ሰላም ቤተሰብ ዛሬ ከ social media ላይ ያገኘውትን ታሪክ ላካፍላችሁ ነው።ተከታተሉ!!!!!!!!!!
አንድ ዘመኑን በሀጥያት ያሰለፈ ወጣት ንስሀ ለመግባት ይፈልግና ወደ ቤተክርስቲያን ሂዶ የንስሀ አባት ይዞ ንስሀ ይገባል።አባቱም ከ ንስሀው በጨማሪ ሁሌም መፅሀፍ ቅዱስ እንዲያነብ እና ቶሎ ጨርሶ እንዲያስረዱት ነግረው ላኩት።ልጁም እያነበበ እያነበበ አልገባ አልረዳህ ሲለው ወደ አባቱ ሂዶ አባ አቅቶኛል አላቸው።እሺ ልጄ ሌላ ልዘዝህ አሉና የከሰል ማዳበሪያ ይዘው መተው በዚህ ማዳበሪያ ከሀይቅ ውሀ እያመላለስክ ያንን በርሚል ሙላ ይሉታል።ልጁም ተቀብሎ ሲመላለስ ዋለ ነገር ግን ማዳበሪያ ውሀ አይዝምና ሳያደርሰው አፍሶ እየለቀቀ መሙላት አልቻለም።አባቱንም አባቴ ማዳበሪያው እኮ ውሀ አይዝም አላቸው።እሳቸውም አየህ ልጄ ያላስተዋልከው ነገር ማዳበሪያው በከሰል የቆሸሸ ነበር አሁን ግን ፀድቷል አላቸው።ስለዚህ ልጄ መፅሀፍ ቅዱሱንም ስታነብ እግዚአብሔር እንደዚህ ውስጥህን ያፀዳዋል።።አላቸው ይባላል።።።።
እናም ሁልጊዜም መፅሀፍ ቅዱስ ማንበብ ይልመድብን ወደ እግዚአብሔር ያቀርበናልና።።።።
መልካም ምሽት😊😊
@tsedi12m
@yetbebaleme
@yetbebaleme
@yetbebaleme
እረ join እያረጋችሁ አበረታቱን❤