮስ አላውቅህም ብሎ ሲናገር የተሰማበት አስጨናቂ ምሽት።
የሊቀ ካህናቱን ባሪያ ጆሮ ከጴጥሮስ ሰይፍ ጥፋት ከተቆረጠችበት ሲያድን እያዩ ሊያስሩ የደፈሩበት፣ እኔ ነኝ በሚለው ድምጹ የኃይሉን ብልጭታ ሲያሳያቸው ሁሉ ወደኋላ ተፍገምግመው የወደቁበት፣ ከወደቁበት እንዲነሱ ኃይል ሆኗቸው ለሁለቱም ድርጊቱ የምስጋና ምላሽ ሳይሆን የተረፈው ለእጁ ሰንሰለት ነበር።
በእውነት ይህች ምሽት አስጨናቂ ምሽት ናት። ባለፈው ጊዜ አይደለም ሊይዙት በመጡበት ጊዜ ሁሉ ለሚያደርገው በጎ ነገር በጎ ምላሽ ያላገኘበት፤ ያደረጋላቸው የተበተኑበት የሚያደርግላቸውም ያልመከቱለት ይልቁን በእጁ ላይ ሰንሰለትን ለማድረግ የተፋጠኑበት አስጨናቂ ምሽት።
እኛስ በሕይወት እንዲህ አይነት ምሽት አይገጥመን ይሆን?
🙏
“ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች ሥጋ ግን ደካማ ነው፡ አለው።”
የማቴዎስ ወንጌል 26፥4
ዲያቆን ቡሩክ ተስፋዬ
ይቀላቀሉ
t.me/Orthodxia t.me/Orthodxia
t.me/Orthodxia t.me/Orthodxia
t.me/Orthodxia t.me/Orthodxia
ይህች ምሽት እንጀራውን የበላ ይሁዳ እግሩን አንስቶ ሕዝብ ለጥፋት እየመራ ወደ ጌታ የመጣባት ምሽት ነች፣ የይሁዳ እግሮች ታጥበው አንድ ቀን ሳያድሩ ዝቅ ብሎ ያጠባቸውን ጌታ አሳልፈው ለመስጠት ለጥፋት እንዴት ተፋጠኑ? በእውነት እርሱን በተቀበለበት አንደበቱ በሽንገላ ከንፈር ጌታውን ለመሳም እንዴት ቻለበት?
ይህች ምሽት ጌታ ነፍሱ እስከ ሞት ድረስ እጅግ ያዘነችበት እንደዋና ይታዩ የነበሩት (ጴጥሮስ፣ ያዕቆብና ዮሐንስ) ከደቀመዛሙርቱ ለአንዲት ሰዓት እንኳ ከርሱጋ ሊተጉ ያልቻሉባት፣ እርሱ ተጨንቆ ሁሉም እንቅልፍ እንቅልፍ ያላቸው ሰዓት፣ እረኛው ክርስቶስ ሲቀርብ ለእስራት በጎቹ የጌታ ደቀመዛሙርት ጨርቃቸውን እስኪጥሉ ድረስ የተበተኑባት አስጨናቂ ምሽት። ጌታ የጠራው ጴጥሮስ አላውቅህም ብሎ ሲናገር የተሰማበት አስጨናቂ ምሽት።
የሊቀ ካህናቱን ባሪያ ጆሮ ከጴጥሮስ ሰይፍ ጥፋት ከተቆረጠችበት ሲያድን እያዩ ሊያስሩ የደፈሩበት፣ እኔ ነኝ በሚለው ድምጹ የኃይሉን ብልጭታ ሲያሳያቸው ሁሉ ወደኋላ ተፍገምግመው የወደቁበት፣ ከወደቁበት እንዲነሱ ኃይል ሆኗቸው ለሁለቱም ድርጊቱ የምስጋና ምላሽ ሳይሆን የተረፈው ለእጁ ሰንሰለት ነበር።
በእውነት ይህች ምሽት አስጨናቂ ምሽት ናት። ባለፈው ጊዜ አይደለም ሊይዙት በመጡበት ጊዜ ሁሉ ለሚያደርገው በጎ ነገር በጎ ምላሽ ያላገኘበት፤ ያደረጋላቸው የተበተኑበት የሚያደርግላቸውም ያልመከቱለት ይልቁን በእጁ ላይ ሰንሰለትን ለማድረግ የተፋጠኑበት አስጨናቂ ምሽት።
እኛስ በሕይወት እንዲህ አይነት ምሽት አይገጥመን ይሆን?
🙏
“ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች ሥጋ ግን ደካማ ነው፡ አለው።”
የማቴዎስ ወንጌል 26፥4
ዲያቆን ቡሩክ ተስፋዬ
ይቀላቀሉ
t.me/Orthodxia t.me/Orthodxia
t.me/Orthodxia t.me/Orthodxia
t.me/Orthodxia t.me/Orthodxia
登录以解锁更多功能。