

09.05.202519:50
እኚህን ሰው ላስተዋውቃችሁ‼
=====================
(ዓይኖቻችን ወደ መጅሊስ!)
||
✍ ስማቸው ሙሐመድ ጀማል አጎናፍር ይባላሉ። የአል-ዒምራን መድረሳ (በተለምዶ አጠራር CMC መድረሳ) የበላይ ጠባቂ ሲሆኑ ይህ መድረሳ ቁጥር አንድ ጽንፈኛ አሕባሾች የሚሰለጥኑበትና ተልዕኮ ተሰጥቷቸው በተለያዩ የመዲናችንና የሃገሪቱ ክፍሎች እንዲሰማሩ የሚደረግበት ነው። ግለሰቡ በተጨማሪም የተብሊጞች የመሹራ አሚር ናቸው።
በተደጋጋሚ ድብድብና የግድያ ሙከራ ጭምር ከምንሰማበት ከሎሚ ሜዳው የዓሊ መስጅድ ጉዳይ ጀርባ እጃቸው እንዳለ ይነገራል። ጉዳዩን በድርድርነት ከአሕባሹና ተብሊጙ ወገን በኩል ሆነው የያዙት እርሳቸው መሆናቸው ይገመታል፤ ነገር ግን እስካሁን እልባት ሳይሰጠው ቀርቶ በተከበረው የረመዷን ወር ሳይቀር ዘግናኝና ከሙስሊም የማይጠበቁ አሳፋሪ ክስተቶችን ታዝበናል።
እንደሰማሁት ከሆነ እኚህ አባት ድምፃቸው ብዙም ጎላ ብሎ የማይሰማ፣ ዝምተኛ፣ በየፊርቃው ካሉ መሪ ከሚባሉ ሰዎች ጋር ለመግባባት የማይቸገሩ፣ ሁሉንም ሰው እንደ አመጣጡ ሆነው የሚቀርቡ፣ ግና ውስጥ ውስጡን የልባቸውን የሚሠሩና የአንድ ቡድን ብቻ ቀንደኛ ተልዕኮ አስፈፃሚ መሆናቸው ይታመናል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አሕባሽ መራሹ የሱፍያና ተብሊጝ ቡድን ተወካይ አድርጓቸው የአዲስ አበባ መጅሊስ ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሱልጧን አማን ኤባን በማስወገድ ወደ አዲስ አበባ መጅሊስ ሊያመጣቸው የሚያስባቸው ሰው እንደሆኑ ጭምጭምታዎች ይሰማሉ።
ገና ስልጣን ሳይዙ የአንድን መስጅድ ጉዳይ እንኳ ነገሩ በእጃቸው ሳለ መፍታት ያልቻሉና ለመፍታት ያልፈለጉ ሰው፤ በመቶዎች የሚቆጠሩ መስጅዶችን ያስተዳድሩ ዘንድ ኃላፊነት አሳልፎ ለመስጠት ማሰብ በራሱ በህዝበ ሙስሊሙ ላይ ክህደትና ንቀት መሆኑን ከወዲሁ ሊያስቡት ይገባል። ሁሉም ህዝበ ሙስሊም ተቋሙን በንስር ዓይን ነቅቶ ይከታተል። ህዝቡ መሪውን መምረጥ ካለበት በራሱ ይመርጣል፣ ያሉት ከተስማሙትም ያስቀጥላል እንጂ መብቱ ተነጥቆ ማንም በጓሮ ይደራደር ዘንድ አይፈቅድም።
ዓይኖቻችን ወደ መጅሊስ‼
||
t.me/MuradTadesse
=====================
(ዓይኖቻችን ወደ መጅሊስ!)
||
✍ ስማቸው ሙሐመድ ጀማል አጎናፍር ይባላሉ። የአል-ዒምራን መድረሳ (በተለምዶ አጠራር CMC መድረሳ) የበላይ ጠባቂ ሲሆኑ ይህ መድረሳ ቁጥር አንድ ጽንፈኛ አሕባሾች የሚሰለጥኑበትና ተልዕኮ ተሰጥቷቸው በተለያዩ የመዲናችንና የሃገሪቱ ክፍሎች እንዲሰማሩ የሚደረግበት ነው። ግለሰቡ በተጨማሪም የተብሊጞች የመሹራ አሚር ናቸው።
በተደጋጋሚ ድብድብና የግድያ ሙከራ ጭምር ከምንሰማበት ከሎሚ ሜዳው የዓሊ መስጅድ ጉዳይ ጀርባ እጃቸው እንዳለ ይነገራል። ጉዳዩን በድርድርነት ከአሕባሹና ተብሊጙ ወገን በኩል ሆነው የያዙት እርሳቸው መሆናቸው ይገመታል፤ ነገር ግን እስካሁን እልባት ሳይሰጠው ቀርቶ በተከበረው የረመዷን ወር ሳይቀር ዘግናኝና ከሙስሊም የማይጠበቁ አሳፋሪ ክስተቶችን ታዝበናል።
እንደሰማሁት ከሆነ እኚህ አባት ድምፃቸው ብዙም ጎላ ብሎ የማይሰማ፣ ዝምተኛ፣ በየፊርቃው ካሉ መሪ ከሚባሉ ሰዎች ጋር ለመግባባት የማይቸገሩ፣ ሁሉንም ሰው እንደ አመጣጡ ሆነው የሚቀርቡ፣ ግና ውስጥ ውስጡን የልባቸውን የሚሠሩና የአንድ ቡድን ብቻ ቀንደኛ ተልዕኮ አስፈፃሚ መሆናቸው ይታመናል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አሕባሽ መራሹ የሱፍያና ተብሊጝ ቡድን ተወካይ አድርጓቸው የአዲስ አበባ መጅሊስ ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሱልጧን አማን ኤባን በማስወገድ ወደ አዲስ አበባ መጅሊስ ሊያመጣቸው የሚያስባቸው ሰው እንደሆኑ ጭምጭምታዎች ይሰማሉ።
ገና ስልጣን ሳይዙ የአንድን መስጅድ ጉዳይ እንኳ ነገሩ በእጃቸው ሳለ መፍታት ያልቻሉና ለመፍታት ያልፈለጉ ሰው፤ በመቶዎች የሚቆጠሩ መስጅዶችን ያስተዳድሩ ዘንድ ኃላፊነት አሳልፎ ለመስጠት ማሰብ በራሱ በህዝበ ሙስሊሙ ላይ ክህደትና ንቀት መሆኑን ከወዲሁ ሊያስቡት ይገባል። ሁሉም ህዝበ ሙስሊም ተቋሙን በንስር ዓይን ነቅቶ ይከታተል። ህዝቡ መሪውን መምረጥ ካለበት በራሱ ይመርጣል፣ ያሉት ከተስማሙትም ያስቀጥላል እንጂ መብቱ ተነጥቆ ማንም በጓሮ ይደራደር ዘንድ አይፈቅድም።
ዓይኖቻችን ወደ መጅሊስ‼
||
t.me/MuradTadesse


07.05.202519:06


07.05.202518:16
☘️ የተከበሩት ወራቶች!
በኡስታዝ ጂብሪል አክመል
©: ሐኒፍ መልቲሚዲያ
በኡስታዝ ጂብሪል አክመል
©: ሐኒፍ መልቲሚዲያ


07.05.202512:37
√ የህንድ ጣልቃ ገብነትና የባንግላዴሽ መወለድ፡ ህንድ የምስራቅ ፓኪስታን ስደተኞችን እንደምክንያት በመጥቀስና የነፃነት ታጋዮችን በመደገፍ በታህሳስ 1971 ከፓኪስታን ጋር ጦርነት ገጠመች። በ13 ቀናት ጦርነት የፓኪስታን ጦር በምስራቅ ግንባር እጁን ሰጠ፤ በዚህም ባንግላዴሽ የምትባል ነፃ ሀገር ታህሳስ 16, 1971 ተመሰረተች።
ይህ ክስተት ለፓኪስታን ትልቅ የፖለቲካና የስነ-ልቦና ውድቀት ነበር። ሀገሪቱ ከህዝቧ ከግማሽ በላይ እና ከቆዳ ስፋቷ የተወሰነውን አጥታለች።
④) ከ1971 በኋላ የቀጠሉት ግጭቶችና የዛሬው የህንድ ጥቃት፦
ከላይ በጠቀስኳቸው ጦርነቶች በተጨማሪ በ1999 የካርጊል ጦርነት፣ ስፍር ቁጥር የሌላቸው የድንበር ግጭቶች፣ የኒውክሌር ሙከራዎች (1998) እና የሽብርተኝነት ውንጀላዎች የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት መለያ ባህሪያት ሆነው ቀጥለዋል።
ትናንት ማታ የተፈፀመው የህንድ ድንበር ተሻጋሪ ጥቃት፣ ቀደም ሲል በህንድ ቁጥጥር ስር ባለው ካሽሚር በቱሪስቶች ላይ ለደረሰ ጥቃት ፓኪስታንን ተጠያቂ በማድረግ የተወሰደ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል። ህንድ "የሽብርተኛ መሰረተ ልማቶችን" መትቻለሁ ስትል፣ ፓኪስታን በበኩሏ አምስት የህንድ ጀቶችን መትታ መጣሏንና በህንዱ ጥቃት ንፁሀን ዜጎችና መስጂዶች ሳይቀሩ መመታታቸውን አስታውቃለች። ይህ የህንድ እርምጃ በፓኪስታን ጠ/ሚ "የጦርነት ተግባር" ተብሎ የተገለፀ ሲሆን፣ አለም አቀፍ ስጋትንም ጭሯል።
✔ የህንድ-ፓኪስታን ግጭት መነሻው የቅኝ ግዛት ውርስ፣ በቂ ጥናት ያልተደረገበት የድንበር ማካለልና የህዝቦችን የራስን እድል በራስ የመወሰን መብት መጣስ ነው።
የካሽሚር ህዝብ በተመድ ውሳኔ መሰረት የራሱን እድል በራሱ እንዲወስን መደረጉ የችግሩ ዋነኛ የመፍቻ ቁልፍ ነው። ይህ መብት እስካልተከበረ ድረስ በክልሉ ዘላቂ ሰላም አይኖርም።
√ የህንድ የሂንዱ ብሔርተኝነት መስፋፋትና አደጋው፡ የህንድ የአሁኑ ገዥ ፓርቲ ቢጄፒ የሚከተለው አክራሪ የሂንዱ ብሔርተኝነት (Hindutva) ለሙስሊሞችና ለሌሎች አናሳ ኃይማኖቶች ብቻ ሳይሆን ለራሷ ለህንድ የሰከነ ፍትሐዊ ስርዓትና ለክልላዊ ሰላም ትልቅ ስጋት ነው። ይህ አይዲዮሎጂ ከታሪካዊ ጥላቻ የሚመነጭና ሌሎችን የማግለል ባህሪ ያለው ነው። በተለይ በህንድ ውስጥ የሚኖሩ ከ200 ሚሊዮን በላይ ሙስሊሞች ላይ የሚደርሰው የዜግነት መብት ጥሰት፣ የማንነት ማጥፋት ዘመቻና የኃይማኖት ነፃነት መገፈፍ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል።
√ የህንድ ጦር ጫሪነትና የክልሉ አለመረጋጋት፡ ህንድ በተደጋጋሚ የምትወስዳቸው የኃይል እርምጃዎችና ድንበር የመጣስ ተግባራት የክልሉን ሰላም በማደፍረስ ቀዳሚውን ሚና ትጫወታለች። ፓኪስታን በበኩሏ በአብዛኛው ራስን የመከላከልና ለህንድ ትንኮሳዎች ምላሽ የመስጠት እርምጃዎችን ስትወስድ ትታያለች።
√ ኢስላም ፍትሕን፣ የቃል ኪዳንን መከበርና የተጨቆኑትን መርዳትን ያዛል። የካሽሚር ሙስሊሞች የሚደርስባቸው ጭቆናና መብት መነፈግ ከዚህ አንፃር ሊታይ ይገባል። የሙስሊሙ ዓለም ለፍትሕና ለተጨቆኑ ህዝቦች መብት መከበር ድምፁን የማሰማት ኃላፊነት አለበት።
የህንድ-ፓኪስታን ግጭት በቁጥር፣ በታሪክና በፖለቲካ የተወሳሰበ ቢሆንም፣ መፍትሄው የህዝቦችን መሰረታዊ መብት ማክበር፣ ዓለም አቀፍ ህጎችንና ውሳኔዎችን ተግባራዊ ማድረግ እንዲሁም ከአክራሪ ብሔርተኝነትና ከጥላቻ ፖለቲካ መላቀቅ ላይ ይመሰረታል።
አላህ ለተጨቆኑ ህዝቦች ሁሉ ፍትህን ያምጣ!
||
t.me/MuradTadesse
x.com/MuradTadesse
May 07, 2025 G.C.
ይህ ክስተት ለፓኪስታን ትልቅ የፖለቲካና የስነ-ልቦና ውድቀት ነበር። ሀገሪቱ ከህዝቧ ከግማሽ በላይ እና ከቆዳ ስፋቷ የተወሰነውን አጥታለች።
④) ከ1971 በኋላ የቀጠሉት ግጭቶችና የዛሬው የህንድ ጥቃት፦
ከላይ በጠቀስኳቸው ጦርነቶች በተጨማሪ በ1999 የካርጊል ጦርነት፣ ስፍር ቁጥር የሌላቸው የድንበር ግጭቶች፣ የኒውክሌር ሙከራዎች (1998) እና የሽብርተኝነት ውንጀላዎች የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት መለያ ባህሪያት ሆነው ቀጥለዋል።
ትናንት ማታ የተፈፀመው የህንድ ድንበር ተሻጋሪ ጥቃት፣ ቀደም ሲል በህንድ ቁጥጥር ስር ባለው ካሽሚር በቱሪስቶች ላይ ለደረሰ ጥቃት ፓኪስታንን ተጠያቂ በማድረግ የተወሰደ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል። ህንድ "የሽብርተኛ መሰረተ ልማቶችን" መትቻለሁ ስትል፣ ፓኪስታን በበኩሏ አምስት የህንድ ጀቶችን መትታ መጣሏንና በህንዱ ጥቃት ንፁሀን ዜጎችና መስጂዶች ሳይቀሩ መመታታቸውን አስታውቃለች። ይህ የህንድ እርምጃ በፓኪስታን ጠ/ሚ "የጦርነት ተግባር" ተብሎ የተገለፀ ሲሆን፣ አለም አቀፍ ስጋትንም ጭሯል።
✔ የህንድ-ፓኪስታን ግጭት መነሻው የቅኝ ግዛት ውርስ፣ በቂ ጥናት ያልተደረገበት የድንበር ማካለልና የህዝቦችን የራስን እድል በራስ የመወሰን መብት መጣስ ነው።
የካሽሚር ህዝብ በተመድ ውሳኔ መሰረት የራሱን እድል በራሱ እንዲወስን መደረጉ የችግሩ ዋነኛ የመፍቻ ቁልፍ ነው። ይህ መብት እስካልተከበረ ድረስ በክልሉ ዘላቂ ሰላም አይኖርም።
√ የህንድ የሂንዱ ብሔርተኝነት መስፋፋትና አደጋው፡ የህንድ የአሁኑ ገዥ ፓርቲ ቢጄፒ የሚከተለው አክራሪ የሂንዱ ብሔርተኝነት (Hindutva) ለሙስሊሞችና ለሌሎች አናሳ ኃይማኖቶች ብቻ ሳይሆን ለራሷ ለህንድ የሰከነ ፍትሐዊ ስርዓትና ለክልላዊ ሰላም ትልቅ ስጋት ነው። ይህ አይዲዮሎጂ ከታሪካዊ ጥላቻ የሚመነጭና ሌሎችን የማግለል ባህሪ ያለው ነው። በተለይ በህንድ ውስጥ የሚኖሩ ከ200 ሚሊዮን በላይ ሙስሊሞች ላይ የሚደርሰው የዜግነት መብት ጥሰት፣ የማንነት ማጥፋት ዘመቻና የኃይማኖት ነፃነት መገፈፍ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል።
√ የህንድ ጦር ጫሪነትና የክልሉ አለመረጋጋት፡ ህንድ በተደጋጋሚ የምትወስዳቸው የኃይል እርምጃዎችና ድንበር የመጣስ ተግባራት የክልሉን ሰላም በማደፍረስ ቀዳሚውን ሚና ትጫወታለች። ፓኪስታን በበኩሏ በአብዛኛው ራስን የመከላከልና ለህንድ ትንኮሳዎች ምላሽ የመስጠት እርምጃዎችን ስትወስድ ትታያለች።
√ ኢስላም ፍትሕን፣ የቃል ኪዳንን መከበርና የተጨቆኑትን መርዳትን ያዛል። የካሽሚር ሙስሊሞች የሚደርስባቸው ጭቆናና መብት መነፈግ ከዚህ አንፃር ሊታይ ይገባል። የሙስሊሙ ዓለም ለፍትሕና ለተጨቆኑ ህዝቦች መብት መከበር ድምፁን የማሰማት ኃላፊነት አለበት።
የህንድ-ፓኪስታን ግጭት በቁጥር፣ በታሪክና በፖለቲካ የተወሳሰበ ቢሆንም፣ መፍትሄው የህዝቦችን መሰረታዊ መብት ማክበር፣ ዓለም አቀፍ ህጎችንና ውሳኔዎችን ተግባራዊ ማድረግ እንዲሁም ከአክራሪ ብሔርተኝነትና ከጥላቻ ፖለቲካ መላቀቅ ላይ ይመሰረታል።
አላህ ለተጨቆኑ ህዝቦች ሁሉ ፍትህን ያምጣ!
||
t.me/MuradTadesse
x.com/MuradTadesse
May 07, 2025 G.C.
07.05.202505:08
ለሱፍያ አቋም የቀረቡ ወንድሞች ሲመሰክሩ ጥሩ ነው። አሕባሽ ሲባል ዝም ብሎ ማስፈራሪያና የሌለ ቅጥፈት ለሚመስላችሁ ይህን አንብቡ፦
«አቋሞቼ
**
በወያኔ ዘመን ጅማ ላይ ሙኒር መስጅድ አሊሙን ሁሉ ኢብኑልቀዩም ኢብኑተይሚያህ፣ ቁጥብ ሳይቀር ከፍ*ረዋል እየተባለ ሲነገር ቁጭ ብየ አዳምጫለሁ።
ወሎ ኮምቦልቻ ይመር የሚሉት ሰውየ የአለማችንን ታላላቅ ዱአቶች በሙሉ ካፊር እያለ ሲሳደብ ተው የሚልን ሁሉ ሲያሳሩም ታዝቤያለሁ። በእንግድነቴ "ተው እንጂ" ብል መስጅዳችን ሁለተኛ እንዳትመጣም ትታሰራለህ ተብያለሁ።
ሀረር አባድር ኮሌጅ በ1991 ልማር ገብቼ ምድር ላይ ያለን ሸይኽና ዱአት ሁሉ ሲያከፍሩ የአብዱላሂ ሀረሪ መዝሀብን በበቃኝ ጥየ ወጥቻለሁ። የተሰጠንን ዶክመንት በሙሉ ማቃጠል ጀምሬ ለታሪክ ይቀመጥ ብየ የተውኩትን ኡስታዝ ጋሊ አሳይቼህ ነበር።
አህባሽ በሉብናን መሰረቱን ያደረገ አኽበስ የሆነ አደገኛ ቆሻሻ sect ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ አቋሜን ለማወቅ ለፈለገ ስናገር ያለ ምንም ማንገራገር ነው።
ሱፍዩቹ አሳድገውኛል። ከአማን አምባ በጥሩሲና ጎልጃ አልፌ በመጅት እስከ ዛውዩች አዳርሻለሁ። አንድንም የሰለፍ ኢእቲቃድ ያለው ሰው ሲያክ*ፍሩ ያየሁት ደጋጎቹ ቀዲሞች አላየሁም። የነሱ መንገድ ከዚክር ኢልምና ኢባዳ መች ተዘናግቶ ።
የነ ሙፍቲን መድረሳ ከበው የበከሉ ለውድቀታቸውም ዋና ሰበቦች እነ አቡበከር፣ ኢንጃሞ፣ ጣሰውና ሌሎች የሉብናን አህባሽ አቂዳ ፈረሶች እንደሆነ አምናለሁ። ሀሰን ታጁ እንኳን ኢልም አለው ሰው ሲያክ*ፍርም አይቼውም አላውቅም። የሱ ችግር የአስተዳደር ውክልና ነው። ጥሩ ተደራዳሪ ቢኖር መታረቅ የሚችል ይመስለኛል።
በዚህ መጅሊስ ያገኘነው ረፍት እና ትልቅ ኒእማ የአህባሽን ቆሻሻ ህዝባችን ላይ መዘርገፉን መታገቱ ነው። ጆሯችንን የሉብናን ፈረሶች አግምተውት ነበር። የሱፊ በለው ሰለፊ መስጅድ ገብተን በሰላም ሰግደን እየወጣን ነው። አልሀምዱሊላህ።
ኸላስ!»
©: ፕሮፌሰር ቃልኪዳን ሐሰን አባተ
«አቋሞቼ
**
በወያኔ ዘመን ጅማ ላይ ሙኒር መስጅድ አሊሙን ሁሉ ኢብኑልቀዩም ኢብኑተይሚያህ፣ ቁጥብ ሳይቀር ከፍ*ረዋል እየተባለ ሲነገር ቁጭ ብየ አዳምጫለሁ።
ወሎ ኮምቦልቻ ይመር የሚሉት ሰውየ የአለማችንን ታላላቅ ዱአቶች በሙሉ ካፊር እያለ ሲሳደብ ተው የሚልን ሁሉ ሲያሳሩም ታዝቤያለሁ። በእንግድነቴ "ተው እንጂ" ብል መስጅዳችን ሁለተኛ እንዳትመጣም ትታሰራለህ ተብያለሁ።
ሀረር አባድር ኮሌጅ በ1991 ልማር ገብቼ ምድር ላይ ያለን ሸይኽና ዱአት ሁሉ ሲያከፍሩ የአብዱላሂ ሀረሪ መዝሀብን በበቃኝ ጥየ ወጥቻለሁ። የተሰጠንን ዶክመንት በሙሉ ማቃጠል ጀምሬ ለታሪክ ይቀመጥ ብየ የተውኩትን ኡስታዝ ጋሊ አሳይቼህ ነበር።
አህባሽ በሉብናን መሰረቱን ያደረገ አኽበስ የሆነ አደገኛ ቆሻሻ sect ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ አቋሜን ለማወቅ ለፈለገ ስናገር ያለ ምንም ማንገራገር ነው።
ሱፍዩቹ አሳድገውኛል። ከአማን አምባ በጥሩሲና ጎልጃ አልፌ በመጅት እስከ ዛውዩች አዳርሻለሁ። አንድንም የሰለፍ ኢእቲቃድ ያለው ሰው ሲያክ*ፍሩ ያየሁት ደጋጎቹ ቀዲሞች አላየሁም። የነሱ መንገድ ከዚክር ኢልምና ኢባዳ መች ተዘናግቶ ።
የነ ሙፍቲን መድረሳ ከበው የበከሉ ለውድቀታቸውም ዋና ሰበቦች እነ አቡበከር፣ ኢንጃሞ፣ ጣሰውና ሌሎች የሉብናን አህባሽ አቂዳ ፈረሶች እንደሆነ አምናለሁ። ሀሰን ታጁ እንኳን ኢልም አለው ሰው ሲያክ*ፍርም አይቼውም አላውቅም። የሱ ችግር የአስተዳደር ውክልና ነው። ጥሩ ተደራዳሪ ቢኖር መታረቅ የሚችል ይመስለኛል።
በዚህ መጅሊስ ያገኘነው ረፍት እና ትልቅ ኒእማ የአህባሽን ቆሻሻ ህዝባችን ላይ መዘርገፉን መታገቱ ነው። ጆሯችንን የሉብናን ፈረሶች አግምተውት ነበር። የሱፊ በለው ሰለፊ መስጅድ ገብተን በሰላም ሰግደን እየወጣን ነው። አልሀምዱሊላህ።
ኸላስ!»
©: ፕሮፌሰር ቃልኪዳን ሐሰን አባተ
09.05.202512:50
ነገረ ዶክተር‼
==========
✍️ የሰሞኑን የዶክተሮች ደመወዝ ይጨመርልን ጉዳይ እያዬን ነው። «ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል!» እንዲሉ፤ ሁሉም በመሰለው እየፈሰረባቸውና ከግል ጉዳዩ ጋር እያያያዘባቸው ይመስላል። ማን ከልቡ አዝኖላቸውና ችግራቸው ገብቶት ነው የሚለውን አላህ ይወቅ።
ብቻ ግን አንድ የማይካድ ጥሬ ሐቅ አለ። በፊት «ስታድግ ምን መሆን ትፈልጋለህ?» ስንባል «ዶክተር» ብለን እንዳላደግን ሁሉ፤ ዛሬ የዶክተሮችን ደመወዝና የኑሮ ሁኔታ ስንመለከት ያሳዝናሉ። ለብዙዎቻችን ከአላህ በታች ሰበብ የሆኑን ዶክተሮች ሥራቸውን የሚመጥን ክፍያ ቢያገኙ ደስ ይለኛል። እነርሱ ብቻ ሳይሆኑ መምህራንና በርካታ ሠራተኞች ኑሮው ተወዶ የእያንዳንዱ እቃ ዋጋ ሲጨምር የነርሱ ደመወዝ በተመጣጣኝ ስኬል ካልጨመረ ህይዎት ትከብድባቸዋለች።
እንደ መፍትሄ የማስበው፦
√ የኑሮ ውድነቱን ውጥረት ማርገብ። አንድ ሰው 5000 ብር ወርሃዊ ደመወዝ ተከፋይ ቢሆን ራሱ ኑሮ ከረከሰ ይበቃዋል። ዘይት 200 ብር፣ ቤት ኪራይ 500 ብር፣ አጠቃላይ አስቤዛና መሰል ወጪዎች 1500 ብር ከሆኑ መኖር ቀላል ነው።
√ የዶክተሮች ጥያቄ ቀስ በቀስ ጡዞና በርካታ ደጋፊ አፍርቶ ወደ ህዝባዊ አመፅ ሳያመራና በርካታ አካላት ለግል አላማቸው ሳያውሉባቸው፤ ተገቢውንና አጥጋቢ ማስተካከያ መስጠት የሚሻል ይመስላል። ነገሮች ከዚህ በላይ ሳይጦዙና ብዙ ካርድ ሳይመዘዝባቸው በጊዜ የመፍታት ባህል ብናዳብር ብዙ እናተርፋለን።
አላህ ሃገራችንን ሰላም ያድርግልን።
==========
✍️ የሰሞኑን የዶክተሮች ደመወዝ ይጨመርልን ጉዳይ እያዬን ነው። «ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል!» እንዲሉ፤ ሁሉም በመሰለው እየፈሰረባቸውና ከግል ጉዳዩ ጋር እያያያዘባቸው ይመስላል። ማን ከልቡ አዝኖላቸውና ችግራቸው ገብቶት ነው የሚለውን አላህ ይወቅ።
ብቻ ግን አንድ የማይካድ ጥሬ ሐቅ አለ። በፊት «ስታድግ ምን መሆን ትፈልጋለህ?» ስንባል «ዶክተር» ብለን እንዳላደግን ሁሉ፤ ዛሬ የዶክተሮችን ደመወዝና የኑሮ ሁኔታ ስንመለከት ያሳዝናሉ። ለብዙዎቻችን ከአላህ በታች ሰበብ የሆኑን ዶክተሮች ሥራቸውን የሚመጥን ክፍያ ቢያገኙ ደስ ይለኛል። እነርሱ ብቻ ሳይሆኑ መምህራንና በርካታ ሠራተኞች ኑሮው ተወዶ የእያንዳንዱ እቃ ዋጋ ሲጨምር የነርሱ ደመወዝ በተመጣጣኝ ስኬል ካልጨመረ ህይዎት ትከብድባቸዋለች።
እንደ መፍትሄ የማስበው፦
√ የኑሮ ውድነቱን ውጥረት ማርገብ። አንድ ሰው 5000 ብር ወርሃዊ ደመወዝ ተከፋይ ቢሆን ራሱ ኑሮ ከረከሰ ይበቃዋል። ዘይት 200 ብር፣ ቤት ኪራይ 500 ብር፣ አጠቃላይ አስቤዛና መሰል ወጪዎች 1500 ብር ከሆኑ መኖር ቀላል ነው።
√ የዶክተሮች ጥያቄ ቀስ በቀስ ጡዞና በርካታ ደጋፊ አፍርቶ ወደ ህዝባዊ አመፅ ሳያመራና በርካታ አካላት ለግል አላማቸው ሳያውሉባቸው፤ ተገቢውንና አጥጋቢ ማስተካከያ መስጠት የሚሻል ይመስላል። ነገሮች ከዚህ በላይ ሳይጦዙና ብዙ ካርድ ሳይመዘዝባቸው በጊዜ የመፍታት ባህል ብናዳብር ብዙ እናተርፋለን።
አላህ ሃገራችንን ሰላም ያድርግልን።
07.05.202519:02
ፍልስጤምና እስራኤል → ከ"ሀ–ፐ"‼
=========================
(የጽዮናዊቷ በደም የጨቀየ ህልምና የፍልስጤም የማይበርድ ሰቆቃ፡ የ70+ ዓመታት የአረመኔያዊ ግፍና የጀግንነት ጽናት!)
||
✍️ ዛሬ የምንዘክረው ስለ አንድ ቁስል ነው፤ ስለማይደርቅ እንባ፣ ስለማይሽር ጠባሳ፣ ስለተዘረፈ ሀገር፣ ስለተቀማ መብት፣ ስለተረገጠ ክብር፣ ስለታፈነ ጩኸት፣ ሰሚ ስላጣ እውነት፣ ስለተዳፈነ ሐቅ... አዎን፣ በደም ስለታጠበችው፣ በሰቆቃ ስለተለወሰችው፣ ፍትሕ ስለተነፈጋት፣ ግን አሁንም በጀግንነት ስለቆመችው ፍልስጤም ነው የማወራችሁ።
✔ ምዕራፍ ①፡ ከጥንት እስከ ዛሬ የጽዮናዊነት መርዝ ማቆጥቆጥ – ቅድስቲቷ ምድር በሴራ ስትታደን፥
ወደ ኋላ፣ ወደ ጥንቱ ዘመን ስንጓዝ፣ ፍልስጤም (ፊለስጢን - فلسطين) በመለኮታዊ ብርሃን የተከበበች፣ የነብያት መፍለቂያ፣ የበርካታ ወሕዮች መውረጃ ነበረች። ‘አርዱ-ል-አንቢያእ’ (የነብያት ምድር) ተብላ በክብር ትጠራለች። የአደም ልጆች የሰፈሩባት፣ የነቢዩ-ል'ሏህ ኢብራሂም የእግር አሻራ ያረፈባት፣ የነቢዩ-ል'ሏህ ሙሳ የተዓምራት መገለጫ፣ የነቢዩ-ል'ሏህ ዳውድ እና የነቢዩ-ል'ሏህ ሱለይማን የመንግስት ማዕከል፣ የነቢዩ-ል'ሏህ ዒሳ የፍቅርና የሰላም ስብከት የተሰማባት፣ የነብያችን ሙሐመድ ﷺ የመጀመሪያ ቂብላና የሚዕራጅ ጉዞ መነሻ የሆነው አል-መስጂደ-ል-አቅሷ (المسجد الأقصى - ) በግርማ የሚገኝባት ምድር።
በፈረንጆቹ 637/8 ታላቁ ኸሊፋና ፍትሐዊው መሪ ዑመር ኢብኑ-ል-ኸ-ጥ'ጧብ እየሩሳሌምን (አል-ቁድስ - القدس) ሲረከቡ፣ በከተማዋ ለነበሩት ሙስሊሞች፣ ክርስቲያኖችና አይሁዶች ሁሉ የኃይማኖት ነፃነትና የህይወት ዋስትና የሰጠ "የዑመር ቃል ኪዳን" (العهدة العمرية - Covenant of Umar) ፈርመዋል። ያኔ አል-ቁድስ እውነተኛ የሰላም ከተማ (City of Peace) ነበረች። ነገር ግን ይህ ሰላም በጽልመት ሊዋጥ፣ ይህ ብርሃን በጨለማ ሊተካ መሆኑን ማን አሰበ?
በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ፣ በአውሮፓ ውስጥ በአይሁዶች ላይ ይደርስ የነበረው ስደት (anti-Semitism)፣ ለአዲስና እጅግ አደገኛ አይዲዮሎጂ መፈልፈል ምክንያት ሆነ – ጽዮናዊነት (Zionism)። ቴዎዶር ሄርዝል በ1896 ባሳተመው "Der Judenstaat" (የአይሁድ መንግስት) መጽሐፉ፣ "በታሪካዊቷ የቃል ኪዳን ምድር" ፍልስጤም ላይ የአይሁድ ሀገር የመመስረት እቅዱን አወጣ። ይህ እቅድ ግን የተመሰረተው በሀሰት ላይ ነበር፤ "ህዝብ የሌላትን ምድር፣ ምድር ለሌለው ህዝብ" (a land without a people for a people without a land) በሚል መርዘኛ ትርክት። ፍልስጤም ግን ህዝብ አልባ አልነበረችም! የአካባቢው ዐረቦች – ሙስሊምና ክርስቲያን – ለሺህ አመታት የኖሩባት፣ ባህላቸውን ያፀኑባት፣ መሬታቸውን ያለሙባት የነሱ ሀገር ነበረች! የጽዮናዊነት ፕሮጀክት ከጅምሩ የፍልስጤምን ህዝብ ህልውና የካደ፣ እነሱን አፈናቅሎ በቦታቸው ሌሎችን የማስፈር የቅኝ ግዛት እቅድ ነበር።
✔ ምዕራፍ ②፡ የብሪታንያ ክህደትና የ "ነክባ" (النكبة) አስደንጋጭ ክስተት፦
የአንደኛው የዓለም ጦርነት (1914-1918) የኦቶማን ኢምፓየርን ሲያፈራርስ፣ ፍልስጤም ባለቤት እንደሌለው እቃ በኃያላን እጅ ወደቀች። በህዳር 2, 1917 የብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አርተር ባልፎር፣ ለጽዮናዊው ሎርድ ሮትሽቻይልድ የላከው ደብዳቤ – የባልፎር መግለጫ (Balfour Declaration) – የብሪታንያ መንግስት በፍልስጤም "ለአይሁድ ህዝብ ብሔራዊ ቤት" መመስረትን እንደሚደግፍ አወጀ። በወቅቱ ከ90% በላይ የዐረብ ህዝብ በሚኖርባት፣ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ባልሆነች ምድር ላይ የተሰጠ የክህደት ቃል! ይህ፣ ፍልስጤማዊው የታሪክ ምሁር ዋሊድ ኻሊዲ (Walid Khalidi) እንዳለው፣ "ለአናሳ የውጭ ዜጎች፣ የአብዛኛውን የሀገሬውን ህዝብ ሀገር ቃል የገባበት" ቅጥፈት ነበር። እንግሊዝ ያኔ የወለደቻትና አሜሪካ ዛሬ የምታሳድጋት የመካከለኛው ምስራቅ ካንሰርና በዐረብ ሃገራት መካከል በግፍ የበቀለች የቋንጃ ቁስል!
በብሪታንያ የማንዴት አስተዳደር (1922-1948) ስር፣ የአይሁድ ፈላሺያ ህዝብ ወደ ፍልስጤም እንደ ጎርፍ ፈሰሰ። የፍልስጤም ዐረቦች መሬታቸው ሲቀማ፣ ማንነታቸው ሲደፈር ሲያዩ በ1936-1939 በታላቁ የዐረብ አመፅ (Great Arab Revolt) ተነሱ። ብሪታንያ ግን አመፁን በደም አጠበችው፣ ጽዮናዊ ታጣቂ ቡድኖች (Haganah, Irgun, Stern Gang) እንዲጠናከሩና ለቀጣዩ የሽብር ምዕራፍ እንዲዘጋጁ አደረገች። በህዳር 29, 1947 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) በውሳኔ ቁጥር 181 (UN Partition Plan) ፍልስጤምን ለመክፈል ሲወስን፣ ለአናሳው የአይሁድ ህዝብ 56% መሬት መስጠቱ፣ የዓለም ህሊና የሞተበት ቀን ነበር።
✔ ምዕራፍ ③፡ የ1948ቱ "ነክባ" – የአረመኔያዊ ጭፍጨፋና የዘር ማጽዳት ዘመን፦
ግንቦት 14, 1948 ጽዮናውያን የእስራኤልን መንግስት መመስረታቸውን ሲያውጁ፣ ለፍልስጤማውያን የሲዖል ደጆች ተከፈቱ። ያኔ ነበር "ነክባ" (النكبة - The Catastrophe)፣ የጥፋት ቀን፣ የሰቆቃ ዘመን፣ የእንባ ጎርፍ የጀመረው።
√ የዘር ማጽዳት (Ethnic Cleansing)፡ ይህ ቃል ብቻውን የሚገልጸው አይደለም። እስቲ አስቡት፣ ዴር ያሲን (Deir Yassin) የተባለች ሰላማዊ መንደር... ሚያዝያ 1948... የጽዮናዊው ኢርጉንና ስተርን ጋንግ ታጣቂዎች ገብተው ከ100 በላይ ንጹሀንን – ህፃናት፣ ሴቶች፣ አዛውንቶች – በአሰቃቂ ሁኔታ ሲጨፈጭፉ! አካላቸውን ሲቆራርጡ! ሴቶችን ሲደፍሩ! ቤቶችን በእሳት ሲያጋዩ! ይህ የሽብር ተግባር የተፈጸመው ሌሎች ፍልስጤማውያን እንዲሸበሩና ከቀያቸው እንዲሸሹ ነበር። ሊዳ፣ ራምላ፣ አል-ዳዋይማ... ስፍር ቁጥር የሌላቸው መንደሮች ተመሳሳይ እጣ ደረሰባቸው። የቀድሞው የእስራኤል ጠ/ሚ እና የጦር ጀግና ተብዬው ይስሃቅ ራቢን እንኳን ሳይቀር፣ "የሊዳና ራምላ ህዝቦች በግዳጅ መፈናቀላቸው በህሊናዬ ላይ የከበደኝ ሸክም ነው" ሲል በህይወት ታሪኩ ጽፏል። ግን ይህ "ሸክም" የወንጀሉን አስከፊነት ይቀንሰዋል? በፍጹም!
√ የግዳጅ ስደት – ህዝብ ያለ ሀገር፡ ከ750,000 በላይ ፍልስጤማውያን – ከህዝቡ ከግማሽ በላይ – ከቤታቸው፣ ከእርሻቸው፣ ከትዝታቸው፣ ከህልማቸው በጠመንጃ አፈሙዝ ተገፍተው ተባረሩ። ህፃናት ወላጆቻቸውን ተነጥቀው ሲያለቅሱ፣ እናቶች ልጆቻቸውን ይዘው የት እንደ እንደሚሄዱ ሳያውቁ ሲባክኑ፣ አባቶች የቤተሰባቸውን ደህንነት ማረጋገጥ ተስኗቸው በሐዘን ሲሰበሩ... ይህ ትዕይንት ዛሬም ድረስ በዓይን የሚታይ፣ በልብ የሚሰማ ቁስል ነው። ስደተኞች ሆኑ... በዮርዳኖስ፣ በሊባኖስ፣ በሶሪያ፣ በጋዛ፣ በዌስት ባንክ... በድንኳን ከተማዎች ውስጥ... ለ76 አመታት!
√ የመንደሮች ጥፋትና የታሪክ ስረዛ – ህዝብ ያለ ትዝታና ታሪክ ለማስቀረት፡ ከ400 በላይ የፍልስጤም መንደሮች ሙሉ በሙሉ ከምድረ ገጽ እንዲጠፉ ተደርገዋል። ቤቶች ፈርሰዋል፣ መስጂዶችና አብያተ ክርስቲያናት ወድመዋል ወይም ወደ እንስሳት ማደሪያነት ተለውጠዋል፣ የመቃብር ቦታዎችን ረግጠው በላያቸው ላይ ፓርክና የመዝናኛ ስፍራ ተሰርቷል። አላማው ግልፅ ነበር – የፍልስጤምን ታሪክና ማንነት ከምድረ ገጽ ማጥፋት! እስራኤላዊው የጦር ጀነራል ሞሼ ዳያን በ1969 በኩራት እንዲህ ብሎ ነበር፡ «የአይሁድ መንደሮች የተገነቡት
=========================
(የጽዮናዊቷ በደም የጨቀየ ህልምና የፍልስጤም የማይበርድ ሰቆቃ፡ የ70+ ዓመታት የአረመኔያዊ ግፍና የጀግንነት ጽናት!)
||
✍️ ዛሬ የምንዘክረው ስለ አንድ ቁስል ነው፤ ስለማይደርቅ እንባ፣ ስለማይሽር ጠባሳ፣ ስለተዘረፈ ሀገር፣ ስለተቀማ መብት፣ ስለተረገጠ ክብር፣ ስለታፈነ ጩኸት፣ ሰሚ ስላጣ እውነት፣ ስለተዳፈነ ሐቅ... አዎን፣ በደም ስለታጠበችው፣ በሰቆቃ ስለተለወሰችው፣ ፍትሕ ስለተነፈጋት፣ ግን አሁንም በጀግንነት ስለቆመችው ፍልስጤም ነው የማወራችሁ።
✔ ምዕራፍ ①፡ ከጥንት እስከ ዛሬ የጽዮናዊነት መርዝ ማቆጥቆጥ – ቅድስቲቷ ምድር በሴራ ስትታደን፥
ወደ ኋላ፣ ወደ ጥንቱ ዘመን ስንጓዝ፣ ፍልስጤም (ፊለስጢን - فلسطين) በመለኮታዊ ብርሃን የተከበበች፣ የነብያት መፍለቂያ፣ የበርካታ ወሕዮች መውረጃ ነበረች። ‘አርዱ-ል-አንቢያእ’ (የነብያት ምድር) ተብላ በክብር ትጠራለች። የአደም ልጆች የሰፈሩባት፣ የነቢዩ-ል'ሏህ ኢብራሂም የእግር አሻራ ያረፈባት፣ የነቢዩ-ል'ሏህ ሙሳ የተዓምራት መገለጫ፣ የነቢዩ-ል'ሏህ ዳውድ እና የነቢዩ-ል'ሏህ ሱለይማን የመንግስት ማዕከል፣ የነቢዩ-ል'ሏህ ዒሳ የፍቅርና የሰላም ስብከት የተሰማባት፣ የነብያችን ሙሐመድ ﷺ የመጀመሪያ ቂብላና የሚዕራጅ ጉዞ መነሻ የሆነው አል-መስጂደ-ል-አቅሷ (المسجد الأقصى - ) በግርማ የሚገኝባት ምድር።
በፈረንጆቹ 637/8 ታላቁ ኸሊፋና ፍትሐዊው መሪ ዑመር ኢብኑ-ል-ኸ-ጥ'ጧብ እየሩሳሌምን (አል-ቁድስ - القدس) ሲረከቡ፣ በከተማዋ ለነበሩት ሙስሊሞች፣ ክርስቲያኖችና አይሁዶች ሁሉ የኃይማኖት ነፃነትና የህይወት ዋስትና የሰጠ "የዑመር ቃል ኪዳን" (العهدة العمرية - Covenant of Umar) ፈርመዋል። ያኔ አል-ቁድስ እውነተኛ የሰላም ከተማ (City of Peace) ነበረች። ነገር ግን ይህ ሰላም በጽልመት ሊዋጥ፣ ይህ ብርሃን በጨለማ ሊተካ መሆኑን ማን አሰበ?
በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ፣ በአውሮፓ ውስጥ በአይሁዶች ላይ ይደርስ የነበረው ስደት (anti-Semitism)፣ ለአዲስና እጅግ አደገኛ አይዲዮሎጂ መፈልፈል ምክንያት ሆነ – ጽዮናዊነት (Zionism)። ቴዎዶር ሄርዝል በ1896 ባሳተመው "Der Judenstaat" (የአይሁድ መንግስት) መጽሐፉ፣ "በታሪካዊቷ የቃል ኪዳን ምድር" ፍልስጤም ላይ የአይሁድ ሀገር የመመስረት እቅዱን አወጣ። ይህ እቅድ ግን የተመሰረተው በሀሰት ላይ ነበር፤ "ህዝብ የሌላትን ምድር፣ ምድር ለሌለው ህዝብ" (a land without a people for a people without a land) በሚል መርዘኛ ትርክት። ፍልስጤም ግን ህዝብ አልባ አልነበረችም! የአካባቢው ዐረቦች – ሙስሊምና ክርስቲያን – ለሺህ አመታት የኖሩባት፣ ባህላቸውን ያፀኑባት፣ መሬታቸውን ያለሙባት የነሱ ሀገር ነበረች! የጽዮናዊነት ፕሮጀክት ከጅምሩ የፍልስጤምን ህዝብ ህልውና የካደ፣ እነሱን አፈናቅሎ በቦታቸው ሌሎችን የማስፈር የቅኝ ግዛት እቅድ ነበር።
✔ ምዕራፍ ②፡ የብሪታንያ ክህደትና የ "ነክባ" (النكبة) አስደንጋጭ ክስተት፦
የአንደኛው የዓለም ጦርነት (1914-1918) የኦቶማን ኢምፓየርን ሲያፈራርስ፣ ፍልስጤም ባለቤት እንደሌለው እቃ በኃያላን እጅ ወደቀች። በህዳር 2, 1917 የብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አርተር ባልፎር፣ ለጽዮናዊው ሎርድ ሮትሽቻይልድ የላከው ደብዳቤ – የባልፎር መግለጫ (Balfour Declaration) – የብሪታንያ መንግስት በፍልስጤም "ለአይሁድ ህዝብ ብሔራዊ ቤት" መመስረትን እንደሚደግፍ አወጀ። በወቅቱ ከ90% በላይ የዐረብ ህዝብ በሚኖርባት፣ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ባልሆነች ምድር ላይ የተሰጠ የክህደት ቃል! ይህ፣ ፍልስጤማዊው የታሪክ ምሁር ዋሊድ ኻሊዲ (Walid Khalidi) እንዳለው፣ "ለአናሳ የውጭ ዜጎች፣ የአብዛኛውን የሀገሬውን ህዝብ ሀገር ቃል የገባበት" ቅጥፈት ነበር። እንግሊዝ ያኔ የወለደቻትና አሜሪካ ዛሬ የምታሳድጋት የመካከለኛው ምስራቅ ካንሰርና በዐረብ ሃገራት መካከል በግፍ የበቀለች የቋንጃ ቁስል!
በብሪታንያ የማንዴት አስተዳደር (1922-1948) ስር፣ የአይሁድ ፈላሺያ ህዝብ ወደ ፍልስጤም እንደ ጎርፍ ፈሰሰ። የፍልስጤም ዐረቦች መሬታቸው ሲቀማ፣ ማንነታቸው ሲደፈር ሲያዩ በ1936-1939 በታላቁ የዐረብ አመፅ (Great Arab Revolt) ተነሱ። ብሪታንያ ግን አመፁን በደም አጠበችው፣ ጽዮናዊ ታጣቂ ቡድኖች (Haganah, Irgun, Stern Gang) እንዲጠናከሩና ለቀጣዩ የሽብር ምዕራፍ እንዲዘጋጁ አደረገች። በህዳር 29, 1947 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) በውሳኔ ቁጥር 181 (UN Partition Plan) ፍልስጤምን ለመክፈል ሲወስን፣ ለአናሳው የአይሁድ ህዝብ 56% መሬት መስጠቱ፣ የዓለም ህሊና የሞተበት ቀን ነበር።
✔ ምዕራፍ ③፡ የ1948ቱ "ነክባ" – የአረመኔያዊ ጭፍጨፋና የዘር ማጽዳት ዘመን፦
ግንቦት 14, 1948 ጽዮናውያን የእስራኤልን መንግስት መመስረታቸውን ሲያውጁ፣ ለፍልስጤማውያን የሲዖል ደጆች ተከፈቱ። ያኔ ነበር "ነክባ" (النكبة - The Catastrophe)፣ የጥፋት ቀን፣ የሰቆቃ ዘመን፣ የእንባ ጎርፍ የጀመረው።
√ የዘር ማጽዳት (Ethnic Cleansing)፡ ይህ ቃል ብቻውን የሚገልጸው አይደለም። እስቲ አስቡት፣ ዴር ያሲን (Deir Yassin) የተባለች ሰላማዊ መንደር... ሚያዝያ 1948... የጽዮናዊው ኢርጉንና ስተርን ጋንግ ታጣቂዎች ገብተው ከ100 በላይ ንጹሀንን – ህፃናት፣ ሴቶች፣ አዛውንቶች – በአሰቃቂ ሁኔታ ሲጨፈጭፉ! አካላቸውን ሲቆራርጡ! ሴቶችን ሲደፍሩ! ቤቶችን በእሳት ሲያጋዩ! ይህ የሽብር ተግባር የተፈጸመው ሌሎች ፍልስጤማውያን እንዲሸበሩና ከቀያቸው እንዲሸሹ ነበር። ሊዳ፣ ራምላ፣ አል-ዳዋይማ... ስፍር ቁጥር የሌላቸው መንደሮች ተመሳሳይ እጣ ደረሰባቸው። የቀድሞው የእስራኤል ጠ/ሚ እና የጦር ጀግና ተብዬው ይስሃቅ ራቢን እንኳን ሳይቀር፣ "የሊዳና ራምላ ህዝቦች በግዳጅ መፈናቀላቸው በህሊናዬ ላይ የከበደኝ ሸክም ነው" ሲል በህይወት ታሪኩ ጽፏል። ግን ይህ "ሸክም" የወንጀሉን አስከፊነት ይቀንሰዋል? በፍጹም!
√ የግዳጅ ስደት – ህዝብ ያለ ሀገር፡ ከ750,000 በላይ ፍልስጤማውያን – ከህዝቡ ከግማሽ በላይ – ከቤታቸው፣ ከእርሻቸው፣ ከትዝታቸው፣ ከህልማቸው በጠመንጃ አፈሙዝ ተገፍተው ተባረሩ። ህፃናት ወላጆቻቸውን ተነጥቀው ሲያለቅሱ፣ እናቶች ልጆቻቸውን ይዘው የት እንደ እንደሚሄዱ ሳያውቁ ሲባክኑ፣ አባቶች የቤተሰባቸውን ደህንነት ማረጋገጥ ተስኗቸው በሐዘን ሲሰበሩ... ይህ ትዕይንት ዛሬም ድረስ በዓይን የሚታይ፣ በልብ የሚሰማ ቁስል ነው። ስደተኞች ሆኑ... በዮርዳኖስ፣ በሊባኖስ፣ በሶሪያ፣ በጋዛ፣ በዌስት ባንክ... በድንኳን ከተማዎች ውስጥ... ለ76 አመታት!
√ የመንደሮች ጥፋትና የታሪክ ስረዛ – ህዝብ ያለ ትዝታና ታሪክ ለማስቀረት፡ ከ400 በላይ የፍልስጤም መንደሮች ሙሉ በሙሉ ከምድረ ገጽ እንዲጠፉ ተደርገዋል። ቤቶች ፈርሰዋል፣ መስጂዶችና አብያተ ክርስቲያናት ወድመዋል ወይም ወደ እንስሳት ማደሪያነት ተለውጠዋል፣ የመቃብር ቦታዎችን ረግጠው በላያቸው ላይ ፓርክና የመዝናኛ ስፍራ ተሰርቷል። አላማው ግልፅ ነበር – የፍልስጤምን ታሪክና ማንነት ከምድረ ገጽ ማጥፋት! እስራኤላዊው የጦር ጀነራል ሞሼ ዳያን በ1969 በኩራት እንዲህ ብሎ ነበር፡ «የአይሁድ መንደሮች የተገነቡት


07.05.202514:56
ተናፋቂው መጅሊስ‼
===============
(የበፊቱ መጅሊስ ናፈቀን ለሚሉ ሁሉ አድርሱልኝ!)
||
✍ አንዳንድ ወንድምና እህቶች በምን መነፅር ጉዳዩን እንደተለመለከቱት ባላውቅም የአሁኑን መጅሊስ አንዳንድ ክፍተቶችና ድክመቶች ሲመለከቱ «ከበፊቱ መጅሊስ በምን ተሻሉ?»፣ «እንዳውም የበፊቱ መጅሊስ ቢመለስልን ይሻላል!»… ሲሉ እየታዘብኩ ነው።
እነዚህ ወንድሞች ሰሞኑን አሕባሾችና አሕባሽ መራሹ ቡድን ከነ ሐሰን ታጁ ጋር ተናቦ፤ የሚስጥር የቴሌግራም ግሩፕ ከፍቶ ሴራ እያሴሩ የከፈቱት የማኅበራዊ ሚዲያ ዘመቻና መጅሊሱ ህዝቡ ዘንድ የተጠላ እንዲሆን የሚሠሩት ትርክት የሸወዳቸው ይመስለኛል።
ለመሆኑ የድሮው የነ ይመር መጅሊስ የእውነት ተናፋቂ ነው ወይ⁉️
የአሁኑ መጅሊስ የቱንም ያክል ክፍተት ቢኖርበት፤ የበፊቱን መጅሊስ አያስናፍቅም። ክፍተት ካለ ያለውን ማስተካከል ይሻላል እንጂ በፊት የምናውቀውን ጭራቅ ልንናፍቅ አይገባም። ሲቀጥል ያሉን አማራጮች እነዚህ ሁለቱ ብቻ አይደሉም።
እስኪ የበፊቱ መጅሊስ አስኳል ዓሊማቸው የሆነው ይመር ኮምቦልቻ ምን እንደሚል ከራሱ አንደበት ከዚህ ቪድዮ አዳምጡ።
①) የሁዳ (አይሁዶችን)፣ ነሷራ (ክርስቲያኖችን)፣ መጁሳ (እሳት አምላኪዎችን) እንቀበላለን። ግን ውሃብያን አንቀበልም ይላል። አሁን እኛ ውሃብያ የምንባለው ከነዚህ የባስን ሆነን ነው በአላህ? እስኪ አስተዋዮች አስተንትኑ።
②) ውሃብያን ተከትላችሁ የሰገዳችሁ ሰዎች፤ ሶላታችሁ ባጢል ነው (ተቀባይነት የለውም) ይላል። በአጭሩ ውሃብዮች ሙስሊም አይደሉም እያለን ነው።
③) ውሃብያ ያረደውን የበላ ሰው በክት እንደበላ ይቁጠረው።
④) ከውሃብያ ጋር ትዳር የመሠረተ ትዳሩ ብልሹ ነው (ግንኙነታቸው እንደ ዝሙት ነው፣ ኒካሕ የላቸውም፣ ከወለዱም ድቃላ ነው እንደማለት ነው።)
⑤) ካፊሮች ናቸው፤ አስላሙ ዐለይኩም እንዳትሏቸው፣ ወንድሞቻችን አይደሉም። ወንድሞቻችን መሆን ከፈለጉ ሸሃዳ ይያዙና ሰልመው ይምጡ። እያለ ነው።
ታዲያ እነዚህ ናቸው የናፈቁህ⁉️
መልስልኝ በአላህ?
የቱንም ያክል የአሁኑ መጅሊስ ቢያበሳጨን፣ ክፍተት ብናይበት… እነዚህን መናፈቅ አለብን⁉️
እንደት ይረሳል የነዚህ ሰዎች ጥራዝ ነጠቅ ጥላቻና በደል?
በፍትሕ እንፍረድ፣ ፍትሕን አናዛባ፣ የተሰጠንን አዕምሮ እናስተውልበት።
||
t.me/MuradTadesse
===============
(የበፊቱ መጅሊስ ናፈቀን ለሚሉ ሁሉ አድርሱልኝ!)
||
✍ አንዳንድ ወንድምና እህቶች በምን መነፅር ጉዳዩን እንደተለመለከቱት ባላውቅም የአሁኑን መጅሊስ አንዳንድ ክፍተቶችና ድክመቶች ሲመለከቱ «ከበፊቱ መጅሊስ በምን ተሻሉ?»፣ «እንዳውም የበፊቱ መጅሊስ ቢመለስልን ይሻላል!»… ሲሉ እየታዘብኩ ነው።
እነዚህ ወንድሞች ሰሞኑን አሕባሾችና አሕባሽ መራሹ ቡድን ከነ ሐሰን ታጁ ጋር ተናቦ፤ የሚስጥር የቴሌግራም ግሩፕ ከፍቶ ሴራ እያሴሩ የከፈቱት የማኅበራዊ ሚዲያ ዘመቻና መጅሊሱ ህዝቡ ዘንድ የተጠላ እንዲሆን የሚሠሩት ትርክት የሸወዳቸው ይመስለኛል።
ለመሆኑ የድሮው የነ ይመር መጅሊስ የእውነት ተናፋቂ ነው ወይ⁉️
የአሁኑ መጅሊስ የቱንም ያክል ክፍተት ቢኖርበት፤ የበፊቱን መጅሊስ አያስናፍቅም። ክፍተት ካለ ያለውን ማስተካከል ይሻላል እንጂ በፊት የምናውቀውን ጭራቅ ልንናፍቅ አይገባም። ሲቀጥል ያሉን አማራጮች እነዚህ ሁለቱ ብቻ አይደሉም።
እስኪ የበፊቱ መጅሊስ አስኳል ዓሊማቸው የሆነው ይመር ኮምቦልቻ ምን እንደሚል ከራሱ አንደበት ከዚህ ቪድዮ አዳምጡ።
①) የሁዳ (አይሁዶችን)፣ ነሷራ (ክርስቲያኖችን)፣ መጁሳ (እሳት አምላኪዎችን) እንቀበላለን። ግን ውሃብያን አንቀበልም ይላል። አሁን እኛ ውሃብያ የምንባለው ከነዚህ የባስን ሆነን ነው በአላህ? እስኪ አስተዋዮች አስተንትኑ።
②) ውሃብያን ተከትላችሁ የሰገዳችሁ ሰዎች፤ ሶላታችሁ ባጢል ነው (ተቀባይነት የለውም) ይላል። በአጭሩ ውሃብዮች ሙስሊም አይደሉም እያለን ነው።
③) ውሃብያ ያረደውን የበላ ሰው በክት እንደበላ ይቁጠረው።
④) ከውሃብያ ጋር ትዳር የመሠረተ ትዳሩ ብልሹ ነው (ግንኙነታቸው እንደ ዝሙት ነው፣ ኒካሕ የላቸውም፣ ከወለዱም ድቃላ ነው እንደማለት ነው።)
⑤) ካፊሮች ናቸው፤ አስላሙ ዐለይኩም እንዳትሏቸው፣ ወንድሞቻችን አይደሉም። ወንድሞቻችን መሆን ከፈለጉ ሸሃዳ ይያዙና ሰልመው ይምጡ። እያለ ነው።
ታዲያ እነዚህ ናቸው የናፈቁህ⁉️
መልስልኝ በአላህ?
የቱንም ያክል የአሁኑ መጅሊስ ቢያበሳጨን፣ ክፍተት ብናይበት… እነዚህን መናፈቅ አለብን⁉️
እንደት ይረሳል የነዚህ ሰዎች ጥራዝ ነጠቅ ጥላቻና በደል?
በፍትሕ እንፍረድ፣ ፍትሕን አናዛባ፣ የተሰጠንን አዕምሮ እናስተውልበት።
||
t.me/MuradTadesse
07.05.202512:37
ካሽሚርና የደቡብ እስያ ቁርሾ‼
=====================
(ያልተፈታው የጂኦ-ፖለቲካ እንቆቅልሽ!)
||
✍️ እስኪ ዛሬ ደግሞ ወደ ደቡብ እስያ ልውሰዳችሁና ሁለቱን ኑክሌር የታጠጉ ሀገራት - ህንድና ፓኪስታንን - ታሪካዊ ዳራ፣ የውዝግብ ሰንሰለትና ወቅታዊ ሁኔታ በሰከነ መንፈስ ላካፍላችሁ። በተለይ ትናንት ማታ ህንድ በፓኪስታን ላይ የፈፀመችው ጥቃት፣ የዚህን ውስብስብ ግጭት ስር የሰደደ ባህሪና አደገኛነት በድጋሚ ያመላከተ በመሆኑ፣ ታሪኩን ከስሩ ጀምሮ ማወቁ ለግንዛቤያችን አስፈላጊ ነው ብዬ አስባለሁ።
①) የብሪቲሽ ህንድ ውድቀትና የሁለት ሀገራት መፈጠር (The Partition of British India - 1947)
√ በ20ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ፣ "የብሪቲሽ ህንድ ኢምፓየር" (British Indian Empire) የሚባለው ግዛት ዛሬ ላይ ህንድ፣ ፓኪስታንና ባንግላዴሽ የሚባሉትን ሀገራት እንዲሁም የበርማ (Myanmar) የተወሰኑ ክፍሎችን ያጠቃልል ነበር። በወቅቱ የነበረው ጠቅላላ የቆዳ ስፋት ወደ 4.9 ሚሊዮን ካሬ ኪሎ ሜትር ሲጠጋ፣ የህዝብ ብዛቱም ከ 390 ሚሊዮን በላይ ነበር (በ1941 የህዝብ ቆጠራ መሰረት)። ከዚህ ውስጥ የሙስሊሙ ህዝብ ድርሻ ከ24% በላይ ነበር (ወደ 94 ሚሊዮን ገደማ)።
√ የክፍፍሉ አይቀሬነትና የ"ሁለት ሀገር ቲዎሪ" (Two-Nation Theory) ፋይዳ፡ የእንግሊዝ ቅኝ ገዥዎች ከህንድ ለመውጣት ሲወስኑ፣ በሂንዱና በሙስሊም ማህበረሰቦች መካከል የነበረው የፖለቲካ፣ የባህልና የኃይማኖት ልዩነት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር። የሙስሊም ሊግ (Muslim League) በሙሐመድ ዓሊ ጂናህ መሪነት፣ ሙስሊሞች በሂንዱ አብላጫ ቁጥር ባላት ነፃ ህንድ ውስጥ መብታቸውና ማንነታቸው ሊከበር እንደማይችል በመገንዘብ፣ "የሁለት ሀገር ቲዎሪ"ን አጠንክሮ አራምዷል። ይህ ቲዎሪ፣ ሂንዱዎችና ሙስሊሞች ሁለት የተለያዩ ህዝቦች (nations) በመሆናቸው፣ ሙስሊሞች የራሳቸውን ሉዓላዊ ሀገር የማግኘት መብት አላቸው የሚል ነበር። ይህም ፓኪስታን የምትባል ሀገር እንድትመሰረት መሰረት ጥሏል።
√ የክፍፍሉ አተገባበርና የድንበር ማካለል (Radcliffe Line)፡ ጋሽ ሲሪል ራድክሊፍ (Sir Cyril Radcliffe) የተባለ እንግሊዛዊ የህግ ባለሙያ፣ በሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የፓንጃብንና የቤንጋልን ግዛቶች ለሁለት እንዲከፍል ተልዕኮ ተሰጥቶት ነበር። ይህ የድንበር ማካለል በቂ ጥናትና የህዝቡን ፍላጎት ከግምት ያላስገባ፣ የችኮላ ውሳኔ ከፍተኛ ውዝግብ ያስነሳ ነበር።
√ ፓኪስታን ስትመሰረት (August 14, 1947)፡ ሁለት ክንፎች ነበሯት፤ ምዕራብ ፓኪስታን (የዛሬዋ ፓኪስታን) እና ከህንድ በ1,600 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የምትገኘው ምስራቅ ፓኪስታን (የዛሬዋ ባንግላዴሽ)። በወቅቱ የምዕራብ ፓኪስታን የቆዳ ስፋት ወደ 803,940 ካሬ ኪ.ሜ ሲሆን የምስራቅ ፓኪስታን ደግሞ 147,570 ካሬ ኪ.ሜ ነበር። የህዝብ ብዛታቸው ሲደመር በግምት 70 ሚሊዮን ነበር።
ህንድ ነፃ ስትሆን (August 15, 1947)፡ ቀሪውን ሰፊ ግዛት ይዛለች።
√ የክፍፍሉ ሰቆቃና የህዝብ ለውጥ፡ በክፍፍሉ ምክንያት በተቀሰቀሰው የኃይማኖት ግጭት ከ10-15 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። ከ500,000 እስከ 1 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል። በሺዎች የሚቆጠሩ ሴቶች ታግተዋል፣ ተደፍረዋል፣ በግዳጅ ኃይማኖታቸውን እንዲቀይሩ ተደርገዋል። ይህ ክስተት በደቡብ እስያ ታሪክ ጥቁር ጠባሳ ጥሎ አልፏል።
②) የካሽሚር እንቆቅልሽ፡ የግጭቶች ሁሉ እናት፦
√ የጃሙና ካሽሚር ልዑላዊ ግዛት (Princely State of Jammu and Kashmir) በወቅቱ ወደ 222,236 ካሬ ኪ.ሜ የሚጠጋ የቆዳ ስፋት ነበረው። የህዝብ ብዛቱም በግምት 4 ሚሊዮን ሲሆን፣ ከ75% በላይ የሚሆኑት ሙስሊሞች ነበሩ።
√ አወዛጋቢው የውህደት ስምምነት (Instrument of Accession)፡ ህንድና ፓኪስታን ሲለያዩ መካከል ላይ የቀረችው የካሽሚር ግዛት መሪዋ ማሃራጃ ሀሪ ሲንግ የሂንዱ እምነት አቀንቃኝ ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ ነፃ ሆኖ ለመቀጠል ቢያስብም፣ ከፓኪስታን በኩል በመጡ የጎሳ ታጣቂዎች (በፓኪስታን ድጋፍ ይንቀሳቀሳሉ ተብሎ በህንድ የሚታመነው) ግፊት ሲደርስበት፣ በጥቅምት 1947 ከህንድ ጋር የውህደት ስምምነት ፈርሟል። ፓኪስታን ይህንን ስምምነት "የህዝቡን ፍላጎት ያልተከተለና በግዳጅ የተደረገ ነው" በማለት አውግዛዋለች።
√ የ1947-48 ጦርነትና የተመድ ጣልቃ ገብነት፡ በውህደቱ ሳቢያ የመጀመሪያው የህንድ-ፓኪስታን ጦርነት ተቀሰቀሰ። የተባበሩት መንግስታት ጣልቃ ገብቶ የተኩስ አቁም ስምምነት ሲደረግ፣ ካሽሚር ለሁለት ተከፈለች፡
° በህንድ ቁጥጥር ስር ያለ ካሽሚር (Indian-administered Kashmir): የጃሙ፣ የካሽሚር ሸለቆ እና የላዳክ ክፍሎችን ያጠቃልላል (ወደ 101,387 ካሬ ኪ.ሜ)።
° በፓኪስታን ቁጥጥር ስር ያለ ካሽሚር (Pakistan-administered Kashmir): አዛድ ካሽሚር (Azad Kashmir - ወደ 13,297 ካሬ ኪ.ሜ) እና ጊልጊት-ባልቲስታን (Gilgit-Baltistan - ወደ 72,971 ካሬ ኪ.ሜ) ያካትታል።
° አክሳይ ቺን (Aksai Chin): የካሽሚር ሰሜን ምስራቅ ክፍል (ወደ 37,244 ካሬ ኪ.ሜ) በ1962 የሲኖ-ህንድ ጦርነት ወቅት በቻይና ቁጥጥር ስር ውሏል።
√ ያልተተገበረው የህዝበ ውሳኔ (Plebiscite)፡ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በውሳኔ ቁጥር 47 (1948) እና በሌሎች ተከታይ ውሳኔዎች፣ የካሽሚር ህዝብ የመጨረሻ እጣ ፈንታ በነፃና ፍትሐዊ ህዝበ ውሳኔ እንዲወሰን ቢያዝም፣ ህንድ ይህንን ውሳኔ ተግባራዊ ለማድረግ የተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎችን በማቅረብና በመቃወም እስካሁን እንዳይፈፀም አድርጋለች።
③) የምስራቅ ፓኪስታን መገንጠልና የባንግላዴሽ ምሥረታ (1971)፦
√ የምዕራብና ምስራቅ ፓኪስታን ልዩነቶች፡ ምንም እንኳን ሁለቱም የፓኪስታን ክንፎች በእስልምና ኃይማኖት የተሳሰሩ ቢሆኑም፣ በቋንቋ (ምዕራብ - ኡርዱ፣ ምስራቅ - ባንጋሊ)፣ በባህል፣ በኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትና በፖለቲካ ውክልና ከፍተኛ ልዩነቶች ነበሩ። የምስራቅ ፓኪስታን ህዝብ (የህዝብ ብዛታቸው ከምዕራቡ ይበልጥ የነበረ ቢሆንም) በፖለቲካውና በኢኮኖሚው የተገለሉና የተበዘበዙ እንደሆኑ ይሰማቸው ነበር። በወቅቱ የምስራቅ ፓኪስታን የህዝብ ብዛት ወደ 75 ሚሊዮን ገደማ ነበር።
√ የ1970 ምርጫና የእርስ በርስ ጦርነት፡ በ1970 በተካሄደው አጠቃላይ ምርጫ የምስራቅ ፓኪስታኑ አዋሚ ሊግ (Awami League) በሸይኽ ሙጂቡ-ር'ረሕማን መሪነት አብላጫ መቀመጫ ቢያሸንፍም፣ የምዕራብ ፓኪስታን የፖለቲካና የጦር ልሂቃን ስልጣን ለማስረከብ ፈቃደኛ አልነበሩም። ይህ ወደ ከባድ የፖለቲካ ቀውስና በመጋቢት 1971 የምስራቅ ፓኪስታን የነፃነት ትግል እንዲጀምር አደረገ። የፓኪስታን ጦር በምስራቅ ፓኪስታን በወሰደው የጭካኔ እርምጃ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ተገድለዋል፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወደ ህንድ ተሰደዋል።
=====================
(ያልተፈታው የጂኦ-ፖለቲካ እንቆቅልሽ!)
||
✍️ እስኪ ዛሬ ደግሞ ወደ ደቡብ እስያ ልውሰዳችሁና ሁለቱን ኑክሌር የታጠጉ ሀገራት - ህንድና ፓኪስታንን - ታሪካዊ ዳራ፣ የውዝግብ ሰንሰለትና ወቅታዊ ሁኔታ በሰከነ መንፈስ ላካፍላችሁ። በተለይ ትናንት ማታ ህንድ በፓኪስታን ላይ የፈፀመችው ጥቃት፣ የዚህን ውስብስብ ግጭት ስር የሰደደ ባህሪና አደገኛነት በድጋሚ ያመላከተ በመሆኑ፣ ታሪኩን ከስሩ ጀምሮ ማወቁ ለግንዛቤያችን አስፈላጊ ነው ብዬ አስባለሁ።
①) የብሪቲሽ ህንድ ውድቀትና የሁለት ሀገራት መፈጠር (The Partition of British India - 1947)
√ በ20ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ፣ "የብሪቲሽ ህንድ ኢምፓየር" (British Indian Empire) የሚባለው ግዛት ዛሬ ላይ ህንድ፣ ፓኪስታንና ባንግላዴሽ የሚባሉትን ሀገራት እንዲሁም የበርማ (Myanmar) የተወሰኑ ክፍሎችን ያጠቃልል ነበር። በወቅቱ የነበረው ጠቅላላ የቆዳ ስፋት ወደ 4.9 ሚሊዮን ካሬ ኪሎ ሜትር ሲጠጋ፣ የህዝብ ብዛቱም ከ 390 ሚሊዮን በላይ ነበር (በ1941 የህዝብ ቆጠራ መሰረት)። ከዚህ ውስጥ የሙስሊሙ ህዝብ ድርሻ ከ24% በላይ ነበር (ወደ 94 ሚሊዮን ገደማ)።
√ የክፍፍሉ አይቀሬነትና የ"ሁለት ሀገር ቲዎሪ" (Two-Nation Theory) ፋይዳ፡ የእንግሊዝ ቅኝ ገዥዎች ከህንድ ለመውጣት ሲወስኑ፣ በሂንዱና በሙስሊም ማህበረሰቦች መካከል የነበረው የፖለቲካ፣ የባህልና የኃይማኖት ልዩነት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር። የሙስሊም ሊግ (Muslim League) በሙሐመድ ዓሊ ጂናህ መሪነት፣ ሙስሊሞች በሂንዱ አብላጫ ቁጥር ባላት ነፃ ህንድ ውስጥ መብታቸውና ማንነታቸው ሊከበር እንደማይችል በመገንዘብ፣ "የሁለት ሀገር ቲዎሪ"ን አጠንክሮ አራምዷል። ይህ ቲዎሪ፣ ሂንዱዎችና ሙስሊሞች ሁለት የተለያዩ ህዝቦች (nations) በመሆናቸው፣ ሙስሊሞች የራሳቸውን ሉዓላዊ ሀገር የማግኘት መብት አላቸው የሚል ነበር። ይህም ፓኪስታን የምትባል ሀገር እንድትመሰረት መሰረት ጥሏል።
√ የክፍፍሉ አተገባበርና የድንበር ማካለል (Radcliffe Line)፡ ጋሽ ሲሪል ራድክሊፍ (Sir Cyril Radcliffe) የተባለ እንግሊዛዊ የህግ ባለሙያ፣ በሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የፓንጃብንና የቤንጋልን ግዛቶች ለሁለት እንዲከፍል ተልዕኮ ተሰጥቶት ነበር። ይህ የድንበር ማካለል በቂ ጥናትና የህዝቡን ፍላጎት ከግምት ያላስገባ፣ የችኮላ ውሳኔ ከፍተኛ ውዝግብ ያስነሳ ነበር።
√ ፓኪስታን ስትመሰረት (August 14, 1947)፡ ሁለት ክንፎች ነበሯት፤ ምዕራብ ፓኪስታን (የዛሬዋ ፓኪስታን) እና ከህንድ በ1,600 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የምትገኘው ምስራቅ ፓኪስታን (የዛሬዋ ባንግላዴሽ)። በወቅቱ የምዕራብ ፓኪስታን የቆዳ ስፋት ወደ 803,940 ካሬ ኪ.ሜ ሲሆን የምስራቅ ፓኪስታን ደግሞ 147,570 ካሬ ኪ.ሜ ነበር። የህዝብ ብዛታቸው ሲደመር በግምት 70 ሚሊዮን ነበር።
ህንድ ነፃ ስትሆን (August 15, 1947)፡ ቀሪውን ሰፊ ግዛት ይዛለች።
√ የክፍፍሉ ሰቆቃና የህዝብ ለውጥ፡ በክፍፍሉ ምክንያት በተቀሰቀሰው የኃይማኖት ግጭት ከ10-15 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። ከ500,000 እስከ 1 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል። በሺዎች የሚቆጠሩ ሴቶች ታግተዋል፣ ተደፍረዋል፣ በግዳጅ ኃይማኖታቸውን እንዲቀይሩ ተደርገዋል። ይህ ክስተት በደቡብ እስያ ታሪክ ጥቁር ጠባሳ ጥሎ አልፏል።
②) የካሽሚር እንቆቅልሽ፡ የግጭቶች ሁሉ እናት፦
√ የጃሙና ካሽሚር ልዑላዊ ግዛት (Princely State of Jammu and Kashmir) በወቅቱ ወደ 222,236 ካሬ ኪ.ሜ የሚጠጋ የቆዳ ስፋት ነበረው። የህዝብ ብዛቱም በግምት 4 ሚሊዮን ሲሆን፣ ከ75% በላይ የሚሆኑት ሙስሊሞች ነበሩ።
√ አወዛጋቢው የውህደት ስምምነት (Instrument of Accession)፡ ህንድና ፓኪስታን ሲለያዩ መካከል ላይ የቀረችው የካሽሚር ግዛት መሪዋ ማሃራጃ ሀሪ ሲንግ የሂንዱ እምነት አቀንቃኝ ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ ነፃ ሆኖ ለመቀጠል ቢያስብም፣ ከፓኪስታን በኩል በመጡ የጎሳ ታጣቂዎች (በፓኪስታን ድጋፍ ይንቀሳቀሳሉ ተብሎ በህንድ የሚታመነው) ግፊት ሲደርስበት፣ በጥቅምት 1947 ከህንድ ጋር የውህደት ስምምነት ፈርሟል። ፓኪስታን ይህንን ስምምነት "የህዝቡን ፍላጎት ያልተከተለና በግዳጅ የተደረገ ነው" በማለት አውግዛዋለች።
√ የ1947-48 ጦርነትና የተመድ ጣልቃ ገብነት፡ በውህደቱ ሳቢያ የመጀመሪያው የህንድ-ፓኪስታን ጦርነት ተቀሰቀሰ። የተባበሩት መንግስታት ጣልቃ ገብቶ የተኩስ አቁም ስምምነት ሲደረግ፣ ካሽሚር ለሁለት ተከፈለች፡
° በህንድ ቁጥጥር ስር ያለ ካሽሚር (Indian-administered Kashmir): የጃሙ፣ የካሽሚር ሸለቆ እና የላዳክ ክፍሎችን ያጠቃልላል (ወደ 101,387 ካሬ ኪ.ሜ)።
° በፓኪስታን ቁጥጥር ስር ያለ ካሽሚር (Pakistan-administered Kashmir): አዛድ ካሽሚር (Azad Kashmir - ወደ 13,297 ካሬ ኪ.ሜ) እና ጊልጊት-ባልቲስታን (Gilgit-Baltistan - ወደ 72,971 ካሬ ኪ.ሜ) ያካትታል።
° አክሳይ ቺን (Aksai Chin): የካሽሚር ሰሜን ምስራቅ ክፍል (ወደ 37,244 ካሬ ኪ.ሜ) በ1962 የሲኖ-ህንድ ጦርነት ወቅት በቻይና ቁጥጥር ስር ውሏል።
√ ያልተተገበረው የህዝበ ውሳኔ (Plebiscite)፡ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በውሳኔ ቁጥር 47 (1948) እና በሌሎች ተከታይ ውሳኔዎች፣ የካሽሚር ህዝብ የመጨረሻ እጣ ፈንታ በነፃና ፍትሐዊ ህዝበ ውሳኔ እንዲወሰን ቢያዝም፣ ህንድ ይህንን ውሳኔ ተግባራዊ ለማድረግ የተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎችን በማቅረብና በመቃወም እስካሁን እንዳይፈፀም አድርጋለች።
③) የምስራቅ ፓኪስታን መገንጠልና የባንግላዴሽ ምሥረታ (1971)፦
√ የምዕራብና ምስራቅ ፓኪስታን ልዩነቶች፡ ምንም እንኳን ሁለቱም የፓኪስታን ክንፎች በእስልምና ኃይማኖት የተሳሰሩ ቢሆኑም፣ በቋንቋ (ምዕራብ - ኡርዱ፣ ምስራቅ - ባንጋሊ)፣ በባህል፣ በኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትና በፖለቲካ ውክልና ከፍተኛ ልዩነቶች ነበሩ። የምስራቅ ፓኪስታን ህዝብ (የህዝብ ብዛታቸው ከምዕራቡ ይበልጥ የነበረ ቢሆንም) በፖለቲካውና በኢኮኖሚው የተገለሉና የተበዘበዙ እንደሆኑ ይሰማቸው ነበር። በወቅቱ የምስራቅ ፓኪስታን የህዝብ ብዛት ወደ 75 ሚሊዮን ገደማ ነበር።
√ የ1970 ምርጫና የእርስ በርስ ጦርነት፡ በ1970 በተካሄደው አጠቃላይ ምርጫ የምስራቅ ፓኪስታኑ አዋሚ ሊግ (Awami League) በሸይኽ ሙጂቡ-ር'ረሕማን መሪነት አብላጫ መቀመጫ ቢያሸንፍም፣ የምዕራብ ፓኪስታን የፖለቲካና የጦር ልሂቃን ስልጣን ለማስረከብ ፈቃደኛ አልነበሩም። ይህ ወደ ከባድ የፖለቲካ ቀውስና በመጋቢት 1971 የምስራቅ ፓኪስታን የነፃነት ትግል እንዲጀምር አደረገ። የፓኪስታን ጦር በምስራቅ ፓኪስታን በወሰደው የጭካኔ እርምጃ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ተገድለዋል፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወደ ህንድ ተሰደዋል።
07.05.202504:52
ፓኪስታን አምስት የህንድ ተዋጊ ጄቶች እና አንድ ሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) መምታቷን ገልጻለች።
የፓኪስታን ወታደራዊ ቃል አቀባይ ሌተናል ጄኔራል አሕመድ ሸሪፍ ቻውድሃሪ ለሮይተርስ እንደገለጹት፣ እስካሁን ድረስ አምስት የህንድ ጄቶች፦
√ 3 ራፋሌ (Rafale)፣
√ 1 SU-30፣
√ 1 ሚግ-29 - እና አንድ ሄሮን ሰው አልባ አውሮፕላኖች መመታታቸውን አረጋግጠዋል።
የRafale ተዋጊ ጄት፣ ውስጡ እንደያዘው ፓኬጅ ቢለያይም ዋጋው ከ100 ሚሊዮን እስከ 277 ሚሊዮን ዶላር ሊያወጣ ይችላል።
ሞት ለጽንፈኛ ሂንዱዎች! ድል ለፓኪስታን!
የፓኪስታን ወታደራዊ ቃል አቀባይ ሌተናል ጄኔራል አሕመድ ሸሪፍ ቻውድሃሪ ለሮይተርስ እንደገለጹት፣ እስካሁን ድረስ አምስት የህንድ ጄቶች፦
√ 3 ራፋሌ (Rafale)፣
√ 1 SU-30፣
√ 1 ሚግ-29 - እና አንድ ሄሮን ሰው አልባ አውሮፕላኖች መመታታቸውን አረጋግጠዋል።
የRafale ተዋጊ ጄት፣ ውስጡ እንደያዘው ፓኬጅ ቢለያይም ዋጋው ከ100 ሚሊዮን እስከ 277 ሚሊዮን ዶላር ሊያወጣ ይችላል።
ሞት ለጽንፈኛ ሂንዱዎች! ድል ለፓኪስታን!
06.05.202519:20
ይቅርታ ለማይገባቸው ይቅርታ ያደረጉ አካላት ይቅርታ ሊሉ ይገባል‼
==========
✍️ ይቅርታ የሚደረገው ለሚገባውና ለሚግ'ገብ'ባው እንጂ ለማይገባውና ለማይግ'ገብ'ባው አይደለም።
ለእንዲህ አይነት ሰው ይቅርታ ማድረግ፤ ግለሰቡ ከመቶበትና በጥፋቱ ከመፀፀት ይልቅ ይበልጥ በወንጀሉ እንዲበረታ፣ የጥፋተኝነት ስሜት እንዳይሰማው፣ በነገሩ ላይ ሲዘወትር ትክክለኛ የሆነ እንዲመስለው ያደርጋል። ይህ ፍትሕን ማዛባት ነው። ፍትሕና ሚዛናዊነት ደግሞ የዚህ ኡማ አስኳል ጉዳይ ነው። ይቅርታ ለማይገባቸው ይቅርታ ያደረጉ አካላት ይቅርታ ሊሉ ይገባል። ነገሩ በይቅርታ ብቻ መታለፍ ስሌለበት የተዘረፈ የሰው (የህዝብ) ሐቅ ተጣርቶና ተወራርዶ ይመለስ፣ የጠፉና የተጎዱ ነፍሶች ይካሱ።
==========
✍️ ይቅርታ የሚደረገው ለሚገባውና ለሚግ'ገብ'ባው እንጂ ለማይገባውና ለማይግ'ገብ'ባው አይደለም።
ለእንዲህ አይነት ሰው ይቅርታ ማድረግ፤ ግለሰቡ ከመቶበትና በጥፋቱ ከመፀፀት ይልቅ ይበልጥ በወንጀሉ እንዲበረታ፣ የጥፋተኝነት ስሜት እንዳይሰማው፣ በነገሩ ላይ ሲዘወትር ትክክለኛ የሆነ እንዲመስለው ያደርጋል። ይህ ፍትሕን ማዛባት ነው። ፍትሕና ሚዛናዊነት ደግሞ የዚህ ኡማ አስኳል ጉዳይ ነው። ይቅርታ ለማይገባቸው ይቅርታ ያደረጉ አካላት ይቅርታ ሊሉ ይገባል። ነገሩ በይቅርታ ብቻ መታለፍ ስሌለበት የተዘረፈ የሰው (የህዝብ) ሐቅ ተጣርቶና ተወራርዶ ይመለስ፣ የጠፉና የተጎዱ ነፍሶች ይካሱ።
09.05.202510:48
ጁሙዓን የት ሃገር፣ የት መስጅድ ሰገዳችሁ? ኹጥባው ስለምን ነበር? ለሌሎችም እንዲጠቅም ከሰማችሁት ውስጥ የኹጥባውን ጭብጥ በአጭር አስፍሩት።
07.05.202519:02
የፍልስጤም ህዝብ እንባ የሁላችንም እንባ ነው፤ የነሱ ቁስል የሁላችንም ቁስል ነው። የመስጂደ-ል-አቅሷ ጥሪ የሁላችንም ጥሪ ነው። ለፍልስጤም እንቁም! ለፍትህ እንቁም! ለሰው ልጅ ክብር እንቁም!
አላህ የፍልስጤምን ህዝብ ይርዳልን! መስጂደ-ል-አቅሷን ነፃ ያውጣልን! አረመኔዎችን ይያዝልን! ለተጨቆኑት ፍትሕን ያቅርብልን! አሚን🤲
#FreePalestine #FromTheRiverToTheSea #Nakba #AlAqsa #GazaGenocide #ApartheidIsrael #StandWithPalestine #BDS #JusticeForPalestine #Sumud #EthiopiaForPalestine #ፍልስጤም #አልቁድስ_የኛ_ነው #የዘርማጥፋትይቁም
ወንድማችሁ፦ ሙራድ ታደሰ
========
May 07, 2025 G.C.
||
t.me/MuradTadesse
x.com/MuradTadesse
አላህ የፍልስጤምን ህዝብ ይርዳልን! መስጂደ-ል-አቅሷን ነፃ ያውጣልን! አረመኔዎችን ይያዝልን! ለተጨቆኑት ፍትሕን ያቅርብልን! አሚን🤲
#FreePalestine #FromTheRiverToTheSea #Nakba #AlAqsa #GazaGenocide #ApartheidIsrael #StandWithPalestine #BDS #JusticeForPalestine #Sumud #EthiopiaForPalestine #ፍልስጤም #አልቁድስ_የኛ_ነው #የዘርማጥፋትይቁም
ወንድማችሁ፦ ሙራድ ታደሰ
========
May 07, 2025 G.C.
||
t.me/MuradTadesse
x.com/MuradTadesse
07.05.202514:19
ይህን ዜና ባለፈ አጋራችኋለሁ ስል ረስቼው አሁን ኢቢሲ ሲያጋራው ትዝ አለኝ። ለማንኛውም የገባቸው እንዲህ እያደረጉ ነው።
«የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ አርተፊሻል ኢንተለጀንስን ከአፀደ ህጻናት ጀምራ ልታስተምር ነው
*****
የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ በሁሉም የሕዝብ ትምህርት ቤቶች ከአፀደ ህጻናት ጀምራ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (አርተፊሻል ኢንተለጀንስ) ትምህርትን መስጠት ልትጀምር ነው፡፡
ከቀጣዩ የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም የዕድሜ ክልል ለሚገኙ በሕዝብ ትምህርት ቤተቶች ሰው ሠራሽ አስተውሎት ትምህርት እንደሚሰጥ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሼክ መሐመድ ቢን ራሺድ አስታውቀዋል።
ሼክ መሐመድ በኤክስ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ሀገራቸው ቀጣዩን ትውልድ ዘመኑን በዋጀ መልኩ ለማዘጋጀት ረጅም ጊዜ ስታስብበት መቆየቷን ጠቅሰው፤ ይህን ተግባራዊ የሚያደርገው ሥርዓተ ትምህርትም ጸድቋል ብለዋል።
ትምህርቱ የሚሰጠውም ከአፀደ ህጻናት እስከ 12ኛ ክፍል መሆኑን ገልፀው፣ "የእኛ ኃላፊነት ልጆቻችንን ከእኛ በተለየ ሁኔታ ለመጪው ጊዜ ማስታጠቅ ነው" ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ዓላማው ተማሪዎች ለእያንዳንዱ የትምህርት ደረጃ ተስማሚ የሆኑ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ጽንሰ-ሃሳቦችን እንዲረዱ አስፈላጊ እውቀት እና ክህሎቶችን ማስታጠቅ እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡
የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ የትምህርት ሚኒስትር ሳራሃ አል አሚሪ፤ የሰው ሠራሽ አስተውሎትን በትምህርት ሥርዓት ማካተቱ መንግሥታቸው መጪው ትውልድ ላይ ያለውን ራዕይ እና ትኩረት የሚያሳይ ነው ብለዋል።
የሰው ሠራሽ አስተውሎት ሥርዓተ ትምህርቱ መሰረታዊ ጽንሰ-ሀሳቦችን፣ መረጃዎችን፣ አልጎሪዝሞችን፣ የሶፍትዌር አጠቃቀምን፣ የሥነ ምግባር ግንዛቤዎችን፣ መተግበሪያዎችን፣ ፈጠራና ፕሮጀክት ዲዛይንን እንዲሁም ፖሊሲዎች እና የማኅበረሰብ ተሳትፎን ጨምሮ ሰባት ዋና ዋና መስኮችን እንሚሸፍን የዐረብ ኒውስ መረጃ ያመላክታል፡፡»
በለሚ ታደሰ
«የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ አርተፊሻል ኢንተለጀንስን ከአፀደ ህጻናት ጀምራ ልታስተምር ነው
*****
የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ በሁሉም የሕዝብ ትምህርት ቤቶች ከአፀደ ህጻናት ጀምራ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (አርተፊሻል ኢንተለጀንስ) ትምህርትን መስጠት ልትጀምር ነው፡፡
ከቀጣዩ የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም የዕድሜ ክልል ለሚገኙ በሕዝብ ትምህርት ቤተቶች ሰው ሠራሽ አስተውሎት ትምህርት እንደሚሰጥ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሼክ መሐመድ ቢን ራሺድ አስታውቀዋል።
ሼክ መሐመድ በኤክስ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ሀገራቸው ቀጣዩን ትውልድ ዘመኑን በዋጀ መልኩ ለማዘጋጀት ረጅም ጊዜ ስታስብበት መቆየቷን ጠቅሰው፤ ይህን ተግባራዊ የሚያደርገው ሥርዓተ ትምህርትም ጸድቋል ብለዋል።
ትምህርቱ የሚሰጠውም ከአፀደ ህጻናት እስከ 12ኛ ክፍል መሆኑን ገልፀው፣ "የእኛ ኃላፊነት ልጆቻችንን ከእኛ በተለየ ሁኔታ ለመጪው ጊዜ ማስታጠቅ ነው" ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ዓላማው ተማሪዎች ለእያንዳንዱ የትምህርት ደረጃ ተስማሚ የሆኑ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ጽንሰ-ሃሳቦችን እንዲረዱ አስፈላጊ እውቀት እና ክህሎቶችን ማስታጠቅ እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡
የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ የትምህርት ሚኒስትር ሳራሃ አል አሚሪ፤ የሰው ሠራሽ አስተውሎትን በትምህርት ሥርዓት ማካተቱ መንግሥታቸው መጪው ትውልድ ላይ ያለውን ራዕይ እና ትኩረት የሚያሳይ ነው ብለዋል።
የሰው ሠራሽ አስተውሎት ሥርዓተ ትምህርቱ መሰረታዊ ጽንሰ-ሀሳቦችን፣ መረጃዎችን፣ አልጎሪዝሞችን፣ የሶፍትዌር አጠቃቀምን፣ የሥነ ምግባር ግንዛቤዎችን፣ መተግበሪያዎችን፣ ፈጠራና ፕሮጀክት ዲዛይንን እንዲሁም ፖሊሲዎች እና የማኅበረሰብ ተሳትፎን ጨምሮ ሰባት ዋና ዋና መስኮችን እንሚሸፍን የዐረብ ኒውስ መረጃ ያመላክታል፡፡»
በለሚ ታደሰ


07.05.202507:25
መተርጎም፡ ክህሎት ወይስ የሊቅነት ማረጋገጫ⁉️
==================================
✍️ በመጀመሪያ ደረጃ መገንዘብ ያለብን፣ ከአንድ ቋንቋ ወደ ሌላ መተርጎም በራሱ ትልቅ ክህሎት (technical skill) መሆኑን ነው። ጊዜን፣ ጥረትንና የቋንቋ ብቃትን ይጠይቃል። ነገር ግን፣ ይህ ክህሎት ብቻውን አንድን ሰው የሃይማኖት ሊቅ፣ የማይሳሳት መሪ ወይም የጥበብ ሁሉ ምንጭ አያደርገውም።
በምሳሌ እንመልከተው፦
በተባበሩት መንግስታት (UN)፣ በአፍሪካ ህብረት (AU)፣ በአልጀዚራ ወይም በሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ አስተርጓሚዎችን (simultaneous interpreters) አስቡ። እነዚህ ባለሙያዎች የጆሮ ማዳመጫቸውን (earphones) አድርገው፣ በቅጽበት ከአንድ ቋንቋ ወደ ሌላ ውስብስብ ንግግሮችን ይተረጉማሉ። የሚተረጉሙት ንግግር የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የማህበራዊ ጉዳይ፣ እንዲያውም የጦርነትና የሰላም ጉዳይ ሊሆን ይችላል። የሚናገረው ሰው ጥሩም ይሁን መጥፎ፣ ሀሳቡ ገንቢም ይሁን አፍራሽ፣ የተርጓሚው ዋና ስራ የቋንቋውን መልዕክት በትክክል ማስተላለፍ ነው።
ይህ የጉባኤ አስተርጓሚ፣ ንግግሩ "ሐላል" ይሁን "ሐራም"፣ "እውነት" ይሁን "ሐሰት"፣ "ጠቃሚ" ይሁን "ጎጂ" ብሎ ሳይመርጥ የማስተርጎም ሙያዊ ግዴታ አለበት። የእርሱ ብቃት የሚለካው በቋንቋ ችሎታውና መልዕክቱን በትክክል በማስተላለፉ እንጂ፣ በሚተረጉመው ይዘት የሞራል ልዕልና አይደለም። ይህ ሰው በየቀኑ በርካታ ስራዎችን ቢተረጉም "የተባበሩት መንግስታት ሊቅ" ወይም "የአል-ጀዚራ ፈላስፋ" ተብሎ የፍልስፍናው ምንጭ ተደርጎ አይወሰድም። ችሎታው ይደነቃል፣ ስራው ይከበራል፤ ግን እዚህ ላይ ያበቃል።
√ ወደ አምባሳደር ሐሰን ታጁ ስንመጣ፣ በርካታ መጽሐፍትን ከዐረብኛ መተርጎማቸው እጅግ የሚደነቅ የቋንቋ ብቃትና ጥረት ነው። ይህ አስተዋጽኦ ሊዘነጋ አይገባም። ነገር ግን፣ ይህ የትርጉም ስራ ብቻውን እርሳቸውን ከስህተት የጸዱ፣ በሁሉም እስላማዊ ጉዳዮች ላይ የመጨረሻውን ቃል የሚሰጡ፣ ወይም የኡማውን አቅጣጫ የሚወስኑ ሊቅ አያደርጋቸውም። ልክ እንደ ሙያዊ አስተርጓሚው፣ ዋናው ስራቸው የአንድን ቋንቋ መልዕክት ወደ ሌላ ማሻገር ነው።
ችግሩ የሚመነጨው፣ ይህንን የትርጉም ክህሎት ከልክ በላይ በማጋነን (exaggeration) እና ግለሰቡን ከሞላ ጎደል "የማይሳሳት" (infallible) ደረጃ ላይ በማስቀመጥ ነው። እዚህ ላይ ነው "ቁም ነገሩ ሐላል ነገርን መተርጎምና ህይዎት ላይ መተግበር ነው" የሚለው ወሳኝ ነጥብ የሚነሳው። አንድ ሰው የቱንም ያህል መጽሐፍ ቢተረጉም፣ የተረጎመው ነገር ከእስልምና መሰረታዊ አስተምህሮቶች ጋር የሚጋጭ ከሆነ፣ ወይም በራሱ በተግባር የማያሳይ ከሆነ፣ ወይም የትርጉም ስራው የኡማውን አንድነት የሚጎዳ፣ ጥላቻን የሚዘራ ከሆነ፣ ያ የትርጉም ብዛት ትርጉም ያጣል።
√ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም ሆነ በሌሎች ተቋማት ዐረብኛ ቋንቋን እንደ ትምህርት ዘርፍ (academic discipline) የሚማሩ ክርስቲያን ወገኖች አሉ። ከነዚህ መካከል አንዳንዶቹ ከበርካታ ሙስሊም ተማሪዎች በተሻለ የዐረብኛ ቋንቋን ሰዋሰውና ስነ-ጽሑፍ ጠንቅቀው የሚያውቁ ልጆችን አውቃለሁ። ይህ የቋንቋ እውቀታቸው ግን ሙስሊም አያደርጋቸውም፣ ወይም ስለ እስልምና ጥልቅ ግንዛቤ አላቸው ማለት አይደለም።
√ በበርካታ የዐረብኛ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች (ለምሳሌ አል-ጀዚራ፣ ቢቢሲ አረቢክ፣ አል-ዓረቢያ) ዜናና ዘገባ የሚያቀርቡ፣ ፕሮግራም የሚመሩ ጋዜጠኞችና ባለሙያዎች አሉ። ከእነዚህ መካከል የተወሰኑት ሙስሊም ያልሆኑ ወይም ለኃይማኖቱ ብዙም ትኩረት የማይሰጡ ናቸው። የዐረብኛ ቋንቋ ችሎታቸው ግን እጅግ የላቀ ነው። ይህ የሚያሳየው የቋንቋ ብቃት ከሃይማኖታዊ እውቀትና ተገዥነት ጋር ቀጥተኛ ተመጣጣኝ ላይሆን እንደሚችል ነው።
√ በርካታ ምዕራባውያን ኦሬንታሊስቶች (Orientalists) እና አካዳሚሺያኖች ቁርኣንን ጨምሮ በርካታ ጥንታዊና ዘመናዊ የዐረብኛ መጽሐፍትን ወደ እንግሊዝኛና ሌሎች የአውሮፓ ቋንቋዎች ተርጉመዋል። ለምሳሌ፦
• እንግሊዛዊው አርተር አርበሪ (Arthur Arberry): ታዋቂ የዐረብኛ መጽሐፍት ተርጓሚ ነው። ቁርኣንን ራሱ ተርጉሟል።
• አር. ኤ. ኒኮልሰን (R. A. Nicholson): የሱፊዝም እና በተለይም የሩሚን ሥራዎች ከዐረብኛ ወደ እንግሊዝኛ በመተርጎም ይታወቃል።
እነዚህ ሰዎች በትርጉም ሥራቸው ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል፣ ነገር ግን ይህ የትርጉም ችሎታቸው የእስልምና ሊቃውንት አያደርጋቸውም። ሥራቸው በአካዳሚክ መነጽር የሚታይ የቋንቋና የስነ-ጽሑፍ አስተዋጽኦ ነው።
✔ ሚዛናዊነት ቁልፍ ነው!
ስለዚህ፣ የአንድን ሰው አስተዋጽኦ ስንገመግም፣ በተለይም ከዲን ጋር በተያያዘ፣ ሚዛናዊ መሆን ያስፈልጋል። መጽሐፍ መተርጎም መልካም ስራና ትልቅ ክህሎት ነው። ነገር ግን ይህ ክህሎት ብቻውን፡-
√ የዒልም ጥልቀት ማሳያ አይደለም። ዒልም ከቋንቋ ችሎታ የዘለለ ግንዛቤን፣ ጥበብንና ፈሪሃ አምላክን ይጠይቃል።
√ ከስህተት ነጻ አያደርግም። ተርጓሚው በሚተረጉመውም ሆነ በራሱ አቋም ሊሳሳት ይችላል።
√ የጭፍን ተከታይነት መሰረት ሊሆን አይገባም። ማንኛውም ሰው፣ የቱንም ያህል "ቢተረጉም" ወይም "ቢያስተምር"፣ ንግግሩና ተግባሩ በቁርኣንና በሐዲስ ሚዛን መታየት አለበት።
ቁም ነገሩ፣ የተተረጎመው መልዕክት ምን ያህል ከእስልምና እውነተኛ አስተምህሮ ጋር ይስማማል? የተርጓሚው ህይወትስ ከተናገረውና ከተረጎመው ጋር ምን ያህል ይጣጣማል? የትርጉም ሥራውና የግለሰቡ አጠቃላይ እንቅስቃሴ ለኡማው አንድነትና እድገት ወይስ ለመከፋፈልና ለጥላቻ አስተዋጽኦ ያደርጋል? የሚሉት ጥያቄዎች ናቸው ወሳኞቹ። በዛ ላይ የትርጉም ሥራ አማና ስለሆነ ከግል አቋም ጋር የማይስማሙ ነጥቦች ቢኖሩ እንኳ የዋና መጽሐፍ ባለቤት ሃሳብ ሳይሸራረፍና ሳይጣመም መቀመጥ አለበት። ነገር ግን ሐሰን ታጁ በኢርሻድ የዐቂዳህ ኪታብ የትርጉም ሥራው ላይ ይህን አማና አልጠበቀም።
ስለዚህ፣ "ብዙ ስለተረጎመ" ብቻ ሰዎችን ከልክ በላይ ከማንቆለጳጰስና ሃሳባቸውን ሁሉ እንደ ወርቅ ከመቁጠር እንቆጠብ። በእውቀትና በማስረጃ ላይ የተመሰረተ ሒሳዊ አስተሳሰብ እናዳብር። አላህ ሁላችንንም ወደ ትክክለኛው ግንዛቤ ይምራን። ኣሚን🤲
||
t.me/MuradTadesse
==================================
✍️ በመጀመሪያ ደረጃ መገንዘብ ያለብን፣ ከአንድ ቋንቋ ወደ ሌላ መተርጎም በራሱ ትልቅ ክህሎት (technical skill) መሆኑን ነው። ጊዜን፣ ጥረትንና የቋንቋ ብቃትን ይጠይቃል። ነገር ግን፣ ይህ ክህሎት ብቻውን አንድን ሰው የሃይማኖት ሊቅ፣ የማይሳሳት መሪ ወይም የጥበብ ሁሉ ምንጭ አያደርገውም።
በምሳሌ እንመልከተው፦
በተባበሩት መንግስታት (UN)፣ በአፍሪካ ህብረት (AU)፣ በአልጀዚራ ወይም በሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ አስተርጓሚዎችን (simultaneous interpreters) አስቡ። እነዚህ ባለሙያዎች የጆሮ ማዳመጫቸውን (earphones) አድርገው፣ በቅጽበት ከአንድ ቋንቋ ወደ ሌላ ውስብስብ ንግግሮችን ይተረጉማሉ። የሚተረጉሙት ንግግር የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የማህበራዊ ጉዳይ፣ እንዲያውም የጦርነትና የሰላም ጉዳይ ሊሆን ይችላል። የሚናገረው ሰው ጥሩም ይሁን መጥፎ፣ ሀሳቡ ገንቢም ይሁን አፍራሽ፣ የተርጓሚው ዋና ስራ የቋንቋውን መልዕክት በትክክል ማስተላለፍ ነው።
ይህ የጉባኤ አስተርጓሚ፣ ንግግሩ "ሐላል" ይሁን "ሐራም"፣ "እውነት" ይሁን "ሐሰት"፣ "ጠቃሚ" ይሁን "ጎጂ" ብሎ ሳይመርጥ የማስተርጎም ሙያዊ ግዴታ አለበት። የእርሱ ብቃት የሚለካው በቋንቋ ችሎታውና መልዕክቱን በትክክል በማስተላለፉ እንጂ፣ በሚተረጉመው ይዘት የሞራል ልዕልና አይደለም። ይህ ሰው በየቀኑ በርካታ ስራዎችን ቢተረጉም "የተባበሩት መንግስታት ሊቅ" ወይም "የአል-ጀዚራ ፈላስፋ" ተብሎ የፍልስፍናው ምንጭ ተደርጎ አይወሰድም። ችሎታው ይደነቃል፣ ስራው ይከበራል፤ ግን እዚህ ላይ ያበቃል።
√ ወደ አምባሳደር ሐሰን ታጁ ስንመጣ፣ በርካታ መጽሐፍትን ከዐረብኛ መተርጎማቸው እጅግ የሚደነቅ የቋንቋ ብቃትና ጥረት ነው። ይህ አስተዋጽኦ ሊዘነጋ አይገባም። ነገር ግን፣ ይህ የትርጉም ስራ ብቻውን እርሳቸውን ከስህተት የጸዱ፣ በሁሉም እስላማዊ ጉዳዮች ላይ የመጨረሻውን ቃል የሚሰጡ፣ ወይም የኡማውን አቅጣጫ የሚወስኑ ሊቅ አያደርጋቸውም። ልክ እንደ ሙያዊ አስተርጓሚው፣ ዋናው ስራቸው የአንድን ቋንቋ መልዕክት ወደ ሌላ ማሻገር ነው።
ችግሩ የሚመነጨው፣ ይህንን የትርጉም ክህሎት ከልክ በላይ በማጋነን (exaggeration) እና ግለሰቡን ከሞላ ጎደል "የማይሳሳት" (infallible) ደረጃ ላይ በማስቀመጥ ነው። እዚህ ላይ ነው "ቁም ነገሩ ሐላል ነገርን መተርጎምና ህይዎት ላይ መተግበር ነው" የሚለው ወሳኝ ነጥብ የሚነሳው። አንድ ሰው የቱንም ያህል መጽሐፍ ቢተረጉም፣ የተረጎመው ነገር ከእስልምና መሰረታዊ አስተምህሮቶች ጋር የሚጋጭ ከሆነ፣ ወይም በራሱ በተግባር የማያሳይ ከሆነ፣ ወይም የትርጉም ስራው የኡማውን አንድነት የሚጎዳ፣ ጥላቻን የሚዘራ ከሆነ፣ ያ የትርጉም ብዛት ትርጉም ያጣል።
√ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም ሆነ በሌሎች ተቋማት ዐረብኛ ቋንቋን እንደ ትምህርት ዘርፍ (academic discipline) የሚማሩ ክርስቲያን ወገኖች አሉ። ከነዚህ መካከል አንዳንዶቹ ከበርካታ ሙስሊም ተማሪዎች በተሻለ የዐረብኛ ቋንቋን ሰዋሰውና ስነ-ጽሑፍ ጠንቅቀው የሚያውቁ ልጆችን አውቃለሁ። ይህ የቋንቋ እውቀታቸው ግን ሙስሊም አያደርጋቸውም፣ ወይም ስለ እስልምና ጥልቅ ግንዛቤ አላቸው ማለት አይደለም።
√ በበርካታ የዐረብኛ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች (ለምሳሌ አል-ጀዚራ፣ ቢቢሲ አረቢክ፣ አል-ዓረቢያ) ዜናና ዘገባ የሚያቀርቡ፣ ፕሮግራም የሚመሩ ጋዜጠኞችና ባለሙያዎች አሉ። ከእነዚህ መካከል የተወሰኑት ሙስሊም ያልሆኑ ወይም ለኃይማኖቱ ብዙም ትኩረት የማይሰጡ ናቸው። የዐረብኛ ቋንቋ ችሎታቸው ግን እጅግ የላቀ ነው። ይህ የሚያሳየው የቋንቋ ብቃት ከሃይማኖታዊ እውቀትና ተገዥነት ጋር ቀጥተኛ ተመጣጣኝ ላይሆን እንደሚችል ነው።
√ በርካታ ምዕራባውያን ኦሬንታሊስቶች (Orientalists) እና አካዳሚሺያኖች ቁርኣንን ጨምሮ በርካታ ጥንታዊና ዘመናዊ የዐረብኛ መጽሐፍትን ወደ እንግሊዝኛና ሌሎች የአውሮፓ ቋንቋዎች ተርጉመዋል። ለምሳሌ፦
• እንግሊዛዊው አርተር አርበሪ (Arthur Arberry): ታዋቂ የዐረብኛ መጽሐፍት ተርጓሚ ነው። ቁርኣንን ራሱ ተርጉሟል።
• አር. ኤ. ኒኮልሰን (R. A. Nicholson): የሱፊዝም እና በተለይም የሩሚን ሥራዎች ከዐረብኛ ወደ እንግሊዝኛ በመተርጎም ይታወቃል።
እነዚህ ሰዎች በትርጉም ሥራቸው ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል፣ ነገር ግን ይህ የትርጉም ችሎታቸው የእስልምና ሊቃውንት አያደርጋቸውም። ሥራቸው በአካዳሚክ መነጽር የሚታይ የቋንቋና የስነ-ጽሑፍ አስተዋጽኦ ነው።
✔ ሚዛናዊነት ቁልፍ ነው!
ስለዚህ፣ የአንድን ሰው አስተዋጽኦ ስንገመግም፣ በተለይም ከዲን ጋር በተያያዘ፣ ሚዛናዊ መሆን ያስፈልጋል። መጽሐፍ መተርጎም መልካም ስራና ትልቅ ክህሎት ነው። ነገር ግን ይህ ክህሎት ብቻውን፡-
√ የዒልም ጥልቀት ማሳያ አይደለም። ዒልም ከቋንቋ ችሎታ የዘለለ ግንዛቤን፣ ጥበብንና ፈሪሃ አምላክን ይጠይቃል።
√ ከስህተት ነጻ አያደርግም። ተርጓሚው በሚተረጉመውም ሆነ በራሱ አቋም ሊሳሳት ይችላል።
√ የጭፍን ተከታይነት መሰረት ሊሆን አይገባም። ማንኛውም ሰው፣ የቱንም ያህል "ቢተረጉም" ወይም "ቢያስተምር"፣ ንግግሩና ተግባሩ በቁርኣንና በሐዲስ ሚዛን መታየት አለበት።
ቁም ነገሩ፣ የተተረጎመው መልዕክት ምን ያህል ከእስልምና እውነተኛ አስተምህሮ ጋር ይስማማል? የተርጓሚው ህይወትስ ከተናገረውና ከተረጎመው ጋር ምን ያህል ይጣጣማል? የትርጉም ሥራውና የግለሰቡ አጠቃላይ እንቅስቃሴ ለኡማው አንድነትና እድገት ወይስ ለመከፋፈልና ለጥላቻ አስተዋጽኦ ያደርጋል? የሚሉት ጥያቄዎች ናቸው ወሳኞቹ። በዛ ላይ የትርጉም ሥራ አማና ስለሆነ ከግል አቋም ጋር የማይስማሙ ነጥቦች ቢኖሩ እንኳ የዋና መጽሐፍ ባለቤት ሃሳብ ሳይሸራረፍና ሳይጣመም መቀመጥ አለበት። ነገር ግን ሐሰን ታጁ በኢርሻድ የዐቂዳህ ኪታብ የትርጉም ሥራው ላይ ይህን አማና አልጠበቀም።
ስለዚህ፣ "ብዙ ስለተረጎመ" ብቻ ሰዎችን ከልክ በላይ ከማንቆለጳጰስና ሃሳባቸውን ሁሉ እንደ ወርቅ ከመቁጠር እንቆጠብ። በእውቀትና በማስረጃ ላይ የተመሰረተ ሒሳዊ አስተሳሰብ እናዳብር። አላህ ሁላችንንም ወደ ትክክለኛው ግንዛቤ ይምራን። ኣሚን🤲
||
t.me/MuradTadesse
07.05.202504:48
Modi is the twin devil of Netanyahu
May Allaah curse them all‼
ሁለቱ ኒዩክሌር የታጠቁ ሃገራት – ህንድና ፓኪስታን ሲፈራ የነበረውን ጦርነት ጀምረዋል።
በሒንዱ ጽንፈኞች የምትመራው ህንድ በፓኪስታን ላይ 9 የአየር ላይ ድብደባዎችን በመፈፀም ጦርነቱን ጀምራዋለች። ፓኪስታን በበኩሏ የተወሰኑትን አክሽፋ አጸፋ በመስጠት ላይ ነች።
መነሻ ታሪኩ ሰፋና ወደ ኋላ የሚወስድ ስር የሰደደ ታሪክ ነው። በፊት ሁለቱም ሃገራት ባንግላዲሽን ጨምሮ አንድ ሃገር ነበሩ። ዋና መለያያቸው ኃይማኖት ነው። ሲከፈሉ መሃል ላይ የቀረችው ካሽሚር የኔ ናት በሚል በተደጋጋሚ ተጋጭተዋል። ፓኪስታን ከሙስሊሙ ዓለም ናት፤ ህንድ ከጽንፈኛና ከብት ከሆኑት ማጆሪቲ ሂንዱዎች ናት። ወራሪዋ እስራኤልም ከህንድ ጎን ነኝ ብላለች።
ድል ለፓኪስታን‼ ሰላም ለዓለማችን‼
May Allaah curse them all‼
ሁለቱ ኒዩክሌር የታጠቁ ሃገራት – ህንድና ፓኪስታን ሲፈራ የነበረውን ጦርነት ጀምረዋል።
በሒንዱ ጽንፈኞች የምትመራው ህንድ በፓኪስታን ላይ 9 የአየር ላይ ድብደባዎችን በመፈፀም ጦርነቱን ጀምራዋለች። ፓኪስታን በበኩሏ የተወሰኑትን አክሽፋ አጸፋ በመስጠት ላይ ነች።
መነሻ ታሪኩ ሰፋና ወደ ኋላ የሚወስድ ስር የሰደደ ታሪክ ነው። በፊት ሁለቱም ሃገራት ባንግላዲሽን ጨምሮ አንድ ሃገር ነበሩ። ዋና መለያያቸው ኃይማኖት ነው። ሲከፈሉ መሃል ላይ የቀረችው ካሽሚር የኔ ናት በሚል በተደጋጋሚ ተጋጭተዋል። ፓኪስታን ከሙስሊሙ ዓለም ናት፤ ህንድ ከጽንፈኛና ከብት ከሆኑት ማጆሪቲ ሂንዱዎች ናት። ወራሪዋ እስራኤልም ከህንድ ጎን ነኝ ብላለች።
ድል ለፓኪስታን‼ ሰላም ለዓለማችን‼


06.05.202518:39
ጥፋተኛው የአሁኑ መጅሊስ ነው‼
=======================
✍ በሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ፕሬዝዳንትነት የሚመራው የአሁኑ መጅሊስ ኃላፊነቱን በአግባቡ ባለመወጣቱ፣ የህዝበ ሙስሊሙን ደም ደመ-ል-ከልብ በማድረጉ፣ ሐቁን በማዳፈኑ፣ ንብረቱን በማስዘረፉ… ተጠያቂ መደረግ አለበት ባይ ነኝ።
ለምን ካላችሁኝ፤ ያኔ ከወያኔ ጋር ተባብረው የአሕባሽን አስተምህሮ በግዳጅ ህዝበ ሙስሊሙ ላይ እንጭናለን ብለው በርካቶችን ያስገደሉ፣ ያሳሰሩ፣ ያስሰደቱ፣ ያስዘረፉ፣ ንብረታቸውን ያስወረሱና ያስወደሙ፣ ለቀላልባ ከፍተኛ አካል ጉዳት የዳረጉ፣ የኡማውን ገንዘብ በሐጅና መሰል ምክንያቶች እየበዘበዙ በመስጅድ ውስጥ ለሚቃም ጫት በጀት በመጅሊስ ደረጃ የመደቡ፣ እንደ አቦይ ስብሃትና ስዩም መስፍን ካሉ የወያኔ ጭራቆች ጋር ተናበው ውሃብያ ብለው የሚያስቡትን ህዝበ ሙስሊም ከኢትዮጵያ ምድር ጠራርገው የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ያሴሩ… የያኔዎቹን የመጅሊስ ሰዎች እነ ሸይኽ ሐጅ ኢብራሂም ቱፋ ኃላፊነቱን ሲረከቡ፤ ኦዲት ማስደረግ ሲገባቸው፣ በህግ ተጠያቂ አድርገው ማሳሰርና መሰል እርምጃ ማስወሰድ ሲገባቸው… በአጉል ሆደ ሰፊነትና ተገቢ ባልሆነና ሐዲዱን በሳተ አቃፊነት ሽፋን ይቅር ብለዋቸው፣ ጭራሽ አስጠግተዋቸውና ኃላፊነት ጭምር ለሰዎቻቸው ሰጥተው የልብ ልብ እንዲሰማቸው አድርገውብናል።
ያኔ ኃላፊነት ሲረከቡ ኦዲት ቢያስደርጉና ክስ ቢመሰርቱ ኖሮ፤ ዛሬ ላይ ጊዜ ጠብቀውና ተናበው፣ ኃይል አደራጅተውና ከታሪካዊ የኡማው ጠላት ኃይሎች ጋር ተናበው ዳግም ሊጨቁኑን ሃሳቡም ባልመጣላቸው ነበር።
ይቅር ማለት ካለበት ህዝበ ሙስሊሙ ነበር እንጂ ይቅር ማለት ያለበት፤ የለውጡን መጅሊስ የተረከቡት አካላት ብቻቸውን ይቅር ማለት አይገባቸውም ነበር። መታሰርና መጠየቅ ያለባቸውን ዘራፊዎችና አስጠጪዎች በአጉል አካታችነት ሽፋን አስጠግተው ጥፋተኝነት እንዳይሰማቸው አድርገውብናል። ዛሬ ላይ ያኔ መልካም ሲሠራ እንደነበረ ሰው ሆንው፤ ጭራሽ ከአሁኑ መጅሊስ የምንሻል ፍትሐዊ ነን ብለው ብቅ ለማለት ደፈሩ። የሌባ ዓይነ ደረቅ እንዲሉ አበው፤ እነርሱ እንደሆኑ ልክ እንደ ነሷራዎቹ የቱንን ያክል ይቅር ቢባሉና ቢያስጠጓቸው የሚደሰቱና የሚያመሰግኑ ሰዎች አይደሉም። ይልቁንም አጋጣሚዎችን ጠብቀው ኡማውን ለማጥቃት የሚያሴሩ አረመኔዎች ናቸው።
ለነርሱ መፍትሄው ያ ነበር። አሁንም ቢሆን የአሁኑ መጅሊስ በዚህ ጥፋቱ ህዝበ ሙስሊሙን ይቅርታ ሊጠይቀን ይገባል። በይቅርታ ብቻ አናልፈውም። መረጃና ማስረጃዎችን ከያኔ ጀምሮ ሲያሴሩብን የነበሩ የቪድዮ፣ የጽሑፍ፣ የኦዲዮና የሰው ማስረጃዎችን አጠናቅሮ ተጠያቂ ሊያደርግልን ይገባል። ይህን ካላደረጉ ታሪካዊ ተወቃሽ ከመሆን አይድኑም‼
Cc:
===
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት
||
t.me/MuradTadesse
=======================
✍ በሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ፕሬዝዳንትነት የሚመራው የአሁኑ መጅሊስ ኃላፊነቱን በአግባቡ ባለመወጣቱ፣ የህዝበ ሙስሊሙን ደም ደመ-ል-ከልብ በማድረጉ፣ ሐቁን በማዳፈኑ፣ ንብረቱን በማስዘረፉ… ተጠያቂ መደረግ አለበት ባይ ነኝ።
ለምን ካላችሁኝ፤ ያኔ ከወያኔ ጋር ተባብረው የአሕባሽን አስተምህሮ በግዳጅ ህዝበ ሙስሊሙ ላይ እንጭናለን ብለው በርካቶችን ያስገደሉ፣ ያሳሰሩ፣ ያስሰደቱ፣ ያስዘረፉ፣ ንብረታቸውን ያስወረሱና ያስወደሙ፣ ለቀላልባ ከፍተኛ አካል ጉዳት የዳረጉ፣ የኡማውን ገንዘብ በሐጅና መሰል ምክንያቶች እየበዘበዙ በመስጅድ ውስጥ ለሚቃም ጫት በጀት በመጅሊስ ደረጃ የመደቡ፣ እንደ አቦይ ስብሃትና ስዩም መስፍን ካሉ የወያኔ ጭራቆች ጋር ተናበው ውሃብያ ብለው የሚያስቡትን ህዝበ ሙስሊም ከኢትዮጵያ ምድር ጠራርገው የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ያሴሩ… የያኔዎቹን የመጅሊስ ሰዎች እነ ሸይኽ ሐጅ ኢብራሂም ቱፋ ኃላፊነቱን ሲረከቡ፤ ኦዲት ማስደረግ ሲገባቸው፣ በህግ ተጠያቂ አድርገው ማሳሰርና መሰል እርምጃ ማስወሰድ ሲገባቸው… በአጉል ሆደ ሰፊነትና ተገቢ ባልሆነና ሐዲዱን በሳተ አቃፊነት ሽፋን ይቅር ብለዋቸው፣ ጭራሽ አስጠግተዋቸውና ኃላፊነት ጭምር ለሰዎቻቸው ሰጥተው የልብ ልብ እንዲሰማቸው አድርገውብናል።
ያኔ ኃላፊነት ሲረከቡ ኦዲት ቢያስደርጉና ክስ ቢመሰርቱ ኖሮ፤ ዛሬ ላይ ጊዜ ጠብቀውና ተናበው፣ ኃይል አደራጅተውና ከታሪካዊ የኡማው ጠላት ኃይሎች ጋር ተናበው ዳግም ሊጨቁኑን ሃሳቡም ባልመጣላቸው ነበር።
ይቅር ማለት ካለበት ህዝበ ሙስሊሙ ነበር እንጂ ይቅር ማለት ያለበት፤ የለውጡን መጅሊስ የተረከቡት አካላት ብቻቸውን ይቅር ማለት አይገባቸውም ነበር። መታሰርና መጠየቅ ያለባቸውን ዘራፊዎችና አስጠጪዎች በአጉል አካታችነት ሽፋን አስጠግተው ጥፋተኝነት እንዳይሰማቸው አድርገውብናል። ዛሬ ላይ ያኔ መልካም ሲሠራ እንደነበረ ሰው ሆንው፤ ጭራሽ ከአሁኑ መጅሊስ የምንሻል ፍትሐዊ ነን ብለው ብቅ ለማለት ደፈሩ። የሌባ ዓይነ ደረቅ እንዲሉ አበው፤ እነርሱ እንደሆኑ ልክ እንደ ነሷራዎቹ የቱንን ያክል ይቅር ቢባሉና ቢያስጠጓቸው የሚደሰቱና የሚያመሰግኑ ሰዎች አይደሉም። ይልቁንም አጋጣሚዎችን ጠብቀው ኡማውን ለማጥቃት የሚያሴሩ አረመኔዎች ናቸው።
ለነርሱ መፍትሄው ያ ነበር። አሁንም ቢሆን የአሁኑ መጅሊስ በዚህ ጥፋቱ ህዝበ ሙስሊሙን ይቅርታ ሊጠይቀን ይገባል። በይቅርታ ብቻ አናልፈውም። መረጃና ማስረጃዎችን ከያኔ ጀምሮ ሲያሴሩብን የነበሩ የቪድዮ፣ የጽሑፍ፣ የኦዲዮና የሰው ማስረጃዎችን አጠናቅሮ ተጠያቂ ሊያደርግልን ይገባል። ይህን ካላደረጉ ታሪካዊ ተወቃሽ ከመሆን አይድኑም‼
Cc:
===
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት
||
t.me/MuradTadesse
07.05.202521:07
ሴራ አታሲሩ‼
==========
✍️ ወቅቱ የንሽ (እርሻ የሚታረስበት ወሳኝ ወቅት) ነው። በሮቹ ሲታረሱ ውለው ማታ ራታቸውን ቂቂት ላይ እየበሉ ሳለ፤ አህያውም መጥቶ አብሯቸው ይበላል። አንዱ በሬ ለአህያው እንዲህ አለው፦ «እኛ ስንታረስ ውለን ነው አሁን የምንበላው፤ አንተ ግን እንዳሻህ ስታናድል ውለህ ከኛ ጋር እዚህ እኩል ትበላለህ!» አለው። "ሳትለፋና ሳትሠራ እየበላህ ነው!" ማለቱ ነው።
አህያውም «አንተም'ኮ ማረፍ ከፈለግክ እግሬን አሞኛል በልና አነክስ፣ ያኔ ይተውሃል፥ አያርስህም!» ብሎ መከረው።
በሬውም የአህያውን ምክር ሰምቶ ጠዋት የገበሬው ልጅ ምሳ አብልቷቸው ወደ እርሻ ሊወስደው ሲል ሲያበክስ ያየዋል። ልጅም ለአባቱ «አባ! በሬው ያነክሳል!» አለው። ወቅቱ የግደታ እርሻው ማምለጥ የሌለበት ወሳኝ ወቅት ስለሆነ፤ አባትም ለልጁ «በቃ! ለማያነክሰው በሬ አጣማጅ (ጓደኛ) ከአንድ በኩል አህያውን ጥመደው!» አለልሃ!
መከርኩ ብሎ በሬውን በውሸት ሲያሳምፅ፤ የተንኮሉ ውጤት ወደራሱ ተመልሶ ከአንድ ጎን ተጠምዶ የማያውቅበትን ሲታረስ ዋለ እልሃለሁ¡
[ተረቴን መልሱ፤ አፌን በዳቡ አብሱ!]
አሕባሽም የወደደችና ከልብ ያሰበች መካሪ መስላ በውሸት ሱፍያንና ተብሊጝን በኛ ላይ ሸውዳ አሳምፃ፤ መጨረሻ ላይ ኪሳራው በዋናነት በራሷ ላይ እንዳይሆን ትፍራ!
(… وَلَا يَحِيقُ الْمَكْرُ السَّيِّئُ إِلَّا بِأَهْلِهِ…)
«… ክፉ ተንኮልም በባለቤቱ ላይ እንጂ በሌላ ላይ አይሰፍርም፡፡ …»
[ፋጢር: 43]
||
t.me/MuradTadesse
==========
✍️ ወቅቱ የንሽ (እርሻ የሚታረስበት ወሳኝ ወቅት) ነው። በሮቹ ሲታረሱ ውለው ማታ ራታቸውን ቂቂት ላይ እየበሉ ሳለ፤ አህያውም መጥቶ አብሯቸው ይበላል። አንዱ በሬ ለአህያው እንዲህ አለው፦ «እኛ ስንታረስ ውለን ነው አሁን የምንበላው፤ አንተ ግን እንዳሻህ ስታናድል ውለህ ከኛ ጋር እዚህ እኩል ትበላለህ!» አለው። "ሳትለፋና ሳትሠራ እየበላህ ነው!" ማለቱ ነው።
አህያውም «አንተም'ኮ ማረፍ ከፈለግክ እግሬን አሞኛል በልና አነክስ፣ ያኔ ይተውሃል፥ አያርስህም!» ብሎ መከረው።
በሬውም የአህያውን ምክር ሰምቶ ጠዋት የገበሬው ልጅ ምሳ አብልቷቸው ወደ እርሻ ሊወስደው ሲል ሲያበክስ ያየዋል። ልጅም ለአባቱ «አባ! በሬው ያነክሳል!» አለው። ወቅቱ የግደታ እርሻው ማምለጥ የሌለበት ወሳኝ ወቅት ስለሆነ፤ አባትም ለልጁ «በቃ! ለማያነክሰው በሬ አጣማጅ (ጓደኛ) ከአንድ በኩል አህያውን ጥመደው!» አለልሃ!
መከርኩ ብሎ በሬውን በውሸት ሲያሳምፅ፤ የተንኮሉ ውጤት ወደራሱ ተመልሶ ከአንድ ጎን ተጠምዶ የማያውቅበትን ሲታረስ ዋለ እልሃለሁ¡
[ተረቴን መልሱ፤ አፌን በዳቡ አብሱ!]
አሕባሽም የወደደችና ከልብ ያሰበች መካሪ መስላ በውሸት ሱፍያንና ተብሊጝን በኛ ላይ ሸውዳ አሳምፃ፤ መጨረሻ ላይ ኪሳራው በዋናነት በራሷ ላይ እንዳይሆን ትፍራ!
(… وَلَا يَحِيقُ الْمَكْرُ السَّيِّئُ إِلَّا بِأَهْلِهِ…)
«… ክፉ ተንኮልም በባለቤቱ ላይ እንጂ በሌላ ላይ አይሰፍርም፡፡ …»
[ፋጢር: 43]
||
t.me/MuradTadesse
07.05.202519:02
በዐረብ መንደሮች ፍርስራሽ ላይ ነው... በሀገሪቱ ውስጥ አንድም የዐረብ መንደር ያልተገነባበት አንድም የአይሁድ ሰፈር የለም።» ይህ የወንጀል እውቅና አይደለምን?
√ የመሬት ቅርምት – የሀገር ስርቆት: እስራኤል በተባበሩት መንግስታት ከተሰጣት 56% መሬት በተጨማሪ፣ በጦርነቱ 78% የሚሆነውን የታሪካዊ ፍልስጤም መሬት በኃይል ተቆጣጥራለች።
✔ ምዕራፍ አራት፡ ከ"ነክባ" እስከ "ነክሳ" – የማያባራው የጭቆና አዙሪት እና አረመኔያዊው ወረራ፦
የእስራኤል የግፍና የወረራ ጥማት በ1948 አልቆመም። በሰኔ 1967 "የስድስቱ ቀን ጦርነት" ተብሎ በሚታወቀው፣ በዐረቦች ዘንድ ግን "ነክሳ" (النكسة - The Setback/ውድቀት) ተብሎ በሚጠራው ጦርነት፣ እስራኤል የቀረችውን ፍልስጤም – ዌስት ባንክን፣ ምስራቅ እየሩሳሌምን (አል-ቁድስን) እና ጋዛ ሰርጥን – ሙሉ በሙሉ ወረረች።
እስራኤል ምስራቅ እየሩሳሌምን ከወረረች በኋላ፣ "የማትከፋፈል ዘላለማዊ ዋና ከተማዬ" ብላ አወጀች። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የመስጂደ-ል-አቅሷ ክብር ተደፍሯል። ጽንፈኛ አይሁድ ሰፋሪዎች በፖሊስ ከለላ ወደ መስጂዱ ግቢ እየገቡ ይጸልያሉ፣ ይጨፍራሉ፣ ሙስሊሞችን ያንቋሽሻሉ። ከመስጂዱ ስርና በአካባቢው የሚደረጉ "የአርኪኦሎጂ ቁፋሮዎች" የመስጂዱን መሰረት የማዳከምና የማፍረስ እኩይ አላማ ያላቸው ናቸው። የቀድሞው የእስራኤል ጠ/ሚ ኤርያል ሻሮን በ2000 ወደ መስጂደ-ል-አቅሷ ግቢ ከብዙ ሺህ ፖሊሶች ጋር መግባቱ ለሁለተኛው ኢንቲፋዳ መቀስቀስ ምክንያት ነበር።
√ ህገ-ወጥ ሰፈራዎች – የሰላም ቀባሪ ካንሰሮች: ከ1967 ወረራ በኋላ እስራኤል በዓለም አቀፍ ህግ (አራተኛው የጄኔቫ ስምምነት) መሰረት ወንጀል በሆነው ድርጊት፣ በዌስት ባንክና በምስራቅ እየሩሳሌም በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ህገ-ወጥ የአይሁድ ሰፋሪዎችን አስፍራለች። እነዚህ ሰፈራዎች የፍልስጤማውያንን መሬት ከመንጠቅ ባለፈ፣ የውሃ ሀብታቸውን ይዘርፋሉ፣ እንቅስቃሴያቸውን ይገድባሉ፣ የፍልስጤም ግዛቶችን ወደ ተነጣጠሉ ደሴቶች (Bantustans) ይለውጣሉ።
√ የጋዛ ከበባ – የዘገየ ሞት በክፍት እስር ቤት: ከ2007 ጀምሮ፣ ሐማስ በጋዛ ምርጫ ካሸነፈ በኋላ፣ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ላይ ኢ-ሰብዓዊ የአየር፣ የባህርና የምድር እገዳ (siege/blockade) ጥላለች። ከ2.3 ሚሊዮን በላይ ፍልስጤማውያን በሚኖሩባት፣ "የዓለማችን ትልቁ ክፍት እስር ቤት" ተብላ በምትጠራው ጋዛ፣ ህዝቡ በድህነት፣ በስራ አጥነት፣ በመድኃኒትና በንጹህ ውሃ እጦት፣ እንዲሁም በተደጋጋሚ የእስራኤል የአየር ድብደባዎች (በ2008-09 "Operation Cast Lead", በ2014 "Operation Protective Edge", በ2021, እና ከኦክቶበር 2023 ጀምሮ እየተካሄደ ያለው የዘር ማጥፋት ዘመቻ - Genocidal War) እየተሰቃየ ይገኛል። በ2023-24 ጦርነት ብቻ ከ35,000 በላይ ፍልስጤማውያን (አብዛኞቹ ህፃናትና ሴቶች) ተገድለዋል፣ ከ10,000 በላይ የሚሆኑት በፍርስራሽ ስር ጠፍተዋል፣ ወደ 2 ሚሊዮን የሚጠጉ ተፈናቅለዋል፣ ጋዛ ሙሉ በሙሉ ልትባል በምትችል መልኩ ወድማለች። ይህ ሆን ተብሎ የሚፈጸም የዘር ማጥፋት (Genocide) እንጂ ሌላ ምን ሊባል ይችላል?
√ የጦር ወንጀሎችና የአፓርታይድ ስርዓት – በሰው ልጅ ህሊና ላይ የጠለሸ ጥቁር ነጥብ:
እስራኤል የምትፈጽማቸው ድርጊቶች በግልጽ የጦር ወንጀሎችና በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች (crimes against humanity) ናቸው። ንፁሀንን ሆን ብሎ መግደል (extrajudicial killings)፣ ነጭ ፎስፈረስን በመሰሉ የተከለከሉ የጦር መሳሪያዎች መጠቀም፣ ሆስፒታሎችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ መስጂዶችንና የተመድ መጠለያዎችን መደብደብ፣ ጋዜጠኞችንና የሕክምና ባለሙያዎችን ዒላማ ማድረግ፣ የጋራ ቅጣት (collective punishment) መፈጸም፣ የፍልስጤማውያንን ቤት በቡልዶዘር ማፍረስ፣ ያለፍርድ ለረጅም ጊዜ ማሰር (administrative detention) እና በእስር ቤት ውስጥ ማሰቃየት (torture) የዕለት ተዕለት ተግባሯ ሆኗል። በርካታ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች (Amnesty International, Human Rights Watch, B'Tselem) እና የተመድ ባለሙያዎች እስራኤል የምትከተለው ስርዓት "አፓርታይድ (Apartheid)" መሆኑን በማስረጃ አስደግፈው አረጋግጠዋል። የቀድሞው የተመድ ዋና ጸሀፊ ባን ኪ ሙን እንኳን «እስራኤል የምትከተለው ፖሊሲ አፓርታይድን የሚያስታውስ ነው!» ሲሉ ተደምጠዋል።
√ የፍልስጤማውያን ጽናትና ተቃውሞ (Sumud - صمود & - مقاومة): ይህ ሁሉ አረመኔያዊ ግፍና መከራ ቢሆንም፣ የፍልስጤም ህዝብ በሚያስደንቅ ጀግንነትና ጽናት (ሱሙድ) እና በሀገሩ የመኖርና የመከላከል ህጋዊ መብት (ሙቃወማ) ለትውልድ የሚተላለፍ የነፃነት ትግሉን ቀጥሏል።
✔ ምዕራፍ ⑤፡ የዓለም የይስሙላ ዝምታ፦
የሚገርመውና ልብን በሐዘን የሚሰነጥቀው፣ ይህ ሁሉ ግፍና ሰቆቃ በ21ኛው ክፍለ ዘመን፣ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ፊት መፈጸሙና፣ በተለይ የምዕራቡ ዓለም ኃያላን ሀገራት ለእስራኤል ወታደራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ዲፕሎማሲያዊ "blank check" (ያልተገደበ ድጋፍ) በመስጠት የዚህ ዘግናኝ ወንጀል ተባባሪ መሆናቸው ነው። የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት እስራኤልን የሚያወግዙና ለፍልስጤም ፍትሕን የሚያመጡ ውሳኔዎችን በተደጋጋሚ በአሜሪካ የድምፅ ተአቅቦ (veto) ምክንያት እንዳያልፉ ተደርገዋል። ይህ "ዓለም አቀፍ ህግ" (International Law) ለደካሞች ብቻ የተጻፈ ወረቀት መሆኑን ያሳያል!
ታዲያ እኛ ምን እናድርግ? ይህን የደም ጎርፍ፣ ይህን የሰቆቃ ጩኸት፣ ይህን የፍትሕ መታፈን ዝም ብለን እንይ? በፍጹም! ይህ የኢማናችን፣ የሰውነታችን፣ የህሊናችን ፈተና ነው።
• ዱዓእ: ልባችንን ከፍተን፣ እጆቻችንን ዘርግተን፣ ለፍልስጤም ህዝብ ድልና እፎይታ፣ ለአል-አቅሷ ጥበቃና ነፃነት፣ ለተገደሉት የጀነት ማረፊያ፣ ለቁስለኞቹ ፈውስ፣ ለስደተኞቹ ወደ ቀያቸው መመለስ ያለማቋረጥ ዱዓእ ማድረግ።
• ግንዛቤ መፍጠርና የእውነት ምስክር መሆን (Awareness and Witnessing): የእስራኤልን የሐሰት ፕሮፓጋንዳና የጥላቻ ትርክት በእውነትና በማስረጃ መምታት። ስለ ፍልስጤም እውነተኛ ታሪክና ስለሚደርስባቸው ግፍ ማስተማር። የፍልስጤማውያንን ድምፅ ማጉላት።
• ድጋፍ በሁሉም መልኩ ማድረግ (Holistic Support): ለፍልስጤም ህዝብ በምንችለው ሁሉ የሞራል፣ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረግ። ለተመቸው ሰው ታማኝ የሆኑ የእርዳታ ድርጅቶችን በገንዘብ መርዳት።
√ ማዕቀብ፦ (BDS - Boycott, Divestment, Sanctions): የእስራኤልን የአፓርታይድ ስርዓትና ወረራ የሚደግፉ ምርቶችን፣ ኩባንያዎችንና ተቋማትን ባለመጠቀም (ቦይኮት)፣ ኢንቨስትመንትን በማንሳት (ዳይቬስትመንት) እና ማዕቀብ እንዲጣል በመጠየቅ (ሳንክሽን) ተፅዕኖ መፍጠር።
• በአላህ ተስፋ አለመቁረጥና ለድል መዘጋጀት፡ مهما طال الليل، لا بد من طلوع الفجر (ሌሊቱ የቱንም ያህል ቢረዝም፣ ጎህ መቅደዱ አይቀርም)። የፍልስጤም ድል የጊዜ ጉዳይ እንጂ የሚቀር አይደለም። «…አላህም የፈለገውን ይሰራል፤ ግን አብዛኛው ሰው አያውቅም።» [ዩሱፍ:21]።
√ የመሬት ቅርምት – የሀገር ስርቆት: እስራኤል በተባበሩት መንግስታት ከተሰጣት 56% መሬት በተጨማሪ፣ በጦርነቱ 78% የሚሆነውን የታሪካዊ ፍልስጤም መሬት በኃይል ተቆጣጥራለች።
✔ ምዕራፍ አራት፡ ከ"ነክባ" እስከ "ነክሳ" – የማያባራው የጭቆና አዙሪት እና አረመኔያዊው ወረራ፦
የእስራኤል የግፍና የወረራ ጥማት በ1948 አልቆመም። በሰኔ 1967 "የስድስቱ ቀን ጦርነት" ተብሎ በሚታወቀው፣ በዐረቦች ዘንድ ግን "ነክሳ" (النكسة - The Setback/ውድቀት) ተብሎ በሚጠራው ጦርነት፣ እስራኤል የቀረችውን ፍልስጤም – ዌስት ባንክን፣ ምስራቅ እየሩሳሌምን (አል-ቁድስን) እና ጋዛ ሰርጥን – ሙሉ በሙሉ ወረረች።
እስራኤል ምስራቅ እየሩሳሌምን ከወረረች በኋላ፣ "የማትከፋፈል ዘላለማዊ ዋና ከተማዬ" ብላ አወጀች። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የመስጂደ-ል-አቅሷ ክብር ተደፍሯል። ጽንፈኛ አይሁድ ሰፋሪዎች በፖሊስ ከለላ ወደ መስጂዱ ግቢ እየገቡ ይጸልያሉ፣ ይጨፍራሉ፣ ሙስሊሞችን ያንቋሽሻሉ። ከመስጂዱ ስርና በአካባቢው የሚደረጉ "የአርኪኦሎጂ ቁፋሮዎች" የመስጂዱን መሰረት የማዳከምና የማፍረስ እኩይ አላማ ያላቸው ናቸው። የቀድሞው የእስራኤል ጠ/ሚ ኤርያል ሻሮን በ2000 ወደ መስጂደ-ል-አቅሷ ግቢ ከብዙ ሺህ ፖሊሶች ጋር መግባቱ ለሁለተኛው ኢንቲፋዳ መቀስቀስ ምክንያት ነበር።
√ ህገ-ወጥ ሰፈራዎች – የሰላም ቀባሪ ካንሰሮች: ከ1967 ወረራ በኋላ እስራኤል በዓለም አቀፍ ህግ (አራተኛው የጄኔቫ ስምምነት) መሰረት ወንጀል በሆነው ድርጊት፣ በዌስት ባንክና በምስራቅ እየሩሳሌም በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ህገ-ወጥ የአይሁድ ሰፋሪዎችን አስፍራለች። እነዚህ ሰፈራዎች የፍልስጤማውያንን መሬት ከመንጠቅ ባለፈ፣ የውሃ ሀብታቸውን ይዘርፋሉ፣ እንቅስቃሴያቸውን ይገድባሉ፣ የፍልስጤም ግዛቶችን ወደ ተነጣጠሉ ደሴቶች (Bantustans) ይለውጣሉ።
√ የጋዛ ከበባ – የዘገየ ሞት በክፍት እስር ቤት: ከ2007 ጀምሮ፣ ሐማስ በጋዛ ምርጫ ካሸነፈ በኋላ፣ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ላይ ኢ-ሰብዓዊ የአየር፣ የባህርና የምድር እገዳ (siege/blockade) ጥላለች። ከ2.3 ሚሊዮን በላይ ፍልስጤማውያን በሚኖሩባት፣ "የዓለማችን ትልቁ ክፍት እስር ቤት" ተብላ በምትጠራው ጋዛ፣ ህዝቡ በድህነት፣ በስራ አጥነት፣ በመድኃኒትና በንጹህ ውሃ እጦት፣ እንዲሁም በተደጋጋሚ የእስራኤል የአየር ድብደባዎች (በ2008-09 "Operation Cast Lead", በ2014 "Operation Protective Edge", በ2021, እና ከኦክቶበር 2023 ጀምሮ እየተካሄደ ያለው የዘር ማጥፋት ዘመቻ - Genocidal War) እየተሰቃየ ይገኛል። በ2023-24 ጦርነት ብቻ ከ35,000 በላይ ፍልስጤማውያን (አብዛኞቹ ህፃናትና ሴቶች) ተገድለዋል፣ ከ10,000 በላይ የሚሆኑት በፍርስራሽ ስር ጠፍተዋል፣ ወደ 2 ሚሊዮን የሚጠጉ ተፈናቅለዋል፣ ጋዛ ሙሉ በሙሉ ልትባል በምትችል መልኩ ወድማለች። ይህ ሆን ተብሎ የሚፈጸም የዘር ማጥፋት (Genocide) እንጂ ሌላ ምን ሊባል ይችላል?
√ የጦር ወንጀሎችና የአፓርታይድ ስርዓት – በሰው ልጅ ህሊና ላይ የጠለሸ ጥቁር ነጥብ:
እስራኤል የምትፈጽማቸው ድርጊቶች በግልጽ የጦር ወንጀሎችና በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች (crimes against humanity) ናቸው። ንፁሀንን ሆን ብሎ መግደል (extrajudicial killings)፣ ነጭ ፎስፈረስን በመሰሉ የተከለከሉ የጦር መሳሪያዎች መጠቀም፣ ሆስፒታሎችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ መስጂዶችንና የተመድ መጠለያዎችን መደብደብ፣ ጋዜጠኞችንና የሕክምና ባለሙያዎችን ዒላማ ማድረግ፣ የጋራ ቅጣት (collective punishment) መፈጸም፣ የፍልስጤማውያንን ቤት በቡልዶዘር ማፍረስ፣ ያለፍርድ ለረጅም ጊዜ ማሰር (administrative detention) እና በእስር ቤት ውስጥ ማሰቃየት (torture) የዕለት ተዕለት ተግባሯ ሆኗል። በርካታ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች (Amnesty International, Human Rights Watch, B'Tselem) እና የተመድ ባለሙያዎች እስራኤል የምትከተለው ስርዓት "አፓርታይድ (Apartheid)" መሆኑን በማስረጃ አስደግፈው አረጋግጠዋል። የቀድሞው የተመድ ዋና ጸሀፊ ባን ኪ ሙን እንኳን «እስራኤል የምትከተለው ፖሊሲ አፓርታይድን የሚያስታውስ ነው!» ሲሉ ተደምጠዋል።
√ የፍልስጤማውያን ጽናትና ተቃውሞ (Sumud - صمود & - مقاومة): ይህ ሁሉ አረመኔያዊ ግፍና መከራ ቢሆንም፣ የፍልስጤም ህዝብ በሚያስደንቅ ጀግንነትና ጽናት (ሱሙድ) እና በሀገሩ የመኖርና የመከላከል ህጋዊ መብት (ሙቃወማ) ለትውልድ የሚተላለፍ የነፃነት ትግሉን ቀጥሏል።
✔ ምዕራፍ ⑤፡ የዓለም የይስሙላ ዝምታ፦
የሚገርመውና ልብን በሐዘን የሚሰነጥቀው፣ ይህ ሁሉ ግፍና ሰቆቃ በ21ኛው ክፍለ ዘመን፣ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ፊት መፈጸሙና፣ በተለይ የምዕራቡ ዓለም ኃያላን ሀገራት ለእስራኤል ወታደራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ዲፕሎማሲያዊ "blank check" (ያልተገደበ ድጋፍ) በመስጠት የዚህ ዘግናኝ ወንጀል ተባባሪ መሆናቸው ነው። የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት እስራኤልን የሚያወግዙና ለፍልስጤም ፍትሕን የሚያመጡ ውሳኔዎችን በተደጋጋሚ በአሜሪካ የድምፅ ተአቅቦ (veto) ምክንያት እንዳያልፉ ተደርገዋል። ይህ "ዓለም አቀፍ ህግ" (International Law) ለደካሞች ብቻ የተጻፈ ወረቀት መሆኑን ያሳያል!
ታዲያ እኛ ምን እናድርግ? ይህን የደም ጎርፍ፣ ይህን የሰቆቃ ጩኸት፣ ይህን የፍትሕ መታፈን ዝም ብለን እንይ? በፍጹም! ይህ የኢማናችን፣ የሰውነታችን፣ የህሊናችን ፈተና ነው።
• ዱዓእ: ልባችንን ከፍተን፣ እጆቻችንን ዘርግተን፣ ለፍልስጤም ህዝብ ድልና እፎይታ፣ ለአል-አቅሷ ጥበቃና ነፃነት፣ ለተገደሉት የጀነት ማረፊያ፣ ለቁስለኞቹ ፈውስ፣ ለስደተኞቹ ወደ ቀያቸው መመለስ ያለማቋረጥ ዱዓእ ማድረግ።
• ግንዛቤ መፍጠርና የእውነት ምስክር መሆን (Awareness and Witnessing): የእስራኤልን የሐሰት ፕሮፓጋንዳና የጥላቻ ትርክት በእውነትና በማስረጃ መምታት። ስለ ፍልስጤም እውነተኛ ታሪክና ስለሚደርስባቸው ግፍ ማስተማር። የፍልስጤማውያንን ድምፅ ማጉላት።
• ድጋፍ በሁሉም መልኩ ማድረግ (Holistic Support): ለፍልስጤም ህዝብ በምንችለው ሁሉ የሞራል፣ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረግ። ለተመቸው ሰው ታማኝ የሆኑ የእርዳታ ድርጅቶችን በገንዘብ መርዳት።
√ ማዕቀብ፦ (BDS - Boycott, Divestment, Sanctions): የእስራኤልን የአፓርታይድ ስርዓትና ወረራ የሚደግፉ ምርቶችን፣ ኩባንያዎችንና ተቋማትን ባለመጠቀም (ቦይኮት)፣ ኢንቨስትመንትን በማንሳት (ዳይቬስትመንት) እና ማዕቀብ እንዲጣል በመጠየቅ (ሳንክሽን) ተፅዕኖ መፍጠር።
• በአላህ ተስፋ አለመቁረጥና ለድል መዘጋጀት፡ مهما طال الليل، لا بد من طلوع الفجر (ሌሊቱ የቱንም ያህል ቢረዝም፣ ጎህ መቅደዱ አይቀርም)። የፍልስጤም ድል የጊዜ ጉዳይ እንጂ የሚቀር አይደለም። «…አላህም የፈለገውን ይሰራል፤ ግን አብዛኛው ሰው አያውቅም።» [ዩሱፍ:21]።


07.05.202513:42
07.05.202507:15
«ማብራራቱን አዘግይተነው…
ቤትና መኪና ለመግዛት ላሰበ በጣም ምቹ ጊዜ ነው። ተጠቀሙበት!» ዒዘዲን ሱልጧን
ቤትና መኪና ለመግዛት ላሰበ በጣም ምቹ ጊዜ ነው። ተጠቀሙበት!» ዒዘዲን ሱልጧን
06.05.202517:04
መጅሊሶች፥ «ለሐጅ ኻዲም፣ ጋዜጠኛ፣ ሚዲያ፣ ሐኪምም ስትወስዱም ሆነ ስትመርጡ፤ አመራረጡን፣ ክፍያውን፣ ሂደቱን… ሁሉንም በግልጽ ቢሆንና ብታሳውቁን ሐሜት ይቀንሳል። ለፍትሐዊነትም ይቀርባል።»
显示 1 - 24 共 1 216
登录以解锁更多功能。