Мир сегодня с "Юрий Подоляка"
Мир сегодня с "Юрий Подоляка"
Труха⚡️Україна
Труха⚡️Україна
Николаевский Ванёк
Николаевский Ванёк
Мир сегодня с "Юрий Подоляка"
Мир сегодня с "Юрий Подоляка"
Труха⚡️Україна
Труха⚡️Україна
Николаевский Ванёк
Николаевский Ванёк
Win Win Sports Betting-ET avatar

Win Win Sports Betting-ET

🔗 Betwinwins.net
TGlist रेटिंग
0
0
प्रकारसार्वजनिक
सत्यापन
असत्यापित
विश्वसनीयता
अविश्वसनीय
स्थान
भाषाअन्य
चैनल निर्माण की तिथिЛют 06, 2024
TGlist में जोड़ा गया
Січ 30, 2025
संलग्न समूह

समूह "Win Win Sports Betting-ET" में नवीनतम पोस्ट

መድፈኞቹ ድል አድርገዋል !

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደረገውን የፕርሚየር ሊግ መርሐግብር 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።

የመድፈኞቹን የማሸነፊያ ግብ ዴክላን ራይስ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።

በጨዋታው አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክተዋል።

ይህንንም ተከትሎ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በሊጉ የመጨረሻ ጨዋታ በቅጣት ቡድናቸውን የማይመሩ ይሆናል
https://winwin.et/Tel
አርኔ ስሎት በታዋቂው ባነር ሊካተቱ ነው !

#Ethiopia | በአንፊልድ ስታዲየም ከሚታዩ ታዋቂ ባነሮች መካከል የሊቨርፑልን ታሪካዊ አሰልጣኞች የያዘው ምስል አንዱ ነው።

በምስሉ የክለቡ የተቀድሞ አሰልጣኞች ቢን ሻንክሊ ፣ ቦብ ፓይስሌይ ፣ ጆ ፋጋን ፣ ኬኒ ዳልግሊሽ ፣ ራፋ ቤኒቴዝ እና የርገን ክሎፕ ይታያሉ።

የአንፊልድ አንዱ ምልክት የሆነው ባነሩ ሊቨርፑል የሜዳ ጨዋታዎችን በሚያደርግበት ወቅት ከፍ ብሎ ይታያል።

በክለቡ የመጀመሪያ አመታቸው የሊጉን ዋንጫ ያሸነፉት አሰልጣኝ አርኔ ስሎት እንዲሁ በቀጣይ አመት በምስሉ ሊካተቱ መሆኑ ተገልጿል።

አሰልጣኞች በታዋቂው ባነር የሚካተቱት ምን ሲሰሩ ነው ?

ሊቨርፑልን በሀላፊነት የመሩ አሰልጣኞች በታዋቂው ባነር ለመካተት ማሟላት ያለባቸው ስኬት እንዳለ የባነሩ ባለቤት የሆኑ ደጋፊዎች ይናገራሉ።

አሰልጣኞቹ በምስሉ ለመካተት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ወይም የአውሮፓ መድረክ ዋንጫ ለሊቨርፑል ማምጣት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።

የባነሩ ባለቤት ከሀያ ሁለት አመታት በፊት የተመሰረተው የአየርላንድ ደብሊን የሊቨርፑል ደጋፊዎች ቡድን መሆኑ ተገልጿል።
#Tikvah
https://winwin.et/Tel
በቀጣይ አመት በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሚተገበረዉ አዲሱ ህግ

#Ethiopia | ከሚቀጥለዉ የዉድድር አመት ጀምሮ አምበሎች ብቻ ዳኞችን ማነጋገር እንደሚችሉ መረጃን አዉጥቷል በጨዋታ እንቅስቃሴ በአንዳንድ ዉሳኔዎች ቫርን በተመለከተና በሌሎች ጉዳዮች ያልተስማሙ አምበሎች ዳኛዉን የማነጋገር ሀላፊነት እንደሚሰጣቸዉ ታዉቋል። ዉሳኔዉ የተሰጠዉ በአለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ቦርድ መሆኑ ተሰምቷል። ከሀምሌ 1 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆንም ይፋ ተደርጓል።
በሙሉቀን ሙጨ
https://winwin.et/Tel
የዛሬ ተጠባቂ ጨዋታ ⚽️
ጨዋታዉን ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል?
የማን ደጋፊ ኖት ?ዛሬ ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል ? ግምታችሁን አስቀምጡ
በbetwinwins  መልካም ዕድል እና ደስተኛ ውርርድ! 🎉
🕹 https://winwin.et/Tel
ክሪስታል ፓላስ 🏆 ሻምፒዮን ሆነ !

ክሪስታል ፓላስ ማንችስተር ሲቲን በማሸነፍ የዘንድሮው የውድድር አመት የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ዋንጫ አሸናፊ መሆኑን አረጋግጧል።

ዌምብሌይ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ክሪስታል ፓላስ በ ኢዜ ግብ ማንችስተር ሲቲን 1ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

ማንችስተር ሲቲ ለሁለተኛ ተከታታይ አመት የኤፌ ካፕ ፍፃሜ ጨዋታ ተሸንፈዋል።

ክሪስታል ፓላስ በታሪካቸው የመጀመሪያው የሆነውን የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ዋንጫ ማሸነፍ ችለዋል።

ክሪስታል ፓላስ በክለቡ የ 164 አመታት ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያውን ትልቅ ዋንጫ አሳክቷል።
https://winwin.et/Tel
ሪያል ማድሪድ በይፋ ተጨዋች አስፈረመ !

ሪያል ማድሪድ የበርንማውዙን የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ዲን ሁይሰንን ዝውውር ማጠናቀቃቸውን ይፋ አድርገዋል።

ስፔናዊው የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ዲን ሁይሰን በሪያል ማድሪድ ቤት እስከ 2030 የሚያቆየውን የአምስት አመት ኮንትራት ፈርሟል።

ሎስ ብላንኮዎቹ ተጨዋቹ ያለውን 50 ሚልዮን ፓውንድ የኮንትራት ማፍረሻ ክፍያ መክፈላቸው ተገልጿል።

ዲን ሁይሰን በአለም ክለቦች ዋንጫ ውድድር ዝግጁ እንደሚሆን ተዘግቧል።
https://winwin.et/Tel
የዛሬ ተጠባቂ ጨዋታ ⚽️
ጨዋታዉን ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል?
የማን ደጋፊ ኖት ?ዛሬ ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል ? ግምታችሁን አስቀምጡ
በbetwinwins  መልካም ዕድል እና ደስተኛ ውርርድ! 🎉
🕹 https://winwin.et/Tel
🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
“ ጨዋታውን ብንሸነፍም በደንብ ጠቅሞኛል “ አሞሪም

የማንችስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም የትላንት ምሽቱ ጨዋታ ለፍፃሜው የሚሰለፉ ተጨዋቾችን እንደለዩበት ገልጿል።

“ ጨዋታው ለዩሮፓ ሊግ ፍፃሜ የሚሰለፉ ቋሚ አስራ አንድ ተጨዋቾችን መለየት እንድችል በጣም ረድቶኛል “ ሲሉ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ተናግረዋል።

“ የዩሮፓ ሊግ ዋንጫውን ለማሸነፍ ሁሉንም ነገር እናደርጋለን “ ያሉት ሩበን አሞሪም ዝግጁ እንሆናለን በማለት ገልጸዋል።

አሰልጣኙ አክለውም ራስሙስ ሆይሉንድ ጠንክሮ መስራት እና መሻሻል እንዳለበት አሳስበዋል።
https://winwin.et/Tel
ባርሴሎና የዋንጫ 🏆 ድሉን አክብሯል !

የሀገር ውስጥ ሶስትዮሽ ዋንጫ ያሳካው ባርሴሎና የዋንጫ ድሉን አክብሯል።

ባርሴሎና ዛሬ በከተማው ጎዳናዎች ላይ በመዘዋወር በክፍት ባስ ከደጋፊዎቹ ጋር የዋንጫ ድሉን አክብሯል።
https://winwin.et/Tel
የዩናይትድ የአመቱ ምርጥ ተጨዋች ታውቋል !

ማንችስተር ዩናይትድ የ 2024/25 የውድድር አመት የአመቱን ምርጥ ተጨዋች ይፋ አድርገዋል።

በዚህም መሰረት ፖርቹጋላዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ብሩኖ ፈርናንዴዝ የማንችስተር ዩናይትድ የአመቱ ምርጥ ተጨዋች በመሆን በአብላጫ ድምፅ ተመርጧል።
https://winwin.et/Tel
🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿የዛሬ ተጠባቂ ጨዋታ 🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿
ጨዋታዉን ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል?
የማን ደጋፊ ኖት ?ዛሬ ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል ? ግምታችሁን አስቀምጡ
በbetwinwins  መልካም ዕድል እና ደስተኛ ውርርድ! 🎉
🕹 https://winwin.et/Tel
🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
🏆🏆🏆 CHAMPION 🏆🏆 🇪🇸

የስፔን ላሊጋን በሰማንያ አምስት ነጥቦች እየመራ የሚገኘው ባርሴሎና የላሊጋው 2024/25 የውድድር አመት አሸናፊ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።

ባርሴሎና ከእስፓኞል ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2ለ0 ማሸነፉን ተከትሎ ከወዲሁ ሁለት ጨዋታዎች እየቀሩ የሊጉ አሸናፊ መሆናቸውን ሊያረጋግጡ ችለዋል።

ባርሴሎናን አሸናፊ ያደረጉ ግቦች ላሚን ያማል እና ሎፔዝ አስቆጥረዋል።

ባርሴሎና ሀያ ስምንተኛ የስፔን ላሊጋ ዋንጫውን ማሸነፍ ችሏል።

ባርሴሎና በዚህ አመት የላሊጋ ፣ ኮፓ ዴላሬ እና ሱፐር ኮፓ ዋንጫዎችን በማሸነፍ የሀገር ውስጥ ሶስትዮሽ ዋንጫ አሳክተዋል።
https://winwin.et/Tel
የቴሌግራም ቤተሰቦቻችንን ስለሆኑ ከልብ እያመሰገንን የተለያዩ ጉርሻዎች እንዲሁም ትኩስ ዜናዎች ከቴሌግራም ቻናላችን እንደሚያገኙ ልናበስሮት እንወዳለን!
https://winwin.et/Tel
የዩናይትድ የአመቱ ምርጥ ወጣት ተጨዋች ታወቀ !

ማንችስተር ዩናይትድ የዘንድሮው የውድድር ዘመን የአመቱ ምርጥ ወጣት ተጨዋቻቸውን ይፋ አድርገዋል።

በዚህም መሰረት እንግሊዛዊው የግራ መስመር ተጨዋች ሀሪ አማስ የአመቱ ምርጥ ወጣት ተጨዋች በመባል መመረጥ ችሏል።
https://winwin.et/Tel
“ ለፍፃሜው ለመዘጋጀት የቼልሲ ጨዋታ ወሳኝ ነው “ አሞሪም

የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ለፍፃሜው ጠንካራ ዝግጅት ለማድረግ በቼልሲ ጨዋታ ጥሩ መንቀሳቀስ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።

“ ለፍፃሜ ጨዋታው በደንብ ለመዘጋጀት ለቼልሲ ጨዋታ ትልቅ ግምት መስጠት አለብን “ ሲሉ ሩበን አሞሪም ተናግረዋል።

አክለውም “ በጨዋታው ጥሩ መንቀሳቀስ እና ነጥብ ይዘን መውጣት አለብን ፤ የቼልሲ ጨዋታ በራሱ በጣም አስፈላጊ ነው አላማችን ጨዋታውን ማሸነፍ ነው “ ብለዋል።

“ በቼልሲ ጨዋታ መጫወት ወይም አለመጫወት በፍፃሜው የሚኖረንን አሰላለፍ ይወስናል ማለት እንዳልሆነ ተጨዋቾቹ ማወቅ አለባቸው " ሩበን አሞሪም
https://winwin.et/Tel

रिकॉर्ड

18.05.202523:59
10.2Kसदस्य
02.04.202512:57
2225उद्धरण सूचकांक
13.05.202520:28
5.8Kप्रति पोस्ट औसत दृश्य
15.05.202505:12
5.8Kप्रति विज्ञापन पोस्ट औसत दृश्य
06.02.202517:05
18.75%ER
13.05.202520:28
58.84%ERR

विकास

सदस्य
उद्धरण सूचकांक
एक पोस्ट का औसत दृश्य
एक विज्ञापन पोस्ट का औसत दृश्य
ER
ERR
ЛЮТ '25БЕР '25КВІТ '25ТРАВ '25

Win Win Sports Betting-ET के लोकप्रिय पोस्ट

መድፈኞቹ ሽንፈት አስተናግደዋል !

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከበርንማውዝ ጋር ያደረገውን የሊግ መርሐግብር 2ለ1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።

የበርንማውዝን የማሸነፊያ ግብ ኢቫኒልሰን እና ሁይሰን ሲያስቆጥሩ ለአርሰናል ዴክላን ራይስ ከመረብ አሳርፏል።

መድፈኞቹ በውድድር ዘመኑ አራተኛ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

2️⃣ አርሰናል :- 67 ነጥብ
8️⃣ በርንማውዝ :- 53 ነጥብ
https://winwin.et/Tel
መድፈኞቹ ድል አድርገዋል !

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደረገውን የፕርሚየር ሊግ መርሐግብር 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።

የመድፈኞቹን የማሸነፊያ ግብ ዴክላን ራይስ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።

በጨዋታው አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክተዋል።

ይህንንም ተከትሎ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በሊጉ የመጨረሻ ጨዋታ በቅጣት ቡድናቸውን የማይመሩ ይሆናል
https://winwin.et/Tel
“ የሻምፒየንስ ሊጉ ምርጥ ቡድን ነን “ አርቴታ

⏩ “ ያለቀሱ ተጨዋቾች በቶሎ ተረጋግተዋል “

የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር “ ምርጡ ቡድን “ እንደነበር ገልፀዋል።

“ ያለጥርጥር እኛ በዚህ አመት የሻምፒየንስ ሊጉ ምርጥ ቡድን ነበርን “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።

“ ጨዋታዎች እና ቁጥሮችን መመልከት ይቻላል ግልጽ ነው “ ሲሉ ሚኬል አርቴታ ጨምረው ተናግረዋል።

ከሻምፒየንስ ሊግ ስንብት በኋላ መልበሻ ቤት ውስጥ ሲያለቅሱ የነበሩ ተጨዋቾች እንዴት ናቸው ተብለው የተጠየቁት አርቴታ “ ተረጋግተዋል " ብለዋል።

ከጨዋታው በኋላ ተጨዋቾች አዝነው ሲያለቅሱ እንደነበር ያረጋገጡት አሰልጣኙ “ ነገሮች በቶሎ ተረጋግተዋል በጣም ስሜታዊ ቅፅበት ነበር " ብለዋል።
https://winwin.et/Tel
በቀጣይ አመት በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሚተገበረዉ አዲሱ ህግ

#Ethiopia | ከሚቀጥለዉ የዉድድር አመት ጀምሮ አምበሎች ብቻ ዳኞችን ማነጋገር እንደሚችሉ መረጃን አዉጥቷል በጨዋታ እንቅስቃሴ በአንዳንድ ዉሳኔዎች ቫርን በተመለከተና በሌሎች ጉዳዮች ያልተስማሙ አምበሎች ዳኛዉን የማነጋገር ሀላፊነት እንደሚሰጣቸዉ ታዉቋል። ዉሳኔዉ የተሰጠዉ በአለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ቦርድ መሆኑ ተሰምቷል። ከሀምሌ 1 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆንም ይፋ ተደርጓል።
በሙሉቀን ሙጨ
https://winwin.et/Tel
የዛሬ ተጠባቂ ጨዋታ
ጨዋታዉን ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል?
የማን ደጋፊ ኖት ?ዛሬ ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል ? ግምታችሁን አስቀምጡ
በbetwinwins  መልካም ዕድል እና ደስተኛ ውርርድ! 🎉
🕹 https://winwin.et/Tel
"🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 ቼልሲን 🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 እናከብራለን ግን እንፈራም “ ኢስኮ

ስፔናዊው የሪያል ቤቲስ ተጨዋች ኢስኮ ቡድናቸው የፍፃሜ ተጋጣሚውን ቼልሲ እንደማይፈራ ገልጿል።

“ ተጋጣሚያችንን እናከብራለን ነገርግን በፍጹም ማንንም አንፈራም " ሲል ኢስኮ አስተያየቱን ሰጥቷል።

አክሎም “ ዋንጫውን ማሸነፍ ከፈለግን ተጋጣሚ የሚያገኛቸው የቆሙ ኳሶች ላይ መሻሻል አለብን " ብሏል።

“ እግርኳስን ለበርካታ አመታት ተጫውቻለሁ የታላላቅ ቡድኖች አካል በመሆኔ ደስተኛ ነኝ ነገርግን በቤቲስ ያለው አንድነት የሚደንቅ ነው።" ኢስኮ

ሪያል ቤቲስ ለኮንፍረንስ ሊግ ፍፃሜ ሲደርስ ወሳኝ ሚና የተጫወተው አንቶኒ በበኩሉ " እዚህ በመምጣቴ ደስተኛ ነኝ ህልሜን እየኖርኩ ነው " ሲል ተደምጧል። 🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
https://winwin.et/Tel
16.05.202519:02
ባርሴሎና የዋንጫ 🏆 ድሉን አክብሯል !

የሀገር ውስጥ ሶስትዮሽ ዋንጫ ያሳካው ባርሴሎና የዋንጫ ድሉን አክብሯል።

ባርሴሎና ዛሬ በከተማው ጎዳናዎች ላይ በመዘዋወር በክፍት ባስ ከደጋፊዎቹ ጋር የዋንጫ ድሉን አክብሯል።
https://winwin.et/Tel
ክሪስታል ፓላስ 🏆 ሻምፒዮን ሆነ !

ክሪስታል ፓላስ ማንችስተር ሲቲን በማሸነፍ የዘንድሮው የውድድር አመት የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ዋንጫ አሸናፊ መሆኑን አረጋግጧል።

ዌምብሌይ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ክሪስታል ፓላስ በ ኢዜ ግብ ማንችስተር ሲቲን 1ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

ማንችስተር ሲቲ ለሁለተኛ ተከታታይ አመት የኤፌ ካፕ ፍፃሜ ጨዋታ ተሸንፈዋል።

ክሪስታል ፓላስ በታሪካቸው የመጀመሪያው የሆነውን የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ዋንጫ ማሸነፍ ችለዋል።

ክሪስታል ፓላስ በክለቡ የ 164 አመታት ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያውን ትልቅ ዋንጫ አሳክቷል።
https://winwin.et/Tel
በማድሪድ ውጥረት መንገሱ ተገለጸ !

ሪያል ማድሪድ በአርሰናል ተሸንፎ ከሻምፒየንስ ሊግ ከተሰናበተ ወዲህ በክለቡ ውስጥ ከፍተኛ ውጥረት መንገሱ ተገልጿል።

አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ በአሁኑ ሰዓት በሪያል ማድሪድ ቤት ያላቸው ሀላፊነት ከፍተኛ ስጋት ውስጥ መውደቁ ተጠቁሟል።

በቀጣይ ካርሎ አንቾሎቲ ከተሰናበቱ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ የሪያል ማድሪድ የመጀመሪያ ምርጫ መሆናቸው ተገልጿል።

በክለቡ ያለውን ውጥረት ተከትሎ በሚቀጥሉት ቀናት ወይም ሳምንታት ትልቅ ዜናዎች ከክለቡ ሊሰሙ እንደሚችሉ ተገምቷል።
https://winwin.et/Tel
ሲቲ ተጨዋች ለማስፈረም ጠየቁ !

ማንችስተር ሲቲ የኤሲ ሚላኑን የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሬንደርስ ለማስፈረም ክለቡን ማነጋገራቸው ዘ አትሌቲክ አስነብቧል።

ማንችስተር ሲቲ አሁን ላይ ይፋዊ የዝውውር ጥያቄ እንዳላቀረቡ ሲነገር ዝውውሩ ገና የመጀመሪያ ደረጃ ላይ እንደሆነ ተዘግቧል።

የአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላው ቡድን ማንችስተር ሲቲ ተጫዋቹን እናስፈርማለን የሚል ሙሉ እምነት እንዳላቸው ተነግሯል።

ማንችስተር ሲቲ ከኤፌ ካፕ ፍፃሜ በኋላ የተጫዋቹን ዝውውር ያጠናቅቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል። #ቲክቫስፖርት
https://winwin.et/Tel
አርኔ ስሎት በታዋቂው ባነር ሊካተቱ ነው !

#Ethiopia | በአንፊልድ ስታዲየም ከሚታዩ ታዋቂ ባነሮች መካከል የሊቨርፑልን ታሪካዊ አሰልጣኞች የያዘው ምስል አንዱ ነው።

በምስሉ የክለቡ የተቀድሞ አሰልጣኞች ቢን ሻንክሊ ፣ ቦብ ፓይስሌይ ፣ ጆ ፋጋን ፣ ኬኒ ዳልግሊሽ ፣ ራፋ ቤኒቴዝ እና የርገን ክሎፕ ይታያሉ።

የአንፊልድ አንዱ ምልክት የሆነው ባነሩ ሊቨርፑል የሜዳ ጨዋታዎችን በሚያደርግበት ወቅት ከፍ ብሎ ይታያል።

በክለቡ የመጀመሪያ አመታቸው የሊጉን ዋንጫ ያሸነፉት አሰልጣኝ አርኔ ስሎት እንዲሁ በቀጣይ አመት በምስሉ ሊካተቱ መሆኑ ተገልጿል።

አሰልጣኞች በታዋቂው ባነር የሚካተቱት ምን ሲሰሩ ነው ?

ሊቨርፑልን በሀላፊነት የመሩ አሰልጣኞች በታዋቂው ባነር ለመካተት ማሟላት ያለባቸው ስኬት እንዳለ የባነሩ ባለቤት የሆኑ ደጋፊዎች ይናገራሉ።

አሰልጣኞቹ በምስሉ ለመካተት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ወይም የአውሮፓ መድረክ ዋንጫ ለሊቨርፑል ማምጣት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።

የባነሩ ባለቤት ከሀያ ሁለት አመታት በፊት የተመሰረተው የአየርላንድ ደብሊን የሊቨርፑል ደጋፊዎች ቡድን መሆኑ ተገልጿል።
#Tikvah
https://winwin.et/Tel
የዛሬ ትልልቅ ጨዋታዎች! ዛሬ እድል ከእርስዎ ጋር ናት!
የማን ደጋፊ ኖት ?ዛሬ ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋል ? ግምታችሁን አስቀምጡ
በbetwinwins  መልካም ዕድል እና ደስተኛ ውርርድ! 🎉
🕹 https://winwin.et/Tel
ጄሚ ቫርዲ ከክለቡ ጋር እንደሚለያይ ተገለፀ !

ታሪካዊው የሌስተር ሲቲ የፊት መስመር አጥቂ ጄሚ ቫርዲ ከበርካታ አመታት በኃላ ከክለቡ ጋር በውድድር ዓመቱ መጨረሻ እንደሚለያይ ክለቡ አሳውቋል።

የ 38ዓመቱ አጥቂ ጄሚ ቫርዲ የክለቡ ከፍተኛ ግብ አግቢ ሲሆን በ 496 ጨዋታዎች 198 ጎሎችን ለክለቡ ማስቆጠር ችሏል።

ከውሳኔው በኃላ መልዕክታቸውን ያጋሩት የክለቡ ሊቀመንበር “ ጄሚ ቫርዲ ልዩ ተጫዋች ነው “ ሲሉ ገልፀውታል።

“ ከተጫዋች በላይ የተለየ ግለሰብ ነው በሌስተር ሲቲ ክለብ የተለየ ቦታ አለው ፣ ክለቡ ለቫርዲ እና ለቤተሰቡ ሁሌም ክፍት ነው “ የክለቡ ሊቀመንበር

ጄሚ ቫርዲ ክለቡ በሻምፒዮን ሺፕ በነበረበት ወቅት ከአስራ ሶስት ዓመታት በፊት ነበር መቀላቀል የቻለው።

ጄሚ ቫርዲ በክለቡ በነበረው ቆይታ የፕርሚየር ሊግ ፣ ኤፌ ካፕ ፣ ኮምዪኒቲሽልድ እና የኮከብ ግብ አግቢ ሽልማትን ማሳካት ችሎ ነበር። #tikva
https://winwin.et/Tel
15.05.202518:09
የቴሌግራም ቤተሰቦቻችንን ስለሆኑ ከልብ እያመሰገንን የተለያዩ ጉርሻዎች እንዲሁም ትኩስ ዜናዎች ከቴሌግራም ቻናላችን እንደሚያገኙ ልናበስሮት እንወዳለን!
https://winwin.et/Tel
ሪያል ማድሪድ የዳኛ ለውጥ እንዲደረግ ጠየቀ !

ሪያል ማድሪድ ነገ ከባርሴሎና ጋር የሚያደርገውን የኮፓ ዴላሬ ፍፃሜ ጨዋታ እንዲመሩ የተመረጡት ዳኛ እንዲቀየሩ መጠየቁ ተገልጿል።

ተጠባቂውን የኤል ክላሲኮ ጨዋታ የ 39ዓመቱ ዳኛ ሪካርዶ ቡርጎስ በመሀል ዳኝነት እንደሚመሩት መመረጣቸው ይታወሳል።

ሎስ ብላንኮዎቹ ዋና ዳኛው ሚዛናዊ ናቸው ብለው እንደማያምኑ ሲነገር የክለቡ ቴሌቪዥን ዋና ዳኛው ሪያል ማድሪድን የበደሉ ናቸው ሲል የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን አጋርቶ ነበር።

ዳኛው የሪያል ማድሪድን ጨዋታ ሲመሩ ክለቡ በአማካይ የማሸነፍ እድሉ 64 % ሲሆን ባርሴሎና በበኩሉ 81% የማሸነፍ እድል እንዳለው በቻናሉ ተነግሯል።

ዳኛው ከሚቀርብባቸው ትችት በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በእንባ ታጅበው ነገሩ አስቸጋሪ እንደሆነባቸው ሲናገሩ ነበር።

የዳኛውን ማልቀስ ተከትሎ ሪያል ማድሪድ ዳኛው የአእምሮ እክል አለባቸው ኤል ክላሲኮ ለመምራት ብቁ አይደሉም በማለት ቅሬታ አቅርቧል።
https://winwin.et/Tel
अधिक कार्यक्षमता अनलॉक करने के लिए लॉगिन करें।