
ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት፪
TGlist rating
0
0
TypePublic
Verification
Not verifiedTrust
Not trustedLocation
LanguageOther
Channel creation dateApr 03, 2025
Added to TGlist
Apr 03, 2025Linked chat
Latest posts in group "ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት፪"
Reposted from:
ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት

06.05.202516:38
ገድለ ቅዱሳንን ማን ይጽፈዋል?
(ክፍል፩)
፩ኛ.በሕይወተ ሥጋ እያሉ ረድ ይሰጣቸዋል። ረድእ የሚሆን ጸዊረ ነገር የሚቻለው የአበውን የተጋድሎ ፈሊጥ የተረዳ ሰው ነው።
ያዩትን የሰሙትን በምሥጢር ያጫውቱታል ሲያርፉ ይጽፍላቸዋል።
፪ኛ.ፍጺማን አበው ለአበው እንደ ዕንጦንስ እና እንደ አባ ጳውሊ ሲገናኙ ያደረገላቸውን ይነጋገራሉ አንዱ ቀድሞ ያርፋል ውዳሴ ስለማይሆንበት ይነግርለታል ይጻፋል።
፫ኛ.ካረፉ በሁዋላ የሠሩትን ያገኙትን ጸጋ ክብር ከገዳሙ ላንዱ ለበቃው ጣዕም ለቀመሰው በአካለ ነፍስ መጥተው ያገኙትን ክብርና ኪዳን ይነግሩታል ይጻፋል።
፬ኛ.በሕይወት ዘመናቸው ማኅበሩ በየግሉ የተመለከታቸውን የተጋድሎ እውነቶች ያሰባስቡለታል ይጻፋል።
፭ኛ.አንዳንዶች በትዕዛዘ እግዚአብሔር ገና በሕይወት እያሉ በትእደዛዝ አጽፈው ይሰናበታሉ(አባ ኪሮስ ለአባ ባውሚን፣ብፁዓን ጻድቃነሰ ለአባ ዞሲማስ እንደ ነገሩት)።
፮ኛ.በሕይወተ ሥጋ እና በእረፍት ያደረጉት ተአምራት ይሰበሰባል የትሩፋተ-ጸጋ ብርሃናቸው እየጎላ ሲሄድ ይጻፋል።
፯ኛ.የትኛው ቅዱስ ግን ሳያርፍ ገድሉ አዘከርለትም።ቤተ ክርስቲያን ቅድስናውን ስትመሠክርለት በኋላ ነው ግን ገድሉ ተአምራቱ ሲነቡብ ይኖራል።
"እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።"ማቴ.፭፥፲፬
(ክፍል፩)
፩ኛ.በሕይወተ ሥጋ እያሉ ረድ ይሰጣቸዋል። ረድእ የሚሆን ጸዊረ ነገር የሚቻለው የአበውን የተጋድሎ ፈሊጥ የተረዳ ሰው ነው።
ያዩትን የሰሙትን በምሥጢር ያጫውቱታል ሲያርፉ ይጽፍላቸዋል።
፪ኛ.ፍጺማን አበው ለአበው እንደ ዕንጦንስ እና እንደ አባ ጳውሊ ሲገናኙ ያደረገላቸውን ይነጋገራሉ አንዱ ቀድሞ ያርፋል ውዳሴ ስለማይሆንበት ይነግርለታል ይጻፋል።
፫ኛ.ካረፉ በሁዋላ የሠሩትን ያገኙትን ጸጋ ክብር ከገዳሙ ላንዱ ለበቃው ጣዕም ለቀመሰው በአካለ ነፍስ መጥተው ያገኙትን ክብርና ኪዳን ይነግሩታል ይጻፋል።
፬ኛ.በሕይወት ዘመናቸው ማኅበሩ በየግሉ የተመለከታቸውን የተጋድሎ እውነቶች ያሰባስቡለታል ይጻፋል።
፭ኛ.አንዳንዶች በትዕዛዘ እግዚአብሔር ገና በሕይወት እያሉ በትእደዛዝ አጽፈው ይሰናበታሉ(አባ ኪሮስ ለአባ ባውሚን፣ብፁዓን ጻድቃነሰ ለአባ ዞሲማስ እንደ ነገሩት)።
፮ኛ.በሕይወተ ሥጋ እና በእረፍት ያደረጉት ተአምራት ይሰበሰባል የትሩፋተ-ጸጋ ብርሃናቸው እየጎላ ሲሄድ ይጻፋል።
፯ኛ.የትኛው ቅዱስ ግን ሳያርፍ ገድሉ አዘከርለትም።ቤተ ክርስቲያን ቅድስናውን ስትመሠክርለት በኋላ ነው ግን ገድሉ ተአምራቱ ሲነቡብ ይኖራል።
"እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።"ማቴ.፭፥፲፬
Reposted from:
ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት

05.05.202512:46
የተጠበቀ እውነት፦
እነዚህ ሦስት ነገሮች ተስማምተው ከተገኙ ሁሉም ነገር መልካም ይሆናል።
፩.ሰው ከእግዚአብሔር ጋራ ያለው ግንኙነት፣
እግዚአብሔር ወደሰው በረድኤት በጸጋ፣ሰው ወደ እግዚአብሔር፦በሕግ በአምልኮት።(ፍቅረ እግዚአብሔር ነው።)
፪.ሰው ከሰው ጋራ ያለው ግንኙነት።
(በፍቅረ ቢጽ)
፫.ሰው ከሥነ ፍጥረት ጋራ ያለው መስተጋብር።
(በመገቢነት)
እነዚህ በትክክል ተጠብቀው ከተገኙ ዓለም ትንሿ ገነት ትሆናለች።
እነዚህ ሦስት ነገሮች ተስማምተው ከተገኙ ሁሉም ነገር መልካም ይሆናል።
፩.ሰው ከእግዚአብሔር ጋራ ያለው ግንኙነት፣
እግዚአብሔር ወደሰው በረድኤት በጸጋ፣ሰው ወደ እግዚአብሔር፦በሕግ በአምልኮት።(ፍቅረ እግዚአብሔር ነው።)
፪.ሰው ከሰው ጋራ ያለው ግንኙነት።
(በፍቅረ ቢጽ)
፫.ሰው ከሥነ ፍጥረት ጋራ ያለው መስተጋብር።
(በመገቢነት)
እነዚህ በትክክል ተጠብቀው ከተገኙ ዓለም ትንሿ ገነት ትሆናለች።
Reposted from:
ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት

05.05.202509:17
ሁል ጊዜ በአጀብ እና በዘብ የሚወጣ የሚገባ አባት በምእመናን ላይ ችግር ያለ አይመስለውም።
መታጀቡ ክፉ ሁኖ አይደለም።ክብረ ቤተ ክርስቲያን ነው።
ዝናውን ችሎ ሥራ መሥራት ለማይችል አባት ግን ትልቅ መቅሰፊያ ነው።
ሁልጊዜ የሚታጀቡና የሚወደሱ ሰዎች ደግሞ ዝቅ ብሎ መሥራት ያቅታቸዋል።
መታጀቡ ክፉ ሁኖ አይደለም።ክብረ ቤተ ክርስቲያን ነው።
ዝናውን ችሎ ሥራ መሥራት ለማይችል አባት ግን ትልቅ መቅሰፊያ ነው።
ሁልጊዜ የሚታጀቡና የሚወደሱ ሰዎች ደግሞ ዝቅ ብሎ መሥራት ያቅታቸዋል።


05.05.202506:46
https://t.me/mstaketsehay
በዚህ ገጽ ውስጥ ያላችሁ ወገኖቻችን ገጹን ለማሳደግ እባካችሁ ተባበሩን።
ጉባኤ ቤቱ ተደራሽ ሁኖ የጽሑፍ መልእክቶችን እንዲያደርስ ለምታውቁት ሰው ሊንኩን ጋብዙልን።
ተባበሩን።
በዚህ ገጽ ውስጥ ያላችሁ ወገኖቻችን ገጹን ለማሳደግ እባካችሁ ተባበሩን።
ጉባኤ ቤቱ ተደራሽ ሁኖ የጽሑፍ መልእክቶችን እንዲያደርስ ለምታውቁት ሰው ሊንኩን ጋብዙልን።
ተባበሩን።
Reposted from:
ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት

05.05.202506:06
ክርስቶስ በኩረ ትንሣኤ ነው።(ክፍል፪)
ትንሣኤ ማለት ተንሥአ ተነሳ ካለው የግዕዝ ቃል የተወሰደ ሲሆን ትርጉሙ መነሣት፣መለወጥ፣መታደስ፣ከፍ ማለት፣መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይሉ መነሣት ማለት ነው።ሰ፡-ሰው ፣ሣ፡-ትንሣኤ ነው።
ጥንቱን በተፈጥሮ ተንሣኢ ነበር።
ምሥጢረ ትንሣኤም አምላካችን እግዚአብሔር ትንሳኤም ሕይወትም እንደሆነ ማመን ነው።
ነፍስ ከሥጋ ከተለየች በኋላ በእግዚአብሔር አዋሐጂነት አንድ ወገን ሁነን እንነሣለን።
ከሞት ባሻገር ሕይወት እንዳለ በማመን እና በርሱ አዋሐጂነት መነሣት እንዳለ በማመን የሚገኘውን ተስፋ ስንጠባበቅ እንኖራለን።
ትንሣኤ በሁለት ዋና ክፍል ይከፈላል፦
[ ] ፩ኛ ትንሳኤ ዘለሕይወት - የጻድቃን ትንሣኤ ነው፡፡[ ] ፪ኛ ትንሣኤ ዘለደይን -የክፉ ሰዎች ትንሳኤ ነው።
ወይም በላላም ገለጻ የትንሣኤ አይነቶች በአራት ሊነገሩ ይችላሉ፦
[ ] ፩. ትንኤ ልቦና (ኅሊና) በህሊናው ፍጹም ሃይማኖትን ይዞ በምግባር እየተገለጸ በተስፋ ሲጠባበቁ መኖር ነው።
[ ] ፪. ትንሳሣኤ አልአዛር፦ለጊዜው በሥጋ ተነሥተው ተመልሶ እስከ ትንሣኤ ዘጉባኤ ድረስ ማራፍ ነው።
[ ] ፫. ትንሣኤ ክርስቶስ፦በራሱ ፈቃድ የተከናወነ በኩር የሆነ ትንሣኤ ነው።
[ ] ፬.ትንሳኤ ሙታን ናቸው፤(ዘለ ክብር እና ዘለሀሳር) ይሄ በፍጻሜ ዓለም በእግዚአብሔር ትዕዛዝ የሚፈጸም ጉባኤያዊ ትንሣኤ ነው። የሰው ልጅ እናቶች ሦስት ናቸው፦
፩ኛ፦ እናት አባት፣
፪ኛ፦ዮርዳኖስ፣
፫ኛ፦መቃብር ናቸው፡፡
[ ] ዋነኛው ትንሣኤ ልቡና ነው።
፩. ይህን ዓለም ካለመኖር ወደ መኖር አምጥቶ የፈጠረውን በሦስት አካል የተገለጠውን አንድ አምላክ እግዚአብሔርን ማመን መታመን እና መመሥከር፤መነሣሣት።
፪. የአምላክን ሰው መሆን እና የሰውን ልጅ ድኅነት ማመን መታመን እና መመስከር፤መነሣሳት
፫. ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሕብረት ሊነጥል የሚችል (ኅጢአት ፣ በደል) እና የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ኅብረት እንዳትቀጥል ሊያደርግ ከሚችል ማንኛውም ነገር (ፍልስፍና ደርጅት) ጋር እንደ አመጣቱ ለመመለስ የሚደረግ ተጋድሎ ትንሣኤ የህሊና ትንሣኤ ይባላል፡፡
እግዚአብሔር የሰውን ልጅ ሰው ሁኖ ሊያድን እንደመጣ ፣ዳግመገኛም ለፍርድ እንደሚመጣ ማመን ትንሣኤ ነው።
ትንሣኤ ልቦና ያላቸው ሰዎች በአምላካችን በመድኀኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ከኀጢአት ባርነት በሃይማኖት እና በንስሓ ነጻ የወጡ ናቸው፡፡ማለትም ኀጢአታቸውን ለመምህረ ንስሓ ተናዘው ቀኖናቸውን ጨርሰው ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን የሚቀበሉ ሰዎች ትንሣኤ ልቡና የአላቸው ናቸው ማለት ነው።
በተቀደስች ሃይማኖት።፦ቀድምና ባላት ፣ተለዋዋጭ ባልሆነች፣ሰው ባልሠራት፣በተገለጠች፣በተቀበልናት፣በምናስረክባት ሃይማኖት ሥርዓት እና ሕግ መሠረት መኖር ማለት ትንሣኤ ልቡና ነው፡፡
ትንሣኤ ማለት ተንሥአ ተነሳ ካለው የግዕዝ ቃል የተወሰደ ሲሆን ትርጉሙ መነሣት፣መለወጥ፣መታደስ፣ከፍ ማለት፣መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይሉ መነሣት ማለት ነው።ሰ፡-ሰው ፣ሣ፡-ትንሣኤ ነው።
ጥንቱን በተፈጥሮ ተንሣኢ ነበር።
ምሥጢረ ትንሣኤም አምላካችን እግዚአብሔር ትንሳኤም ሕይወትም እንደሆነ ማመን ነው።
ነፍስ ከሥጋ ከተለየች በኋላ በእግዚአብሔር አዋሐጂነት አንድ ወገን ሁነን እንነሣለን።
ከሞት ባሻገር ሕይወት እንዳለ በማመን እና በርሱ አዋሐጂነት መነሣት እንዳለ በማመን የሚገኘውን ተስፋ ስንጠባበቅ እንኖራለን።
ትንሣኤ በሁለት ዋና ክፍል ይከፈላል፦
[ ] ፩ኛ ትንሳኤ ዘለሕይወት - የጻድቃን ትንሣኤ ነው፡፡[ ] ፪ኛ ትንሣኤ ዘለደይን -የክፉ ሰዎች ትንሳኤ ነው።
ወይም በላላም ገለጻ የትንሣኤ አይነቶች በአራት ሊነገሩ ይችላሉ፦
[ ] ፩. ትንኤ ልቦና (ኅሊና) በህሊናው ፍጹም ሃይማኖትን ይዞ በምግባር እየተገለጸ በተስፋ ሲጠባበቁ መኖር ነው።
[ ] ፪. ትንሳሣኤ አልአዛር፦ለጊዜው በሥጋ ተነሥተው ተመልሶ እስከ ትንሣኤ ዘጉባኤ ድረስ ማራፍ ነው።
[ ] ፫. ትንሣኤ ክርስቶስ፦በራሱ ፈቃድ የተከናወነ በኩር የሆነ ትንሣኤ ነው።
[ ] ፬.ትንሳኤ ሙታን ናቸው፤(ዘለ ክብር እና ዘለሀሳር) ይሄ በፍጻሜ ዓለም በእግዚአብሔር ትዕዛዝ የሚፈጸም ጉባኤያዊ ትንሣኤ ነው። የሰው ልጅ እናቶች ሦስት ናቸው፦
፩ኛ፦ እናት አባት፣
፪ኛ፦ዮርዳኖስ፣
፫ኛ፦መቃብር ናቸው፡፡
[ ] ዋነኛው ትንሣኤ ልቡና ነው።
፩. ይህን ዓለም ካለመኖር ወደ መኖር አምጥቶ የፈጠረውን በሦስት አካል የተገለጠውን አንድ አምላክ እግዚአብሔርን ማመን መታመን እና መመሥከር፤መነሣሣት።
፪. የአምላክን ሰው መሆን እና የሰውን ልጅ ድኅነት ማመን መታመን እና መመስከር፤መነሣሳት
፫. ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሕብረት ሊነጥል የሚችል (ኅጢአት ፣ በደል) እና የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ኅብረት እንዳትቀጥል ሊያደርግ ከሚችል ማንኛውም ነገር (ፍልስፍና ደርጅት) ጋር እንደ አመጣቱ ለመመለስ የሚደረግ ተጋድሎ ትንሣኤ የህሊና ትንሣኤ ይባላል፡፡
እግዚአብሔር የሰውን ልጅ ሰው ሁኖ ሊያድን እንደመጣ ፣ዳግመገኛም ለፍርድ እንደሚመጣ ማመን ትንሣኤ ነው።
ትንሣኤ ልቦና ያላቸው ሰዎች በአምላካችን በመድኀኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ከኀጢአት ባርነት በሃይማኖት እና በንስሓ ነጻ የወጡ ናቸው፡፡ማለትም ኀጢአታቸውን ለመምህረ ንስሓ ተናዘው ቀኖናቸውን ጨርሰው ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን የሚቀበሉ ሰዎች ትንሣኤ ልቡና የአላቸው ናቸው ማለት ነው።
በተቀደስች ሃይማኖት።፦ቀድምና ባላት ፣ተለዋዋጭ ባልሆነች፣ሰው ባልሠራት፣በተገለጠች፣በተቀበልናት፣በምናስረክባት ሃይማኖት ሥርዓት እና ሕግ መሠረት መኖር ማለት ትንሣኤ ልቡና ነው፡፡
Reposted from:
ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት

05.05.202505:44
ክርስቶስ በኩረ ትንሣኤ ነው፦(ክፍል፩)
እግዚአብሔር በባሕርዩ ሕያው ነው።ለሕያውነቱ ምክንያትየለውም።ከሕያው እግዚአብሔር የተገኙ የተፈጠሩ መላእክትም ለሕይወት ተፈጥረዋልና የጸጋ ሕያዋን ናቸው።የባሕርይ መገለጫውን የሚሳተፉ ደቂቀ አዳምም የተፈጠሩት ለሕይወት ነው።እግዚአብሔር በባሕርዩ የሚገለጽበትን ሁሉ መላእክት እና ደቂቀ አዳም በጸጋ ይሳተፉታል።ለሰው ልጅ ሕይወት ጥንቱን የተፈጠርንለት ዓላማ ነው።ስለዚህ በተሀድሶ እየከበረ ወደ ዘለዓለማዊ ሕይወት እንዲገባ የተፈጠረው የሰው ልጅ በነጻ ፈቃዱ የተሐድሶ እድሜውን አሳጥሮ ወደ ፍዳ ወረደ።ሕይወትን ሲያጣ የሞት ሞት በባሕርዩ ዘልቆ ገባ።በጸጋ ተዋሕዶ የከበረባትን ሕያውነትን አጣ።በነጻ ፈቃዱ እንደ ወደቀ ወደ ሕይወቱ የሚመልሰው፣ከሞት የሚያድነው የሚያድነው ይፈልግ ነበር።ፈታሒ በጽድቅ እግዚአብሔር ሞት ወደ አዳም ባሕርዩ ዘልቆ ቢገባም ሕይወትም ወደ አዳማዊ ባሕርዩ በተዋሕዶ ገባ።እስከ ጊዜው ድረስ የመጀመሪያው ሰው አዳም በበደሉ ምክንያት ከገነት ከወጣ በኋላ በዚህ ዓለም ቤት ሰርቶ ልጅ ወልዶ የሚኖር ሆነ።በዚህች የፍዳ ዓለም አዳም ልጆችን መውለድ ጀመረ።አዳምም ቃኤልንና አቤልን ወለደ፤ቃኤልም አቤልን ገደለው፤የአቤል ዘር በሞት ቀረ፣የቃኤል ዘር በኀጢአት ቀጠለ፣ነፍስ ከሥጋ የመለየት ሞት በአቤል ጀመረ።የሴት ዘር በልደተ ተስፋ የሚቀጥል ሆነ። የአዳም ፯ኛ ትውልድ ሄኖክ ይባላል።ሄኖክም ይህ ዓለም ካልተውት አይተውም ብሎ እግዚአብሔርን ያመሰግን ነበረ ከዚህ ዓለምም ተሠወረ።በመጀመሪያው ልጅ በአቤል ሞት እንዳለ ነገረን።በሰባተኛው ልጅ በሄኖክ ደግሞ ትንሣኤ ዕርገት እንዳለ ነገሮናል።"በአቤል አፍርሆሙ ወበሄኖክ አንቅሆሙ-በአቤል አስፈራራቸው በሄኖክ አነቃቸው።"እንዲል ዮሐ. አፈ .ድር.ሞት እንዳለ በአቤል አስፈራራን ትንሣኤ እንዳለ በሄኖክ ነገረን ማለት ይህ ነው።
እግዚአብሔር በባሕርዩ ሕያው ነው።ለሕያውነቱ ምክንያትየለውም።ከሕያው እግዚአብሔር የተገኙ የተፈጠሩ መላእክትም ለሕይወት ተፈጥረዋልና የጸጋ ሕያዋን ናቸው።የባሕርይ መገለጫውን የሚሳተፉ ደቂቀ አዳምም የተፈጠሩት ለሕይወት ነው።እግዚአብሔር በባሕርዩ የሚገለጽበትን ሁሉ መላእክት እና ደቂቀ አዳም በጸጋ ይሳተፉታል።ለሰው ልጅ ሕይወት ጥንቱን የተፈጠርንለት ዓላማ ነው።ስለዚህ በተሀድሶ እየከበረ ወደ ዘለዓለማዊ ሕይወት እንዲገባ የተፈጠረው የሰው ልጅ በነጻ ፈቃዱ የተሐድሶ እድሜውን አሳጥሮ ወደ ፍዳ ወረደ።ሕይወትን ሲያጣ የሞት ሞት በባሕርዩ ዘልቆ ገባ።በጸጋ ተዋሕዶ የከበረባትን ሕያውነትን አጣ።በነጻ ፈቃዱ እንደ ወደቀ ወደ ሕይወቱ የሚመልሰው፣ከሞት የሚያድነው የሚያድነው ይፈልግ ነበር።ፈታሒ በጽድቅ እግዚአብሔር ሞት ወደ አዳም ባሕርዩ ዘልቆ ቢገባም ሕይወትም ወደ አዳማዊ ባሕርዩ በተዋሕዶ ገባ።እስከ ጊዜው ድረስ የመጀመሪያው ሰው አዳም በበደሉ ምክንያት ከገነት ከወጣ በኋላ በዚህ ዓለም ቤት ሰርቶ ልጅ ወልዶ የሚኖር ሆነ።በዚህች የፍዳ ዓለም አዳም ልጆችን መውለድ ጀመረ።አዳምም ቃኤልንና አቤልን ወለደ፤ቃኤልም አቤልን ገደለው፤የአቤል ዘር በሞት ቀረ፣የቃኤል ዘር በኀጢአት ቀጠለ፣ነፍስ ከሥጋ የመለየት ሞት በአቤል ጀመረ።የሴት ዘር በልደተ ተስፋ የሚቀጥል ሆነ። የአዳም ፯ኛ ትውልድ ሄኖክ ይባላል።ሄኖክም ይህ ዓለም ካልተውት አይተውም ብሎ እግዚአብሔርን ያመሰግን ነበረ ከዚህ ዓለምም ተሠወረ።በመጀመሪያው ልጅ በአቤል ሞት እንዳለ ነገረን።በሰባተኛው ልጅ በሄኖክ ደግሞ ትንሣኤ ዕርገት እንዳለ ነገሮናል።"በአቤል አፍርሆሙ ወበሄኖክ አንቅሆሙ-በአቤል አስፈራራቸው በሄኖክ አነቃቸው።"እንዲል ዮሐ. አፈ .ድር.ሞት እንዳለ በአቤል አስፈራራን ትንሣኤ እንዳለ በሄኖክ ነገረን ማለት ይህ ነው።
04.05.202512:17
ትኵረት የተነፈጋቸው አምዶች
❖ በአንድ ሥርዓተ መንግሥት ቅድሚያ የሚሰጣቸውና ለመጀመሪያ ትልቁ በጀት የሚበጀትላቸው ሁለት ናቸው እነዚህም
(አንደኛ) ትምህርት
(ሁለተኛ) ጦር ኃይል (ውትድርና)
ሀገር የምትጠበቀው በጦር ኃይልና በትምህርት ስለሆነ ።
❖ በቤተክርስቲያን ትኵረት የተነፈጋቸው ሁለቱ አምዶችም ጉባኤ ቤትና ገዳማት ናቸው ምክንያቱም ቤተክርስቲያን ተጠብቃ የምትኖር በእነዚህ ነውና እነዚህ ካልተጠበቁ ቤተክርሰቲያን በር አልባ ደጅ ናት
በር የሌለውን ደጅ ደግሞ ማንኛውም ገብቶ ይዘርፈዋል ለዚያም ነው አሁን ቤተክርስቲያንን ማንኛውም ገብቶ የፈለገውን መልዕክት ሲፈልጉ ሥጋዊ ፍላጎታቸውን ሲፈልጉ የምንፍቅና ኃሳባቸውን ዘው ብለው ገብተው የሚያስተላልፉባት ።
❖ [አንደኛ) ሚዲያ ወለድ ሊቃውንት ነን ባዮች
ላስታውሳችሁ ባለፈው በነየኔታ ገብረመድኅንና በእነ አባ ገብረኪዳን ስም ነገረ ክርስቶስ በሚል ስም የታተመው መጽሐፍ ላይ ክርስቶስ በሥጋው ፍጡር አይባልም የሚል ቃል ተገኝቶ ይህ ስህተት ነው ክርስቶስ በሥጋው ፍጡር ይባላል ሲባል ሚዲያ ወለድ የሊቃውንት የቀለም ዘር የሌለላቸው ሊቃውንት ነን ባዮች በር አልባ አድርገዋት ገብተው ሲንጫጩብን የነበር ?
❖[ሁለተኛ] መታወቅ የቀደማቸው አላዋቂዎች
እንደ ግንቦትና እንደ ሰኔ ነጎድጎድና መብረቅ በባዶ ጩኸውብን ጩኸውብን ሚሊየነር ሁነው ትተውን የኮበለሉ ? የግንቦትና የሰኔ መብረቅና ነጎድጓድ ዝናም የለውም ነጉዶና በርቆ እልም ይላል እነዚህም በጧፍ በከበሮ በሞንታርቦ በክራር .....ያለ አንዳች እውቀት በርቀውብንና ነጉደውብን እልም ድርግም አሉ ይህ ሁሉ ቤ/ያን በር አልባ ሆና አይደለምን ?
❖ ለቤተክርስቲያን ገዳማት የጦር ኃይሎቿ ናቸው ።
የገዳማውያን ፆም ጸሎት ትሩፋት መላው የቤተክርስቲያን ጦርና ጋሻ ናቸው በጾም በጸሎት ኤልያስ ሰማይን ዘግቷል ሰማይንም ከፍቷል እሳት አዝንሟል ፦ ኢያሱ በረድ አዝንሟል ፀሐይ አቁሟል ንጉሡ ካሌብ ጠላት አጥፍቷል ባህር ከፍሏል ።
እነዚህ ገዳማት በሲኖዶስ ትኵረት ሲነሳቸው
መናንያኑም ከገዳም ወደከተማ መነኑ አደለም ቤተክርስቲያንን ሊጠብቁ ቤተክርስቲያንን ወደመዝረፍ ገቡ አርአያ ምንኵስናን አስነቀፉ
ይህ ሁሉ ቤ/ያን በር አልባ ሆና አይደለምን ?
❖ ጉባኤ ቤቶች መምህራኗ ናቸው
በእውነት ሲኖዶስ ጉባኤ ቤቶች መኖራቸውን ስንኳን ለማወቁ እጠራጠራለሁ ቢያውቅማ ኖሮ በዚህ ባምስት በስድስት አመት ውስጥ ስንት ጉባኤ ቤቶች ናቸው የተዘጉ ? ስንት ደቀመዛሙርት ናቸው የተገደሉ? ስንት መምህራን ናቸው የታሰሩ ? ስንት ጉባኤ ቤቶች ናቸው የተቃጠሉ ?
የገንዘብ እጥረት እንዳይባል በፍጹም አደለም ምክንያቱም በቢልዮን የሚቆጠር የቤተክርስቲያን ገንዘብ በባንክ ተከማችቶ ኢአማኒውና መናፍቁ ሊበራሉና ሴኩላሩ አደል ኢንፖርትና ኤክሰፖርት የሚያደርግበት ?
[ለሁለቱ አምዶች (ምሰሶዎች) ትኩረት]
ያለነዚህ ግን ቤተክርሰቲያን በር አልባ ደጅ ናት።
❖ በአንድ ሥርዓተ መንግሥት ቅድሚያ የሚሰጣቸውና ለመጀመሪያ ትልቁ በጀት የሚበጀትላቸው ሁለት ናቸው እነዚህም
(አንደኛ) ትምህርት
(ሁለተኛ) ጦር ኃይል (ውትድርና)
ሀገር የምትጠበቀው በጦር ኃይልና በትምህርት ስለሆነ ።
❖ በቤተክርስቲያን ትኵረት የተነፈጋቸው ሁለቱ አምዶችም ጉባኤ ቤትና ገዳማት ናቸው ምክንያቱም ቤተክርስቲያን ተጠብቃ የምትኖር በእነዚህ ነውና እነዚህ ካልተጠበቁ ቤተክርሰቲያን በር አልባ ደጅ ናት
በር የሌለውን ደጅ ደግሞ ማንኛውም ገብቶ ይዘርፈዋል ለዚያም ነው አሁን ቤተክርስቲያንን ማንኛውም ገብቶ የፈለገውን መልዕክት ሲፈልጉ ሥጋዊ ፍላጎታቸውን ሲፈልጉ የምንፍቅና ኃሳባቸውን ዘው ብለው ገብተው የሚያስተላልፉባት ።
❖ [አንደኛ) ሚዲያ ወለድ ሊቃውንት ነን ባዮች
ላስታውሳችሁ ባለፈው በነየኔታ ገብረመድኅንና በእነ አባ ገብረኪዳን ስም ነገረ ክርስቶስ በሚል ስም የታተመው መጽሐፍ ላይ ክርስቶስ በሥጋው ፍጡር አይባልም የሚል ቃል ተገኝቶ ይህ ስህተት ነው ክርስቶስ በሥጋው ፍጡር ይባላል ሲባል ሚዲያ ወለድ የሊቃውንት የቀለም ዘር የሌለላቸው ሊቃውንት ነን ባዮች በር አልባ አድርገዋት ገብተው ሲንጫጩብን የነበር ?
❖[ሁለተኛ] መታወቅ የቀደማቸው አላዋቂዎች
እንደ ግንቦትና እንደ ሰኔ ነጎድጎድና መብረቅ በባዶ ጩኸውብን ጩኸውብን ሚሊየነር ሁነው ትተውን የኮበለሉ ? የግንቦትና የሰኔ መብረቅና ነጎድጓድ ዝናም የለውም ነጉዶና በርቆ እልም ይላል እነዚህም በጧፍ በከበሮ በሞንታርቦ በክራር .....ያለ አንዳች እውቀት በርቀውብንና ነጉደውብን እልም ድርግም አሉ ይህ ሁሉ ቤ/ያን በር አልባ ሆና አይደለምን ?
❖ ለቤተክርስቲያን ገዳማት የጦር ኃይሎቿ ናቸው ።
የገዳማውያን ፆም ጸሎት ትሩፋት መላው የቤተክርስቲያን ጦርና ጋሻ ናቸው በጾም በጸሎት ኤልያስ ሰማይን ዘግቷል ሰማይንም ከፍቷል እሳት አዝንሟል ፦ ኢያሱ በረድ አዝንሟል ፀሐይ አቁሟል ንጉሡ ካሌብ ጠላት አጥፍቷል ባህር ከፍሏል ።
እነዚህ ገዳማት በሲኖዶስ ትኵረት ሲነሳቸው
መናንያኑም ከገዳም ወደከተማ መነኑ አደለም ቤተክርስቲያንን ሊጠብቁ ቤተክርስቲያንን ወደመዝረፍ ገቡ አርአያ ምንኵስናን አስነቀፉ
ይህ ሁሉ ቤ/ያን በር አልባ ሆና አይደለምን ?
❖ ጉባኤ ቤቶች መምህራኗ ናቸው
በእውነት ሲኖዶስ ጉባኤ ቤቶች መኖራቸውን ስንኳን ለማወቁ እጠራጠራለሁ ቢያውቅማ ኖሮ በዚህ ባምስት በስድስት አመት ውስጥ ስንት ጉባኤ ቤቶች ናቸው የተዘጉ ? ስንት ደቀመዛሙርት ናቸው የተገደሉ? ስንት መምህራን ናቸው የታሰሩ ? ስንት ጉባኤ ቤቶች ናቸው የተቃጠሉ ?
የገንዘብ እጥረት እንዳይባል በፍጹም አደለም ምክንያቱም በቢልዮን የሚቆጠር የቤተክርስቲያን ገንዘብ በባንክ ተከማችቶ ኢአማኒውና መናፍቁ ሊበራሉና ሴኩላሩ አደል ኢንፖርትና ኤክሰፖርት የሚያደርግበት ?
[ለሁለቱ አምዶች (ምሰሶዎች) ትኩረት]
ያለነዚህ ግን ቤተክርሰቲያን በር አልባ ደጅ ናት።
Reposted from:
ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት

04.05.202504:00
የፍኖተ ኤማሁስ ደቀመዛሙርት እና ተርጓሚ መምህራቸው
✍️1..በፍኖተኤማሁስ ጉባኤ ቤት ያሉ መጠራጠር የጠፋላቸው ደቀመዛሙርት:-
✝️ ብልሆች ደቀ መዛሙርት ናቸውና በመንገድ ቧልት ሳይሆን የመምህራቸውን ታሪክና ትምህርት ያወራሉ። ሉቃ 24:14
✝️ በክርስቶስ አለባዊነት ለባዊያን(አስተዋዮች ) ደቀመዛሙርት ናቸውና የክርስቶስን መከራ እየተነጋገሩ ስለሚኖሩ በጉባኤያቸው መካከል ሁሌ ክርስቶስ አለ:: ሉቃ 24:15
✝️. ጥቡዓን ናቸውና የመምህራቸውን መከራና ስቃይ ደፍረው ይናገራሉ ። ሉቃ 24: 18-21
✝️. እውቀትን ይሻሉና ያጠራጠራቸውን ጠይቀው እውነቱን ይረዳሉ ሉቃ 24:23-28
✝️. ፍቅር ያላቸው ናቸውና መምህራቸውን አብረኽን እደር አብረኽን እራት ብላ ይሉታል ። ሉቃ 24:29
✝️. ራሳቸውን ንጹሕ ያደረጉ እና በቃሉ ያመኑ ናቸውና ምሥጢር ከሚገልጠው ኅብስት (ቅዱስ ቁርባን) ይመገባሉ: በዚህም እውነተኛ ምሥጢርን የሚገልጥም ክርስቶስ መሆኑን ያምናሉ::ሉቃ24:31
✝️.የሚወዱትን መምህራቸውን ድንገት ሲርቃቸው ከፍቅራቸው የተነሳ ይደነግጣሉ።ሉቃ 24:32
✝️. ንቁሐን ናቸው እና ያዩትን የሰሙትን የትንሣኤ ዜና ለሌላው ሁሌም ይሰብካሉ : እውነተኛ ምስክሮችንም(ቅዱሳንን) ያከብራሉ::ሉቃ 24:34
በፍኖተ ኤማሁስ ጉባኤ ቤት ያለ ሊቅም
✝️. ለደቀመዛሙርቱ ፍቅር ያለው ተርጓሚ መምህር ነውና ሁሌም መንፈሱ ከደቀመዛሙርቱ ጋር ነው : አብሯቸው እያዋለ እያደረ አለማመናቸውን ይገስጻቸዋል : ያሳምናቸዋል: ያተጋጋቸዋል : ያነቃቃቸዋል። ሉቃ 24:25-28
✝️.በሥራና በቃል ብርቱ:ነቢይም ነውና ወደፊት የሚሆነውን ተንብዮ ለደቀመዛሙርቱ ያስረዳል :ያስጠነቅቃልም። ሉቃ 24:19
✝️. እውነተኛ ነውና መከራ ና ሞትን በድፍረት ይቀበላል :: ሉቃ 24:20
✝️. ጸጋ የበዛለት ተርጓሚ ሊቅ ነውና በጸጋ መንፈስ ቅዱስ እየተማወቀ ሲተረጉም ደቀመዛሙርቱ ልባቸው እንደእሳት ይቃጠልባቸዋል : እነርሱም የመምህራቸው አተረጓጎሙም በልባቸው ውል ውል እያለ ትዝ ሲላቸው የፍቅር እንባ ይተናነቃቸዋል:: ሉቃ 24:32
✝️ . ንጽሕና እና ክህነት ያለው ነውና ደቀመዛሙርቱን ከትርጓሜው በተጨማሪ የምሥጢሩን ማዕድ ቀድሶ ይመግባቸዋል(ያቆርባቸዋል) :: ሉቃ 24:30
✝️ . ስለ ትንሣኤ ልቡና የሚሰብኩ ደቀመዛሙርቱንም ትጋታቸውን እያየ በመደሰት '' ሰላም ለእናንተ ይሁን '' እያለ ይጎበኛቸዋል።24:36
❌. ዓይነልቡናቸው የታወረባቸው ደቀመዛሙርት ግን መምህራቸውን ያለማወቅ ማማትን ያዘወትራሉ : ይጠራጠራሉ ።ንስሐ ገብተው ከቅዱሱ ምሥጢር ካልተሳተፉ በቀር ምሥጢር አያፈልቁም ነገር አያደቁም። የምሥጢር ባለቤት መምህረ ዓለም ክርስቶስ እንደ ኤማሁስ መንገደኞች ምሥጢሩን ይግለጽልን!
'' ከእነርሱም፡ጋራ፡በማእዱ፡ተቀምጦ፡ሳለ፡እንጀራውን፡አንሥቶ፡ባረከው፥ቈርሶም፡ሰጣቸው፤ ዐይናቸውም፡ተከፈተ፥ዐወቁትም፤እርሱም፡ከእነርሱ፡ተሰወረ። እርስ፡በርሳቸውም፦በመንገድ፡ሲናገረን፡መጻሕፍትንም፡ሲከፍትልን፡ልባችን፡ይቃጠልብን፡አልነበረምን፧ተባባሉ። '' ሉቃ 24:30-33
✍️1..በፍኖተኤማሁስ ጉባኤ ቤት ያሉ መጠራጠር የጠፋላቸው ደቀመዛሙርት:-
✝️ ብልሆች ደቀ መዛሙርት ናቸውና በመንገድ ቧልት ሳይሆን የመምህራቸውን ታሪክና ትምህርት ያወራሉ። ሉቃ 24:14
✝️ በክርስቶስ አለባዊነት ለባዊያን(አስተዋዮች ) ደቀመዛሙርት ናቸውና የክርስቶስን መከራ እየተነጋገሩ ስለሚኖሩ በጉባኤያቸው መካከል ሁሌ ክርስቶስ አለ:: ሉቃ 24:15
✝️. ጥቡዓን ናቸውና የመምህራቸውን መከራና ስቃይ ደፍረው ይናገራሉ ። ሉቃ 24: 18-21
✝️. እውቀትን ይሻሉና ያጠራጠራቸውን ጠይቀው እውነቱን ይረዳሉ ሉቃ 24:23-28
✝️. ፍቅር ያላቸው ናቸውና መምህራቸውን አብረኽን እደር አብረኽን እራት ብላ ይሉታል ። ሉቃ 24:29
✝️. ራሳቸውን ንጹሕ ያደረጉ እና በቃሉ ያመኑ ናቸውና ምሥጢር ከሚገልጠው ኅብስት (ቅዱስ ቁርባን) ይመገባሉ: በዚህም እውነተኛ ምሥጢርን የሚገልጥም ክርስቶስ መሆኑን ያምናሉ::ሉቃ24:31
✝️.የሚወዱትን መምህራቸውን ድንገት ሲርቃቸው ከፍቅራቸው የተነሳ ይደነግጣሉ።ሉቃ 24:32
✝️. ንቁሐን ናቸው እና ያዩትን የሰሙትን የትንሣኤ ዜና ለሌላው ሁሌም ይሰብካሉ : እውነተኛ ምስክሮችንም(ቅዱሳንን) ያከብራሉ::ሉቃ 24:34
በፍኖተ ኤማሁስ ጉባኤ ቤት ያለ ሊቅም
✝️. ለደቀመዛሙርቱ ፍቅር ያለው ተርጓሚ መምህር ነውና ሁሌም መንፈሱ ከደቀመዛሙርቱ ጋር ነው : አብሯቸው እያዋለ እያደረ አለማመናቸውን ይገስጻቸዋል : ያሳምናቸዋል: ያተጋጋቸዋል : ያነቃቃቸዋል። ሉቃ 24:25-28
✝️.በሥራና በቃል ብርቱ:ነቢይም ነውና ወደፊት የሚሆነውን ተንብዮ ለደቀመዛሙርቱ ያስረዳል :ያስጠነቅቃልም። ሉቃ 24:19
✝️. እውነተኛ ነውና መከራ ና ሞትን በድፍረት ይቀበላል :: ሉቃ 24:20
✝️. ጸጋ የበዛለት ተርጓሚ ሊቅ ነውና በጸጋ መንፈስ ቅዱስ እየተማወቀ ሲተረጉም ደቀመዛሙርቱ ልባቸው እንደእሳት ይቃጠልባቸዋል : እነርሱም የመምህራቸው አተረጓጎሙም በልባቸው ውል ውል እያለ ትዝ ሲላቸው የፍቅር እንባ ይተናነቃቸዋል:: ሉቃ 24:32
✝️ . ንጽሕና እና ክህነት ያለው ነውና ደቀመዛሙርቱን ከትርጓሜው በተጨማሪ የምሥጢሩን ማዕድ ቀድሶ ይመግባቸዋል(ያቆርባቸዋል) :: ሉቃ 24:30
✝️ . ስለ ትንሣኤ ልቡና የሚሰብኩ ደቀመዛሙርቱንም ትጋታቸውን እያየ በመደሰት '' ሰላም ለእናንተ ይሁን '' እያለ ይጎበኛቸዋል።24:36
❌. ዓይነልቡናቸው የታወረባቸው ደቀመዛሙርት ግን መምህራቸውን ያለማወቅ ማማትን ያዘወትራሉ : ይጠራጠራሉ ።ንስሐ ገብተው ከቅዱሱ ምሥጢር ካልተሳተፉ በቀር ምሥጢር አያፈልቁም ነገር አያደቁም። የምሥጢር ባለቤት መምህረ ዓለም ክርስቶስ እንደ ኤማሁስ መንገደኞች ምሥጢሩን ይግለጽልን!
'' ከእነርሱም፡ጋራ፡በማእዱ፡ተቀምጦ፡ሳለ፡እንጀራውን፡አንሥቶ፡ባረከው፥ቈርሶም፡ሰጣቸው፤ ዐይናቸውም፡ተከፈተ፥ዐወቁትም፤እርሱም፡ከእነርሱ፡ተሰወረ። እርስ፡በርሳቸውም፦በመንገድ፡ሲናገረን፡መጻሕፍትንም፡ሲከፍትልን፡ልባችን፡ይቃጠልብን፡አልነበረምን፧ተባባሉ። '' ሉቃ 24:30-33
04.05.202501:46
03.05.202518:36
" ኤሌክትሪክ አልባው ገመድ "
➽ አንድ የኤሌክትሪክ ገመድ ቆጣሪው ከተመለሰ በኋላ ምንም አገልግሎት አይሰጥም ቢጨብጡት አይዝም አምፖል ቢያንጠለጥሉበት አያበራም ግን ከትራንስፈርመሩ ተስቦ ገመዱ ተዘርግቶ ሲታይ የሚያገለግልና ፓዎር ያለው ይመስላል ።
➽ የእኛ የቤተክህነት መዋቅርም ይህንን ይመስለኛል የመዋቅር ዝርጋታው ግሩምና ይበል የሚያሰኝ ነው ዓለም በራሷ እንዲህ አይነት የአስተዳድር ዝርጋታ የላትም ቢኖራትም ስንኳን ከቤተክርስቲያን ወስዳ ነው ብንል ማጋነን አይሆንም ።
አስቡት እስኪ ? ▶ቅዱስ ሲኖዶስ ▶ፓትርያርክ ▶ ጠቅላይ ቤተክህነት ▶ ሀገረ ስብከት ▶ የሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ▶ ወረዳ ቤተክህነት ▶ የደብር አለቃ ▶ ሰበካ ጉባኤ ▶ የነፍስ አባት ▶ እንዲህ አይነት መዋቅር ወዴት አለ ? ግን ምንድን ይሆናል ይህ ሁሉ ኤሌክትሪክ አልባ ገመድ አደለምን ?
➽ በየአጥቢያ ቤተክርስቲያኑ በአመት የገንዘብ ኦዲት ይደረጋል ምዕመናንን ግን ማን ጠፋ ? ማን ንስሓ ገባ? ማን ሥጋውን ደሙን ተቀበለ ? ማን የነፍስ አባት አለው ብሎ ......... ብሎ ኦዲት የሚያደርግ መዋቅር አለ ?
ግን ምን ይሆናል ? ይህ ሁሉ ኤሌክትሪክ አልባ ገመድ ሆኖ አይደለምን ?
➽ የአበው ሊቃነ ጳጳሳት ግብርስ ተረስቶ የለምን ?
ቤተክርስቲያን ሲባርኩ ፦ ክህነት ሲሾሙ ፦ የሆነ ገዳም ሲጎበኙ ፦ ከሆነ ከተማ ሲገቡ ፦ ቀድሰው ሲያቆርቡ፦ ወደውጭ ሀገር ሲሄዱ ፦ መሠረተ ድንጋይ ሲያስቀምጡ፦
.....ሚዲያዎች በሰበር ዜና የሚያጥለቀልቁት ? አንድ አርሶ አደረ ገበሬ እንትና ዛሬ እርሻ አረሰ ተብሎ ይዘገባልን
ግን ምን ይሆናል ? ይህ ሁሉ ኤሌክትሪክ አልባ ገመድ ሆኖ አይደለምን ?
➽ ማንኛውም ግላዊም መንግሥታዊም መዋቅር በቤተክርስቲያን ላይ የፈለገውን አድርጎ በሽምግልናም በኮሚቴም ተማልዶ ጉዳዩ ሲፈጸም እንደገና እንደ አዲስ በደስታ የምንፈነጥዘው ለምንድን ነው ? ነገር ግን ይህ ሁሉ መዋቅሩ ኤሌክትሪክ አልባ ገመድ ሆኖ አይደለምን ?
➽ ጥቁር ልበሱ ተባልን ጥቁር ለበስን
እኛን ብቻ ስሙን የእኛንም ቃል ጠብቁ ተባልን እሺ አልን
እኛ ያልሾምነውን ማንኛውንም አትቀበሉ ተባልን እሺ አልን
በሻሸመኔ በጅማ በሐዋሳ በዲላ ......ምዕመናን እንደ በግ ታረዱ እንደጎመን ተቀረደዱ አጥንታቸው ተከሰከሰ ደማቸው እንደ ጎርፍ ፈሰሰ ነገር ግን ይህ ሁሉ ሳይታሰብ እኛ ተስማምተናል ተውትና ነጭ ልበሱ ተባልን ።
ነገር ግን ይህ ሁሉ የሚሆነው ኤሌክትሪክ አልባ ገመድ ሆኖ አይደለምን ?
➽ ዝክረ ኒቅያ ተባለ ፦ በየሀገሩ ያሉ ሊቃውንት እንዲሰበሰቡ ትዕዛዝ ወጣ ነገር ግን ስንኳን ዝክረ ኒቅያ ሊሆን ዝክረ ቦሩ ሜዳም አልሆነ ። ምክንያቱም
(አንደኛ) በመላው ሀገሪቱ ያሉ ሊቃውንት አልተጠሩም
(ሁለተኛ) ጉባኤው የሚጋብዛቸው ሰዎች ታልፈዋል
(ሦስተኛ) ቀኑ በጣም አጥሯል በ፫ ቀን ምን ሊተገበር?
(አራተኛ) የተሰበሰቡት ስንኳን እንዲወሥኑ ሳይሆን መመሪያ ወስደው እንዲበተኑ ነው የተደረገው
(አምሥተኛ) የተወያዩበት ለምን ለሕዝብ ይፋ አልሆነም?
(ስድስተኛ) እያንዳንዱ ክርክር እየተከታተሉ መታወቅ ነበረበት ።
ይህ ሁሉ መዋቅሩ ኤሌክትሪክ አልባ ገመድ ሆኖ አይደለምን ?
"ኤሌክትሪክ አልባው ገመድ "
➽ አንድ የኤሌክትሪክ ገመድ ቆጣሪው ከተመለሰ በኋላ ምንም አገልግሎት አይሰጥም ቢጨብጡት አይዝም አምፖል ቢያንጠለጥሉበት አያበራም ግን ከትራንስፈርመሩ ተስቦ ገመዱ ተዘርግቶ ሲታይ የሚያገለግልና ፓዎር ያለው ይመስላል ።
➽ የእኛ የቤተክህነት መዋቅርም ይህንን ይመስለኛል የመዋቅር ዝርጋታው ግሩምና ይበል የሚያሰኝ ነው ዓለም በራሷ እንዲህ አይነት የአስተዳድር ዝርጋታ የላትም ቢኖራትም ስንኳን ከቤተክርስቲያን ወስዳ ነው ብንል ማጋነን አይሆንም ።
አስቡት እስኪ ? ▶ቅዱስ ሲኖዶስ ▶ፓትርያርክ ▶ ጠቅላይ ቤተክህነት ▶ ሀገረ ስብከት ▶ የሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ▶ ወረዳ ቤተክህነት ▶ የደብር አለቃ ▶ ሰበካ ጉባኤ ▶ የነፍስ አባት ▶ እንዲህ አይነት መዋቅር ወዴት አለ ? ግን ምንድን ይሆናል ይህ ሁሉ ኤሌክትሪክ አልባ ገመድ አደለምን ?
➽ በየአጥቢያ ቤተክርስቲያኑ በአመት የገንዘብ ኦዲት ይደረጋል ምዕመናንን ግን ማን ጠፋ ? ማን ንስሓ ገባ? ማን ሥጋውን ደሙን ተቀበለ ? ማን የነፍስ አባት አለው ብሎ ......... ብሎ ኦዲት የሚያደርግ መዋቅር አለ ?
ግን ምን ይሆናል ? ይህ ሁሉ ኤሌክትሪክ አልባ ገመድ ሆኖ አይደለምን ?
➽ የአበው ሊቃነ ጳጳሳት ግብርስ ተረስቶ የለምን ?
ቤተክርስቲያን ሲባርኩ ፦ ክህነት ሲሾሙ ፦ የሆነ ገዳም ሲጎበኙ ፦ ከሆነ ከተማ ሲገቡ ፦ ቀድሰው ሲያቆርቡ፦ ወደውጭ ሀገር ሲሄዱ ፦ መሠረተ ድንጋይ ሲያስቀምጡ፦
.....ሚዲያዎች በሰበር ዜና የሚያጥለቀልቁት ? አንድ አርሶ አደረ ገበሬ እንትና ዛሬ እርሻ አረሰ ተብሎ ይዘገባልን
ግን ምን ይሆናል ? ይህ ሁሉ ኤሌክትሪክ አልባ ገመድ ሆኖ አይደለምን ?
➽ ማንኛውም ግላዊም መንግሥታዊም መዋቅር በቤተክርስቲያን ላይ የፈለገውን አድርጎ በሽምግልናም በኮሚቴም ተማልዶ ጉዳዩ ሲፈጸም እንደገና እንደ አዲስ በደስታ የምንፈነጥዘው ለምንድን ነው ? ነገር ግን ይህ ሁሉ መዋቅሩ ኤሌክትሪክ አልባ ገመድ ሆኖ አይደለምን ?
➽ ጥቁር ልበሱ ተባልን ጥቁር ለበስን
እኛን ብቻ ስሙን የእኛንም ቃል ጠብቁ ተባልን እሺ አልን
እኛ ያልሾምነውን ማንኛውንም አትቀበሉ ተባልን እሺ አልን
በሻሸመኔ በጅማ በሐዋሳ በዲላ ......ምዕመናን እንደ በግ ታረዱ እንደጎመን ተቀረደዱ አጥንታቸው ተከሰከሰ ደማቸው እንደ ጎርፍ ፈሰሰ ነገር ግን ይህ ሁሉ ሳይታሰብ እኛ ተስማምተናል ተውትና ነጭ ልበሱ ተባልን ።
ነገር ግን ይህ ሁሉ የሚሆነው ኤሌክትሪክ አልባ ገመድ ሆኖ አይደለምን ?
➽ ዝክረ ኒቅያ ተባለ ፦ በየሀገሩ ያሉ ሊቃውንት እንዲሰበሰቡ ትዕዛዝ ወጣ ነገር ግን ስንኳን ዝክረ ኒቅያ ሊሆን ዝክረ ቦሩ ሜዳም አልሆነ ። ምክንያቱም
(አንደኛ) በመላው ሀገሪቱ ያሉ ሊቃውንት አልተጠሩም
(ሁለተኛ) ጉባኤው የሚጋብዛቸው ሰዎች ታልፈዋል
(ሦስተኛ) ቀኑ በጣም አጥሯል በ፫ ቀን ምን ሊተገበር?
(አራተኛ) የተሰበሰቡት ስንኳን እንዲወሥኑ ሳይሆን መመሪያ ወስደው እንዲበተኑ ነው የተደረገው
(አምሥተኛ) የተወያዩበት ለምን ለሕዝብ ይፋ አልሆነም?
(ስድስተኛ) እያንዳንዱ ክርክር እየተከታተሉ መታወቅ ነበረበት ።
ይህ ሁሉ መዋቅሩ ኤሌክትሪክ አልባ ገመድ ሆኖ አይደለምን ?
"ኤሌክትሪክ አልባው ገመድ "
Reposted from:
ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት

03.05.202511:59
ዝክረ ኒቅያ፦
ከሙሉ በክፍሉ ነገሩ ይሄው ነው።
(ከታች መምህሬ የኔታ ኃይለ ማርያም ገልጸውታል)
[ ] በመጀመሪያ አመራርጡ የቤቱ አሸርጋጆችን ማዕከል ያደረገ ነው።
[ ] ሁለተኛ ደረጃ ምንም ሴራው የማገቤባቸውን መሠረት ያደረገ ነው።
[ ] በሦስተኛ ደረጃ ትቂት ጉዳዩ የገባቸውን እጅ ሲያወጡ እንኳን እንዳይናገሩ አፍነው ነው የጨረሱት።
[ ] አራተኛ፦የተወያዩበትን ሳይሆን የሚፈልጉትን እንዲነገር የተደረገበት ነው።
[ ] አራተኛ በራሱ ጊዜ የጥፋት መልእክተኛ ሁኖ ከቅቡልነት የወረደውን አህጉረ ስብከት ስም መመለሻ ነው።
[ ] አምስተኛ፦የኒቅያ ጉባኤ ዓለም አቀፋዊ ነው ይሄ ግን ትግራይ ያሉ ሊቃውንትን እንኳን ያላካተተ ነው።
[ ] ስድስተኛ፦የቤተ ክርስቲያንን ህልውናዊ ጉዳይ የረሳ የጳጳሳቱ የክብር መጠበቂያ ጉባኤ ነው።
[ ] ሰባተኛ፦የጉባኤው ማሠሪያ የለውም።የጥፋት መሠረቱን ለመጠቀብ ቃል እንገባለን ተባብለው ነው የተበተኑት።
አንዳችም የቤተ ክርስቲያን ህልውናዊ ጉዳይ እንዳይነገር ቂጭ ብለው ሲጠብቁት ሰነበቱ እንጂ በነጻነት ውይይት ማድረግ ያልቻለ ጉባኤ ነው።
በተጨማሪም በጥልቅ ጉዳዮች ውይይት እንዳይደረግባቸው ጊዜው ያጠረ ነው።
በዚህ ማፋዘዣ ሥርዓቱም ድርሻ አለው ብየ አምናለሁ።በተጨማሪም በእኔ የሥራ አስከሀጅነት ዘመን ይሄ ተደረገ ለማለት የቀረበም ጭምር ነው።
[ ] ሊቃውንቱ ወስነው ተግብረው የተለያዩት ምንድን ነው? ምንም።
[ ] ብቻ ቤተ ክህነቱን ለመጠበቅ ቃል እንገባለን አስብለው አስምለዋቸዋል።
"ቀኖናው እንዳይሻር መጠበቅ አለባቸሁ?" ሲባል ነበር።ለመሆኑ ማን ነው የሻረው? ከማን ነው የሚጠበቀው?
፦የገዳማቱ ውድመት፣
፦የምእመናን እልቂት፣
፦የአብነተ ተማሪዎች ጅምላ መሞት፣
፦በየገዳማቱ የንዋየ ቅድሳቱ ስርቆት፣
፦የምእመናን ረሀብ እና ስደት፣
፦በመከፋፈላችን ምክንያት የደረሰው ችግር፣
፦የትግራይ አባቶች አንድነት ጉዳይ፣...ለምንድን ነው ያልተነሣው?
ሊቃውንቱ ይሄ ሁሉ አይመለከታቸውም? ...
ጎበዝ መረር ደፈር ብለን ካልመከርን ስለኔዎች በቁማችን እየቀበሩን ነው።
ከሙሉ በክፍሉ ነገሩ ይሄው ነው።
(ከታች መምህሬ የኔታ ኃይለ ማርያም ገልጸውታል)
[ ] በመጀመሪያ አመራርጡ የቤቱ አሸርጋጆችን ማዕከል ያደረገ ነው።
[ ] ሁለተኛ ደረጃ ምንም ሴራው የማገቤባቸውን መሠረት ያደረገ ነው።
[ ] በሦስተኛ ደረጃ ትቂት ጉዳዩ የገባቸውን እጅ ሲያወጡ እንኳን እንዳይናገሩ አፍነው ነው የጨረሱት።
[ ] አራተኛ፦የተወያዩበትን ሳይሆን የሚፈልጉትን እንዲነገር የተደረገበት ነው።
[ ] አራተኛ በራሱ ጊዜ የጥፋት መልእክተኛ ሁኖ ከቅቡልነት የወረደውን አህጉረ ስብከት ስም መመለሻ ነው።
[ ] አምስተኛ፦የኒቅያ ጉባኤ ዓለም አቀፋዊ ነው ይሄ ግን ትግራይ ያሉ ሊቃውንትን እንኳን ያላካተተ ነው።
[ ] ስድስተኛ፦የቤተ ክርስቲያንን ህልውናዊ ጉዳይ የረሳ የጳጳሳቱ የክብር መጠበቂያ ጉባኤ ነው።
[ ] ሰባተኛ፦የጉባኤው ማሠሪያ የለውም።የጥፋት መሠረቱን ለመጠቀብ ቃል እንገባለን ተባብለው ነው የተበተኑት።
አንዳችም የቤተ ክርስቲያን ህልውናዊ ጉዳይ እንዳይነገር ቂጭ ብለው ሲጠብቁት ሰነበቱ እንጂ በነጻነት ውይይት ማድረግ ያልቻለ ጉባኤ ነው።
በተጨማሪም በጥልቅ ጉዳዮች ውይይት እንዳይደረግባቸው ጊዜው ያጠረ ነው።
በዚህ ማፋዘዣ ሥርዓቱም ድርሻ አለው ብየ አምናለሁ።በተጨማሪም በእኔ የሥራ አስከሀጅነት ዘመን ይሄ ተደረገ ለማለት የቀረበም ጭምር ነው።
[ ] ሊቃውንቱ ወስነው ተግብረው የተለያዩት ምንድን ነው? ምንም።
[ ] ብቻ ቤተ ክህነቱን ለመጠበቅ ቃል እንገባለን አስብለው አስምለዋቸዋል።
"ቀኖናው እንዳይሻር መጠበቅ አለባቸሁ?" ሲባል ነበር።ለመሆኑ ማን ነው የሻረው? ከማን ነው የሚጠበቀው?
፦የገዳማቱ ውድመት፣
፦የምእመናን እልቂት፣
፦የአብነተ ተማሪዎች ጅምላ መሞት፣
፦በየገዳማቱ የንዋየ ቅድሳቱ ስርቆት፣
፦የምእመናን ረሀብ እና ስደት፣
፦በመከፋፈላችን ምክንያት የደረሰው ችግር፣
፦የትግራይ አባቶች አንድነት ጉዳይ፣...ለምንድን ነው ያልተነሣው?
ሊቃውንቱ ይሄ ሁሉ አይመለከታቸውም? ...
ጎበዝ መረር ደፈር ብለን ካልመከርን ስለኔዎች በቁማችን እየቀበሩን ነው።
03.05.202509:44
Reposted from:
ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት

03.05.202509:04
ሰላም ምንድን ነው?
፦ሰላም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፣
፦ሰላም ማለት በባርነት ውስጥ ያለ ጸጥታ አይደለም፣
፦ሰላም በተሸናፊንተ ስነ ልቡና አርፎ መቀመጥ አይደለም፣
፦ሰላም ሞገድ የሌለው ባሕር ነው፣
፦ሰላም ማለት ከእግዚአብሔር ጋር በመኖር የምትገኝ ዕረፍት ናት፣
፦የሰላም ሰው ከራሱ ፣ ሰው ከሰው ፣ ሰው ከተፈጥሮ፣ ሰው ከእግዚአብሔር በሚያስበው ፣ በሚናገረው በሚተገብረው፣ በሚዋሐድበት እና በሚስማማበት ልክ እና መጠን የሚወሰን ነው፣
፦ሰላም ውስጣዊና አፍዊ ፤ልባዊ፣ ስሜታዊና ህውስታዊ (ኢማጅኔሽን) መስማማት ነው።
፦አውነታዊ የሆነ አእምሮ የሚያርፍበት ወደብ ነው፣
፦ሰው በሰላም ይኖር ዘንድ የሚገባው ፍጡር ነው፣
፦ሰላም ተፈጥሮአዊ መብት ነው፣
፦ሰላም የአግዚአብሔር ስጦታ ነው፣
፦ሰላም ትክክለኛ ፍትህ ነዎ፣
፦ሰላም አንጻራዊ አይደለም አንድ እውነት ነው፣
፦ሰላም የሚያድግ ጸጋ ነው፣
፦ሰላም የመንፈስ ቅዱሳዊ የጸጋ ተዋሕዶ ነው።
፦ሰላም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፣
፦ሰላም ማለት በባርነት ውስጥ ያለ ጸጥታ አይደለም፣
፦ሰላም በተሸናፊንተ ስነ ልቡና አርፎ መቀመጥ አይደለም፣
፦ሰላም ሞገድ የሌለው ባሕር ነው፣
፦ሰላም ማለት ከእግዚአብሔር ጋር በመኖር የምትገኝ ዕረፍት ናት፣
፦የሰላም ሰው ከራሱ ፣ ሰው ከሰው ፣ ሰው ከተፈጥሮ፣ ሰው ከእግዚአብሔር በሚያስበው ፣ በሚናገረው በሚተገብረው፣ በሚዋሐድበት እና በሚስማማበት ልክ እና መጠን የሚወሰን ነው፣
፦ሰላም ውስጣዊና አፍዊ ፤ልባዊ፣ ስሜታዊና ህውስታዊ (ኢማጅኔሽን) መስማማት ነው።
፦አውነታዊ የሆነ አእምሮ የሚያርፍበት ወደብ ነው፣
፦ሰው በሰላም ይኖር ዘንድ የሚገባው ፍጡር ነው፣
፦ሰላም ተፈጥሮአዊ መብት ነው፣
፦ሰላም የአግዚአብሔር ስጦታ ነው፣
፦ሰላም ትክክለኛ ፍትህ ነዎ፣
፦ሰላም አንጻራዊ አይደለም አንድ እውነት ነው፣
፦ሰላም የሚያድግ ጸጋ ነው፣
፦ሰላም የመንፈስ ቅዱሳዊ የጸጋ ተዋሕዶ ነው።
Records
10.04.202518:21
77.4KSubscribers26.11.202423:59
0Citation index17.04.202502:48
1.7KAverage views per post03.04.202514:18
1.5KAverage views per ad post02.04.202500:13
41.67%ER04.04.202514:18
1.92%ERRGrowth
Subscribers
Citation index
Avg views per post
Avg views per ad post
ER
ERR
Log in to unlock more functionality.