Мир сегодня с "Юрий Подоляка"
Мир сегодня с "Юрий Подоляка"
Труха⚡️Україна
Труха⚡️Україна
Николаевский Ванёк
Николаевский Ванёк
Мир сегодня с "Юрий Подоляка"
Мир сегодня с "Юрий Подоляка"
Труха⚡️Україна
Труха⚡️Україна
Николаевский Ванёк
Николаевский Ванёк
Ethio Exit Exam and COC Exam Materials avatar
Ethio Exit Exam and COC Exam Materials
Ethio Exit Exam and COC Exam Materials avatar
Ethio Exit Exam and COC Exam Materials
ExitExamRegistration
ለቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ምዝገባ https://exam.ethernet.edu.et የሚለውን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የሚቻል መሆኑ እንገልጻለን።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
08.04.202518:04
ከBachelor’s degree ቀጥታ PhD መማር ይፈልጋሉ?

Fully Funded PhD in Singapore – No Master’s Needed!

The Singapore International Graduate Award (SINGA) ሙሉ በሙሉ በገንዘብ የደገፈው ይህ የPhD ስኮላርሺፕ ያለምንም የማመልከቻ ክፍያ እና ያለማስተርስ ማመልከት የሚያስችል ሲሆን..

Looking to study abroad after your bachelor’s degree? The Singapore International Graduate Award (SINGA) offers a fully funded PhD with no application fee and no Master’s required

ይህ ስኮላርሺፕ የሚከተሉትን ያጠቃልላል :-
• ሙሉ የትምህርት ክፍያ
• የኪስ ገንዘብ 2,700–3,200 የሲንጋፖር ገንዘብ (በወር ወደ $2,000)
• ነፃ በረራ እና መቋቋሚያ
• በሲንጋፖር ውስጥ ባሉ ከፍተኛ ዩኒቨርሲቲዎች እና ቤተ ሙከራዎች ጥናት እና ምርምር ማድረግ ይችላሉ::

What you’ll get:
• Full tuition fees covered
• Monthly stipend of S$2,700–3,200 (about $2,000/month)
• Free flight and settling-in allowance
• Study & research at top universities and labs in Singapore

የትምህርት መስኮች፡ ባዮሜዲካል ሳይንሶች፣ ምህንድስና፣ ኮምፒውተር ሳይንስ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ሂሳብ እና ሌሎችም።

Fields: Biomedical sciences, Engineering, Computer science, Physics, Chemistry, Math & more.

ከእናንተ በተደጋጋሚ የሚደርሱኝ ጥያቄዎች
1. ምን ያህል GPA ያስፈልጋል?
ምንም ገደብ አልተጠቀሰም ነገር ግን ጥሩ ውጤት ቢሆን ይመረጣል።
2. IELTS/TOEFL ያስፈልጋል ?
Application ላይ ኣይጠየቁም ግን ዩንቨርሲቲው ከጠየቀ ያስገባሉ
3. የማመልከቻ ክፍያ?
ለማመልከት ሙሉ በሙሉ ነፃ ነው።

FAQs:
• GPA cutoff? No strict minimum but strong academic performance is expected
• IELTS/TOEFL? Optional – only needed later if university requests it
• Application fee? None completely free to apply

የመጨረሻ የማመልከቻ ቀን፡ እሁድ, ግንቦት 24 2017/June 01, 2025

ለማመልከት ከዚ በታች ያለውን link ይጠቀሙ -
https://www.a-star.edu.sg/Scholarships/for-graduate-studies/singapore-international-graduate-award-singa

መልካም ዕድል😊

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
23.03.202521:42
📛🍀OLD GROUP📍

⚠️የትኛውም የማትጠቀሙበት ወይም ማትፈልጉት ከተከፈተ 2 አመት እና ከዛ በላይ የሆነው ማለትም በፈረንጆቹ 2022,2021,2020,2019,2018,2017 የተከፈተ የቴሌግራም Group የ class ሊሆን ይችላል or የአሳይመንት ወይም ሌላ  ያላችሁ አምጡት ልግዛቹ📣

✅እኛ ጋር ሲመጡ ልዩ የሚያደርገን ከሶስት በላይ ምታመጡ ከሆነ የቦነስ ብር እንሰጣለን::🔥

📞ይደውሉልን ➡️ 0910712584

በተሻሻለው ዋጋ

➡️2018 = 650 birr✅
➡️2019 = 650 birr✅
➡️2020 = 600 birr✅
➡️2021 = 550 birr✅
➡️2022 = 500 birr✅
➡️2023 first 5 month=200 birr✅


🛍በጣም በአሪፍ በሆነ  ዋጋ እገዛለሁ ነው❕

✅Member 1 ቢሆንም ችግር የለውም 🤝

💰Payment method {የክፍያ መንገድ}🛍
💵Telebirr or 🏦Bank


⚠️ማሳሰቢያ የትኛውም ተጠቃሚ ጉሩፑን ሲሸጥ ሁሉንም አባሎች ከጉሩፑ ማስወጣት እና የተከፈተበትን ቀን የማይበት መጀመሪያ ላይ የተፓሰቱ ፖስቶች አስቀርተው ማጥፋት ይችላሉ:: ይህም ሽያጩ ከምንም አይነት የጎንዮሽ ጉዳት የፀዳ መሆኑን ልብ ይለዋል ::
ግን አደራ clear history እንዳትሉት🚨

🍀@NejibMohe ያውሩኝ
11.03.202515:14
ማስታወቂያ

ጉዳዩ፡- የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና እና ምዝገባ ቀናት የተራዘሙ መሆኑን ስለማሳወቅ

በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጋቢት 01/2017 መጠናቀቁ እና ፈተናው መጋቢት 05/2017 ከ3፡00 ጀምሮ እንደሚሰጥ መገለጹ ይታወሳል። ይሁን እንጂ በአንዳንድ ተፈታኞች ጥያቄ መሰረት ምዝገባው እስከ መጋቢት 04/2017 ዓ.ም እስከ ምሽቱ 12:00 የተራዘመ ሲሆን ፈተናው ደግሞ መጋቢት 12/2017 ከ3:00 ጀምሮ ይሰጣል።

በዚሁ መሰረት በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያመለጣችሁ አመልካቾች ምዝገባችሁን ቀደም ሲል በተገለጸው ሊንክ በመግባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ፈተናውን ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ስዓት በምትመደቡበት የፈተና ማዕከላት ተገኝታችሁ እንድትፈተኑ እናሳስባለን፡፡

ማሳሰቢያ፡-
1. ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከል በምትሄዱበት ወቅት ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
2. ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከመጀመሩ 30 ደቂቃ በፊት በፈተና ማዕከል መገኘት ይጠበቅበታል፡፡
3. የሞባይል ስልክ ይዞ በፈተና ማዕከል መገኘት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
4. የፈተና ማዕከላት ምደባ በምዝገባ ፕላትፎርም የሚገለጽ ይሆናል፡፡

⭐ For More ExitExam and NGATExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
18.04.202508:07
አዉስትራሊያ ማስተርስ መማር ይፈልጋሉ?

Australia Awards Scholarship 2026 🇦🇺

በ Australia በሚገኙ ከፍተኛ ዩኒቨርስቲዎች የሚሰጥ ሙሉ በሙሉ በገንዘብ የተደገፈ የማስተርስ ዲግሪ

Master’s degree in Australia at top universities!

የሚከተሉትን ወጪዎችም የሚሸፈን ይሆናል
* ሙሉ የትምህርት ክፍያ
* ነፃ በረራ እና መቋቋሚያ
* የጤና ኢንሹራንስ

What’s covered?
- Full tuition fees
- Return flight tickets
- Living allowance
- Health insurance

የሚሰጡት የትምህርት ዘርፎች
- ግብርና እና የምግብ ዋስትና
- የአየር ንብረት ለውጥ
- የውጭ ፖሊሲ እና ዓለም አቀፍ ደህንነት
- Gender, disability & social inclusion
- Mining & energy

Fields of study -
- Agriculture & food security
- Climate change
- Foreign policy & international security
- Gender, disability & social inclusion
- Mining & energy

ለዚህ ስኮላርሺፕ ማሟላት የሚገባችሁ መስፈርቶች?
• ዕድሜ፡ ቢያንስ 25 ዓመት የሆናችሁ (by 1 Feb 2026)
• ቢያንስ የ5 ዓመታት የሥራ ልምድ ያላችሁ
• Bachelor’s degree ያላችሁ
• በአሁኑ ወቅት ተቀጥራችሁ በመሥራት ላይ የምትገኙ
• የእንግሊዝኛ ችሎታ: IELTS 6.5 (if required)

Who can apply?
- Age: Minimum 25 years (by 1 Feb 2026)
- At least 5 years of work experience
- Bachelor’s degree holder
- Must be currently employed
- English proficiency: IELTS 6.5 (if required)

የመጨረሻ የማመልከቻ ቀን፡ ረቡዕ, ሚያዝያ 22 2017/ 30 April 2025

ከዚህ በታች የሚያገኙትን link ይጠቀሙ - https://oasis.dfat.gov.au

መልካም ዕድል😊

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
ይድረስ ወደ ኢትጵያውያን

ስለ እኛ ችግር ስቃይ፣ረሃብ፣ መታረዝና መጠማት ስንነግራችሁ የአገራችን ሰው ሲሰማ እውነት ታምኑን ይኾንን?




እነሆ ስሙን በቃ አቅቶናል፤ ልጅ ማሳደግ ፣ አግብተን ወግ ማዕረግ ማየት፤ ወላጆቻችን ማገዝ፤ ብንታመም እንኳን መታከም አልቻልንምና ስሙን? 

በኢትዮጵያ የሚኖሩ ጤና ባለሙያዎች ድምፅ

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
የመውጫ ፈተና ወስደው ለወደቁ ተማሪዎች Special Diploma ሊሰጥ ነው።

የመውጫ ፈተና መሰጠት ከተጀመረበት ሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናውን ወስደው ማለፍ ላልቻሉ ተፈታኞች Special Diploma ሊሰጥ መሆኑን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምቷል።

ፈተናውን ለወደቁ ዕጩ ተመራቂዎች ልዩ ዲፕሎማ ሰርተፊኬት በቅርቡ መሠጠት እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት አረጋግጧል።

ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ያደረገውን ተከታታይ ውይይት ተከትሎ ውሳኔ ላይ መደረሱን ለቲክቫህ ተናግሯል።

ተማሪዎቹ ሥራ እየሠሩ በማንኛውም ጊዜ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የሚችሉበት ዕድል ክፍት መሆኑንም ህብረቱ ገልጿል።

ፈተናውን ወስደው የሚያልፉ ተፈታኞች በስፔሻል ዲፕሎማው ምትክ ዲግሪ ይሰጣቸዋል ተብሏል።

የስፔሻል ዲፕሎማ የደመወዝ ስኬል እንዲወጣለት ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተወያየ ይገኛል።

⭐ For More ExitExam and NGATExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
ውድ የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ለምትናፍቋት ለዚህች ቀን እንኳን አደረሳችሁ።

ዩኒቨርሲቲው ለ17ኛ ጊዜ ተማሪዎቹን እያስመረቀ ይገኛል.

⭐ For More ExitExam and NGATExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
13.04.202517:30
Dpt : Environmental Science
Year : 2015
Type : MoE

#_Environmental_Science_Exit_2015

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
#ተጨማሪ

የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከሚያዚያ 1-3/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል።

ሁሉም ተፈታኝ ማክሰኞ መጋቢት 30/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ (Orientation) መከታተል፣ የመለማመጃ ጥያቄዎችን መስራት እና የመፈተኛ ክፍሉን መለየት ይኖርበታል።

ተመዛኞች ወደ ፈተና ጣቢያ ስትሔዱ ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መግቢያ (ስሊፕ) መያዝ ስለሚኖርባችሁ Print አድርጋችሁ መያዝ ያስፈልጋል።

ተመዛኞች ወደ ፈተና ጣቢያ ከመሔዳችሁ በፊት በጤና ሚኒስቴር የተለቀቀውን የመረጣችሁትን የፈተና ጣቢያ መመልከት ይኖርባችኋል። ስማቸው ከተጠቀሰበት የመፈተኛ ጣቢያ (ተቋም) ውጪ ፈተናውን መውሰድ አይፈቀድም፡፡
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹
12.03.202512:23
#TVTI #ExitExam

በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋናው ግቢ የ2017 ዓ.ም ተመራቂ የኤክስቴንሽን (የማታ እና የእረፍት ቀናት) ሰልጣኞች እንዲሁም በድጋሜ የመውጫ ፈተና ለመውሰድ በኦንላይን የተመዘገባችሁ አመልካቾች የመውጫ ፈተና ከመጋቢት 18-21/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

ኢንስቲትዩቱ የተፈታኞችን ዝርዝር ያወጣ ሲሆን፤ ማንኛውም አይነት የመረጃ ስህተት እንዲሁም ስማችሁ በዝርዝሩ ውስጥ ያልተካተታችሁ እስከ ሐሙስ መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ብቻ በየዲፓርትመንታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ ተቋሙ አሳስቧል፡፡ ክፍያ ያልከፈላችሁ እና የዲፓርትመንት ስህተት ያለባችሁ ተማሪዎች ለፈተናውን መቀመጥ እንደማትችሉ ተገልጿል፡፡

በሳተላይት ትምህርታቹሁን ስትከተታሉ የነበራችሁ ተመራቂ ተማሪዎች ስም ዝርዝራቹሁ በአሰተባባረያቹሁ አማካኝነት መላኩ የተገለፀ ሲሆን፤ የመፈተኛ ጣቢያ በቅርቡ ይገለጻል ተብሏል፡፡ ማንኛውም አይነት ጥያቄ ካላችሁ Block 2 Room 203 በአካል በመገኘት መጠየቅ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡

⭐ For More ExitExam and NGATExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
ዛሬ ይጠናቀቃል!

ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ዛሬ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ያበቃል፡፡

በቀሩት ሰዓታት ምዝገባዎን ያድርጉ!

የመመዝገቢያ ሊንክ፦
https://ngat.ethernet.edu.et/registration

የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡

ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል፡፡

⭐ For More ExitExam and NGATExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ

👉የሁለተኛ ሴሚስቴር እና የመውጫ ፈተና ካላንደርን ስለ ማሳወቅ



ትምህርት ሚኒስቴር የ12 ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 18 /2017 ዓ/ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ያሳወቀ ሲሆን ከዚያ በፊት ዩኒቨርሲቲዎች ባወጡት አመታዊ  የጊዜ ሰሌዳ መሠረት

~2ኛ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ከግንቦት 25 እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም

~ ለተመራቂ ተማሪዎች ማጠቃለያ ፈተና ከግንቦት 13-28/2017 ዓ/ም

~የመውጫ ፈተና  ከሰኔ 02/2017 ዓ/ም እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም

~የምረቃ ስነ -ስርዓት ከ14 እና 15  2017 ዓ/ም  መሆኑን እናሳውቃለን

አ/ም/ዩ/ተማሪዎች ህብረት /ጽ/ቤት

                          
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
#ማሳሰቢያ
ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ባሉበት

ጉዳዩ፦ የተመራቂ ተማሪዎችን ዝርዘር መረጃ እንድትልኩ ስለማሳሰብ ይሆናል፤

የፌዴራል መንግስት አስፈፃሚ አካላት ስልጣን እና ተግባር ለመወሰን የወጣ አዋጅ 1263/2014 ዓ.ም እና የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣንን ለማቋቋም በሚኒስትሮች ምክርቤት በወጣ ደንብ ቁጥር 515/2014 ዓ.ም መሰረት በተሰጠው ስልጣን እና ተግባር የትምህርት ጥራትና አግባብነት ለማስጠበቅ እና ለመከታተል ያስችለው ዘንድ በመመሪያ 987/2016 ዓ.ም አንቀፅ 17 ንኡስ አንቀፅ 2 መሰረት ተቋማት የተመራቂ ተማሪዎችን መረጃ ወቅቱን ጠብቃችሁ ለባለስልጣኑ መላክ እንዳለባችሁ ተደንግጓል፡፡
በመሆኑም በተቋማችሁ ፈቃድ በተሰጣችሁ የትምህርት መስኮች፣የትምህርት ደረጃ፣መርሃ ግብር እና ካምፓስ የተመረቁ ተማሪዎችን መረጃዎች በድህረ ምረቃ ደረጃ እና በመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች መውጫ ፈተና ያለፉ ብቻ ከዚህ በፊት በተላከው ቅጽ መሰረት ዝርዝር መረጃውን ከመጋቢት 16/2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 30/2017 ዓ.ም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንድትልኩ እናሳስባለን፡፡ #ETA

⭐ For More ExitExam and NGATExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
11.03.202521:51
Hey everyone!
Are you struggling with time management?

Here are some simple tips to help you stay on track at work or in class -

1. Prioritize wisely – use the Eisenhower Matrix to separate urgent vs important tasks
2. Pomodoro hack – work for 25 min, take a 5-min break. Repeat 🔁
3. Time blocking – set specific time slots for tasks so you don’t get overwhelmed
4. The 2-Minute rule – If it takes less than 2 minutes, do it NOW

Check out these FREE courses:
https://alison.com/course/introduction-to-time-management-revised-2017
https://www.coursera.org/learn/work-smarter-not-harder

Small changes = big results!

⭐ For More ExitExam and NGATExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
Показано 1 - 15 из 15
Войдите, чтобы разблокировать больше функциональности.