
በእውቀቱ ሥዩም እና ሥነ-ፅሁፍ
➲የበእውቀቱ ስዩም ፈገግታም እውቀትም የሚሰጡ ወጎች ፣ ግጥምች እና የተለያዩ ፀሀፊዎች የስነጽሑፍ ስራዎች የሚቀርብበት ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
@bewketuseyoum19
Creator - @abela1987 📨
For your comment,feedback and promotion @Bewketuseyoum2bot
Thank you!
@bewketuseyoum19
Creator - @abela1987 📨
For your comment,feedback and promotion @Bewketuseyoum2bot
Thank you!
TGlist rating
0
0
TypePublic
Verification
Not verifiedTrust
Not trustedLocation
LanguageOther
Channel creation dateMay 14, 2025
Added to TGlist
Sep 23, 2024Linked chat
Latest posts in group "በእውቀቱ ሥዩም እና ሥነ-ፅሁፍ"
22.05.202513:59
ተማሪ ነህ/ሽ
22.05.202513:51
ስንት አመትህ/ሽ ነው ❓


Deleted22.05.202514:07
22.05.202512:05
🌐 ሰበር ዜና 🌐
✅ ቴሌ ነፃ ኢንተርኔት 🎉 ለ 7 ቀን የሚቆይ ስጦታ መስጠት ጀምሯል፡፡😍❤️😍
👇ከታች #JOIN ብላቹ ሴቲንጎቹን በማስተካከል መጠቀም ትችላቹ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
✅ ቴሌ ነፃ ኢንተርኔት 🎉 ለ 7 ቀን የሚቆይ ስጦታ መስጠት ጀምሯል፡፡😍❤️😍
👇ከታች #JOIN ብላቹ ሴቲንጎቹን በማስተካከል መጠቀም ትችላቹ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇


Deleted22.05.202514:07
22.05.202511:57
የሚፈልጉትን መፅሀፍ መርጠው ያንብቡ
22.05.202510:58
እኛ...
እንደ ቀላይ ስፋት
እንደ ዓባይ እርዝመት
ሄዶ ሄዶ ሄዶ፣
ዳርቻ እንደሌለው
እንደ ምድሩ ነፋስ፣
ሰርክ እንደሚነጉደው
በኮርቻ ፈረስ ፣ ሀሳብ ሲያባክነን
ለበዛው ሽንቁሩ ፣ አለም ሲያስጨንቀን
የምንኖር እንጂ ፣ የምንሞት አይመስለን።
እዝጎ😌
(ታደሰ ደምሴ)
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
እንደ ቀላይ ስፋት
እንደ ዓባይ እርዝመት
ሄዶ ሄዶ ሄዶ፣
ዳርቻ እንደሌለው
እንደ ምድሩ ነፋስ፣
ሰርክ እንደሚነጉደው
በኮርቻ ፈረስ ፣ ሀሳብ ሲያባክነን
ለበዛው ሽንቁሩ ፣ አለም ሲያስጨንቀን
የምንኖር እንጂ ፣ የምንሞት አይመስለን።
እዝጎ😌
(ታደሰ ደምሴ)
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
Deleted22.05.202511:49
22.05.202510:49
ፍቅር እስከ መቃብር
ዴርቶ ጋዳ
ዣንቶዣራ
ዝጓራ አንዲሁም የተለያዩ pdfochen ይፈልጋሉ እንግዲያዉስ የፈለጉትን አማርጠዉ ያንብቡ📝📝📝📝📝
https://t.me/addlist/vsvVhFrjbHxiNzk0
ዴርቶ ጋዳ
ዣንቶዣራ
ዝጓራ አንዲሁም የተለያዩ pdfochen ይፈልጋሉ እንግዲያዉስ የፈለጉትን አማርጠዉ ያንብቡ📝📝📝📝📝
https://t.me/addlist/vsvVhFrjbHxiNzk0


22.05.202504:39
.
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
ደስታ ያልነው : እድሜ የለው
ገንዘብ ያልነው : ጤና አይገዛ፣
.
አለኝ ብለን : ብዙ ሳይቆይ
እልም ይላል : እንደ ጤዛ።
#ኤዶምገነት
@Edom_geከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
Deleted22.05.202506:04
21.05.202521:34
🔴 ሰበር ዜና ዛሬ ትምህርት ሚኒሰትር ያወጣው አዲስ ያልተጠበቀ መግለጫ ‼️
ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ከስር open ሚለውን ይጫኑ 👇👇
ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ከስር open ሚለውን ይጫኑ 👇👇
Deleted22.05.202506:04
21.05.202521:22
ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል
የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!
በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ
የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!
በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ


Deleted21.05.202521:38
21.05.202520:07
ጎልልልልልልልልል ብሩኖኖኖኖኖኖኖ
ብሩን ፈርናንዴዝ ለማን ዩናይትድ ያስቆጠራትን ድንቅ ጎል ለመመልከት 👇👇👇
https://t.me/+zVTrm-b4SMRkMDc8
ብሩን ፈርናንዴዝ ለማን ዩናይትድ ያስቆጠራትን ድንቅ ጎል ለመመልከት 👇👇👇
https://t.me/+zVTrm-b4SMRkMDc8
Deleted21.05.202521:38
21.05.202519:58
የ1000 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 5 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ REQUEST ላኩ 🏃♀️🏃♂️


21.05.202519:41
✨✨✨ባለ ጭንብሉ✨✨✨
✨✨✨ክፍል አስራ አራት✨✨✨
ሲፈን ቤቷ ገብታ ፡ከመቀመጧ ስልኳ ጮኽ፡አነሳችው፡አዳም ነበረ፡ምን ፈልጎነው፡ደሞ አለች አሳቡን ከመስማቷ በፊት፡ንጭንጭ እያረጋት፡"ሄሎ?!"
"አዳም ነኝ"
"አውቃለው መናገር አይጠበቅብህም!"
"እሺ ድምፅሽ ግን ይስተካከልልኝ፡ትንሽ ውበት ስጪው!"
"ለማን ለምን ብዬ?!"
"እንዴ ስቀልድሽ ነው፡ምነው ተቆጣሽ ችግር አለ?"
"ቀልድ አላማረኝም ለጊዜው፡"
"እሺ ወንድሜ እንዴት ነበር ተመቸሽ?"አለ አዳም
"አቤት !ምን ለማለት ፈልገህ ነው!?"ሲፈን ንድድ አላት
"ኧረባክሽ ምርር ምርር አትበይ! ያው ሊሸኝሽ ስለወጣ ፡ ብዬነው፡ "
"አመሰግናለው ፡ስለምቾቴ ስላሰብክ ፡ግን ይሄን ለመጠየቅ ነው የደወልከው፡?"ሲፈን በንዴት መንፈስ ጠየቀች
"አይ እኔ እንኳ እንደ ጨዋታ መግቢያ አደረኩት እንጂ ፡ስለአባትሽ ፡ማለት ቅድም ስለነገርሺኝ፡ነገረ ግልፅ እንድታደርጊልኝ ነበር፡"አለ አዳም፡
"ኦኬ የአባቴ ጉዳይ ላንተ እንደጫወታ መቆጠሩ ነው! በጣም ልታስገርመኝ ነው ፡የሌባ አይነደረቅ ሆንክብኝ፡እኮ፡"አለች ሲፈን ተቆጥታ
"ይሄ ሌባ ምናምን የምትይውን ነገር ተይው!"
"ኧረ ልተወው ግን እውነታው እሱ ነዋ፡እኔም የማውቅህ ጭምር!አሁን ይኽውልህ፡እራስህን እንድትጠብቅ ነግሬሃለው፡በአባቴ ጀርባ ሆኜ ለማይገባው ሰው፡እርዳታ እያደረኩ መሆኔ ቢሰማኝም፡ነገርግን፡በሌላ መልኩ፡እንዳንተ አይነቱን፡ደነዝ፡አንድ ነገር አድርጎ ወንጀለኛ፡ቢሆን ፡ዞሮዞሮ ተጎጂ ነኝ፡ስለዚ፡ከአባቴ እይታ እራቅ፡በቃ!!"አለች ሲፈን ኮስተር ብላ
"ሄሄ አትሳደቢ ደሞ ያሙሰኛ አባትሽ፡በሕዝብ ገንዘብ ነው እየተንደላቀቀ የሚያንደላቅቅሽ፡ሰማሽ፡እያንዳንዷ ንብረቱላይ ፡ዕምባ አለበት፡እራስሽን እንደ የጨዋልጅ አትቁጠሪ!"
"ሀሀ!ሀሀ እሺ የኛ ዕምባ ጠባቂ ፡በለሊት የመጣኽው ከአባቴ ወስደህ የንብረት ክፍፍል ልታደርግ ነበር !!እሺ እኔንስ ?አንተ እመን ባለጌ ነህ በቃ፡አየ እኔ ነኝ የማይገባህን ቦታ የሰጠውህ፡ ነገሮች ሁሉ የሆኑት በጊዜያው ምኞት በመነሳሳት ይሆናል ብዬ፡ነበር፡አንተ ግን አስበህና አቅደህ ነው ያደረከው፡እና ከአሁን በዋላ ይህንን ስልክ እርሳው፡ወንድምህን ሰላም በልልኝ፡ገደል ግባ!!"ብላ ሲፈን ስልኩን ጆሮውላይ ዘጋችው፡እና ሶፋው ላይ ውርውር አረገችው፡ የማይረባ፡ወይኔ ሲፈን ይሄልጅ፡በዚው ከቀጠለ ያሳብደኛል፡ከሱ መራቅ አለብኝ፡እባክህን፡ልቤ ተወኝ ተወኝ ......
,,,,,,,ባለጭንብሉ,,,,,
አብዲ በቁጣ እንደጦፈ አዳምን፡ያዳምጠዋል፡ወሬውን ሲጨርስ፡ዘሎ ሊከመርበትም ያሰበ ይመስላል ፡ይቁነጠነጣል፡አዳም፡አብዲን፡ለማስረዳት፡መከራውን አየ ቀላቶች ሁሉ አልበቃ አሉት ፡ጓደኛውን በፍፁም ማጣት አልፈለገም፡ለአብዲ ለማሳመን፡እንባ ቀረሽ፡ነው የሆነው፡አብዲ የአቶ ይርጋ፡ወሬ ፡አይምሮው ውስጥ እየተመላለሰ የቱን ማመን እንዳለበት፡ግራ አጋባው፡እሳቸው የነገሩት፡እውነት የሚመስል፡ነገር ይበዛዋል፡አዳም ደሞ ሌላ እውነታ ይዞ መጥቷል፡ከማናቸው፡ይሁን ..."አብዲ እመነኝ ጓደኛዬ በርግጥ የመጀመሪያ መነሻ የሆነኝ አሳብ ካንተጋር ስናወራ፡ስለ አቶይፍሩ አብት ሁኔታ፡በጣም ነበር፡የምናደድ የነበረው እና አይገባቸውም ብዬም አስብ ነበር፡ግን በዚመልኩ ለዘረፋ እነሳለው የሚልም አሳብ አልነበረኝም፡ይህ ነገር የመጣልኝ፡ታዲዮስ አንድ ሽጉጥ፡የተገኘነው፡ከጓደኞቼ፡እና እስከሚሸጥ ድረስ ደብቅልኝ ብሎ ሲያመጣው፡በቃ እኔም፡ታውቃለህ፡ተመርቄ፡ስራ ባፈላልግ፡አጥቼ ቁጭ ያልኩ ሰው ነኝ፡ብዙ ነገር መሞከሬንም ታውቃለህ፡ያው እንደምታየው ጡረተኛ ነኝ፡እና ሳስበው፡ለኛ ስራ ፈትነት ምክንያት፡እንደ አቶ ይፍሩ ያሉ ሰዎች፡ናቸው፡ስለዚ እሳቸው ጋር ያለ ንብረት ለኔም፡ይገባኛል ብዬ አጥራቸው፡ደፈርኩ ግን ባጋጣሚ አልተሳካልኝም ይቅርታ መነሻዬ ያንተ አሳብ በመሆኑ፡"አለ አዳም፡እየተለማመጠ
"አይ አይ፡ስትልከሰከስ ነው የተያዝከው፡ሲፈን ላይ አንተ ....ይዘገንናል!"
"አደለም !አደለም!ውሸት ነው ሲፈንን ምንም አላደረኳትም፡በርግጥ ሞክሬ አለው፡ግን ዝም እንድትል፡ለማስፈራራት እንጂ፡ለሌላአልነበረም፡ያ ይርጋ የምትለው ሰው ምን እንደሚፈልግ ባላውቅም፡ግን ውሸት ነው የነገረ፡በጣም ብዙ ውሸት፡እመነኝ ጓደኛዬ እንደውም እሱን ሰውዬ መጠርጠር ጀምሬ አለው፡እባክህ፡ተረጋግተን እናስብና፡የአባት ገዳይ፡ላይ፡ተረዳድተን፡እንድረስበት!"አለ አዳም
"አትዋሸኝ አዳም፡ጓደኛዬ ነበርክ የማምን ሰው፡ነበርክ፡ !"አለ አብዲ ቀጭ ብሎ፡ጭንቅላቱን እያወዛወዘ ከቅድሙ ግን ተረጋግቷል፡
"አብዲ አሁንም ጓደኛዬ ነህ ሁሌም፡ችግር ነው የማይደፈረውን እንድዳፈር ያረገኝ፡እመነኝ ጓደኛዬ ከማንም ጋር አልተባበርኩም፡ ፅግዬ ትሙት፡እናቴን ያሳጣኝ፡በጭራሽ፡ለአባትህ ሞት ከማንም ጋር አልተባበርኩም፡በጭራሽ ያሁሉ ድብደባ እንኳ ሲወርድብኝ፡እነሱን ከመሳደብ ውጪ የማንንም ስም አልጠራውም እመነኝ!!!"አለ አዳም በጭንቀት ጓደኛውን እየተለማመጠ፡አብዲ በመጨረሻ ለስለስ እያለ መጣ፡ከዛም ማውራት ጀመሩ ማነው አባቴላይ እጁን ያነሳው፡ለምን ፖሊሶቹስ፡አንድ ነገር ላይ አይደርሱም ፡ለምን .....
,,,,,,,ባለ ጭንብሉ,,,,,,
"ኤዶ ምነው ፍዝዝ አልክብኝ አለሜ?!"አሎ እትዬ ፅጌ
"እ እእ አይ እኔ እሙ አረሰላም ነኝ የሆነ ነገር እያሰብኩ ነበር፡!"አለ ኤዶም
"ስለምን አለሜ ፡ምነው ስራ ቦታ ነው።ያልተስማማህ ነገር አለ?"
"ኧረ እማ አትጨነቂ ሰው እኮ ማሰብ አለበት ለተወሰነ ሰሃት፡አልያ ከእንስሳ በምን ይለያል፡ሲያስብ ነው ነገሮችን መቀየር የሚችለው !"አለ ኤዶም ከእናቱ ጥያቄ ለማምለጥ
"አይ ከዚ በፊት እንዲ ሆነህ አይቼ አላውቅም ለዛ ነው!"አሉ ፅጌ
"አሃ እስኪ ተይው ፅግዬ መልሱን ሰጠሽ አደል፡ምን እንዳይሆን ነው፡ያስብ እኛም አስበን ነው ከዚ የደረስነው፡የሚያስቡ ልጆችም ያመጣነው ሀሀሀሀ አስብ ልጄ ተዋት እሷን መጨነቅ ነው ስራዋ!"አሉ አቶ አይሉ ጣልቃ ገብተው፡በዚ መሃል አዳም ገባ ፡ትንሽ የቀማመሰ ይመስላል እንደ መንገዳገድ ብሎ፡ሶፋው ላይ ዘጭ አለ፡አባት ፡ገልመጥ አደረጉት፡ኤዶም፡"ሰላም አመሻቹ አይባልም ቢያንስ! ዝም ብለህ ትቀላቀላለህ?!"አለው
"እእ ሼ ሼባው ልትወጥሪኝ ነው፡እኔ አልኩ አላልኩ ማምሸትህ አይቀር፡!"አለ አዳም ኮልተፍ እያለ
"ችግር የለም አለሞቼ ዋናው በጊዜ መሰብሰባቹ ነው፡ግን አዳም ይሄን መጠጥ ተወው እባክህ፡!"
"ውይ እማ ሦስት ብቻ እኮነው ግን የኔ ነገር ያው አልችልም ለዛ ነው!"አለ አዳም ለመዋሸት እየሞከረ
"ሲነጋ እናወራለን ፡"አሉ አቶ አይል ኮስተር ብለው
ኤዶም ተነስቶ ሊወጣ ተዘጋጀ ፡እናት ወደኤዶም እያዩ"ወዴት ነው ኤዶ መሽቷል እኮ ፡ወንድምህ ሲገባ!.."አሉ
"ኧረ እማዬ ግቢውስጥ ነኝ የትም አልሄድም"
"ኧረ አንተ አይደብርህም ፡እኔን ስታይ መደንገጥ ጀምረሃል፡ችግር አለ ?!"አለ አዳም እንደመቆም እያለ
"የምን ችግር ምን ያስደነግጠኛል?!"አለ ኤዶም ፊት ለፊት እያየው
"ብቻ እኔ ያሰብኩት ነገር እንዳይሆንና እንዳንጨራረስ ፍራ፡ ዋ...."አለ አዳም ሲፈንን አስቦ
"ምንድነው የምታስበው"
"ነገርኩህ አዳታረገው !"
ሲፈን፡የኤዶም እናት ወይ አዳም ቢመጡስ የሚል ድንገተኛ ስሜት ተሰምቷት እንደመነሳት ብላ ተቀመጠች፡ኤዶም ፡አብሯት ቁጭ ለማለት ሞከረ፡ግን እመም ስለተሰማው አቃስቶ ተመልሶ ተኛ፡ሲፈን ስቅ አለች እጁን ያዝ አደረገችው፡በጭንቀት ፡ከወደበሩ የአዳም ድምፅ ተሰማ፡ ሲፈን ድንግጥ ብላ ዞረች፡አዳም አያት ተያዩ.......
🔵ይቀጥላል,,,,,,,,,
✴️Share✴️ Share✴️ Share✴️
♥️ከወደዱት ሼር ያድርጉ♥️
@bewketuseyoum19
✨✨✨ክፍል አስራ አራት✨✨✨
ሲፈን ቤቷ ገብታ ፡ከመቀመጧ ስልኳ ጮኽ፡አነሳችው፡አዳም ነበረ፡ምን ፈልጎነው፡ደሞ አለች አሳቡን ከመስማቷ በፊት፡ንጭንጭ እያረጋት፡"ሄሎ?!"
"አዳም ነኝ"
"አውቃለው መናገር አይጠበቅብህም!"
"እሺ ድምፅሽ ግን ይስተካከልልኝ፡ትንሽ ውበት ስጪው!"
"ለማን ለምን ብዬ?!"
"እንዴ ስቀልድሽ ነው፡ምነው ተቆጣሽ ችግር አለ?"
"ቀልድ አላማረኝም ለጊዜው፡"
"እሺ ወንድሜ እንዴት ነበር ተመቸሽ?"አለ አዳም
"አቤት !ምን ለማለት ፈልገህ ነው!?"ሲፈን ንድድ አላት
"ኧረባክሽ ምርር ምርር አትበይ! ያው ሊሸኝሽ ስለወጣ ፡ ብዬነው፡ "
"አመሰግናለው ፡ስለምቾቴ ስላሰብክ ፡ግን ይሄን ለመጠየቅ ነው የደወልከው፡?"ሲፈን በንዴት መንፈስ ጠየቀች
"አይ እኔ እንኳ እንደ ጨዋታ መግቢያ አደረኩት እንጂ ፡ስለአባትሽ ፡ማለት ቅድም ስለነገርሺኝ፡ነገረ ግልፅ እንድታደርጊልኝ ነበር፡"አለ አዳም፡
"ኦኬ የአባቴ ጉዳይ ላንተ እንደጫወታ መቆጠሩ ነው! በጣም ልታስገርመኝ ነው ፡የሌባ አይነደረቅ ሆንክብኝ፡እኮ፡"አለች ሲፈን ተቆጥታ
"ይሄ ሌባ ምናምን የምትይውን ነገር ተይው!"
"ኧረ ልተወው ግን እውነታው እሱ ነዋ፡እኔም የማውቅህ ጭምር!አሁን ይኽውልህ፡እራስህን እንድትጠብቅ ነግሬሃለው፡በአባቴ ጀርባ ሆኜ ለማይገባው ሰው፡እርዳታ እያደረኩ መሆኔ ቢሰማኝም፡ነገርግን፡በሌላ መልኩ፡እንዳንተ አይነቱን፡ደነዝ፡አንድ ነገር አድርጎ ወንጀለኛ፡ቢሆን ፡ዞሮዞሮ ተጎጂ ነኝ፡ስለዚ፡ከአባቴ እይታ እራቅ፡በቃ!!"አለች ሲፈን ኮስተር ብላ
"ሄሄ አትሳደቢ ደሞ ያሙሰኛ አባትሽ፡በሕዝብ ገንዘብ ነው እየተንደላቀቀ የሚያንደላቅቅሽ፡ሰማሽ፡እያንዳንዷ ንብረቱላይ ፡ዕምባ አለበት፡እራስሽን እንደ የጨዋልጅ አትቁጠሪ!"
"ሀሀ!ሀሀ እሺ የኛ ዕምባ ጠባቂ ፡በለሊት የመጣኽው ከአባቴ ወስደህ የንብረት ክፍፍል ልታደርግ ነበር !!እሺ እኔንስ ?አንተ እመን ባለጌ ነህ በቃ፡አየ እኔ ነኝ የማይገባህን ቦታ የሰጠውህ፡ ነገሮች ሁሉ የሆኑት በጊዜያው ምኞት በመነሳሳት ይሆናል ብዬ፡ነበር፡አንተ ግን አስበህና አቅደህ ነው ያደረከው፡እና ከአሁን በዋላ ይህንን ስልክ እርሳው፡ወንድምህን ሰላም በልልኝ፡ገደል ግባ!!"ብላ ሲፈን ስልኩን ጆሮውላይ ዘጋችው፡እና ሶፋው ላይ ውርውር አረገችው፡ የማይረባ፡ወይኔ ሲፈን ይሄልጅ፡በዚው ከቀጠለ ያሳብደኛል፡ከሱ መራቅ አለብኝ፡እባክህን፡ልቤ ተወኝ ተወኝ ......
,,,,,,,ባለጭንብሉ,,,,,
አብዲ በቁጣ እንደጦፈ አዳምን፡ያዳምጠዋል፡ወሬውን ሲጨርስ፡ዘሎ ሊከመርበትም ያሰበ ይመስላል ፡ይቁነጠነጣል፡አዳም፡አብዲን፡ለማስረዳት፡መከራውን አየ ቀላቶች ሁሉ አልበቃ አሉት ፡ጓደኛውን በፍፁም ማጣት አልፈለገም፡ለአብዲ ለማሳመን፡እንባ ቀረሽ፡ነው የሆነው፡አብዲ የአቶ ይርጋ፡ወሬ ፡አይምሮው ውስጥ እየተመላለሰ የቱን ማመን እንዳለበት፡ግራ አጋባው፡እሳቸው የነገሩት፡እውነት የሚመስል፡ነገር ይበዛዋል፡አዳም ደሞ ሌላ እውነታ ይዞ መጥቷል፡ከማናቸው፡ይሁን ..."አብዲ እመነኝ ጓደኛዬ በርግጥ የመጀመሪያ መነሻ የሆነኝ አሳብ ካንተጋር ስናወራ፡ስለ አቶይፍሩ አብት ሁኔታ፡በጣም ነበር፡የምናደድ የነበረው እና አይገባቸውም ብዬም አስብ ነበር፡ግን በዚመልኩ ለዘረፋ እነሳለው የሚልም አሳብ አልነበረኝም፡ይህ ነገር የመጣልኝ፡ታዲዮስ አንድ ሽጉጥ፡የተገኘነው፡ከጓደኞቼ፡እና እስከሚሸጥ ድረስ ደብቅልኝ ብሎ ሲያመጣው፡በቃ እኔም፡ታውቃለህ፡ተመርቄ፡ስራ ባፈላልግ፡አጥቼ ቁጭ ያልኩ ሰው ነኝ፡ብዙ ነገር መሞከሬንም ታውቃለህ፡ያው እንደምታየው ጡረተኛ ነኝ፡እና ሳስበው፡ለኛ ስራ ፈትነት ምክንያት፡እንደ አቶ ይፍሩ ያሉ ሰዎች፡ናቸው፡ስለዚ እሳቸው ጋር ያለ ንብረት ለኔም፡ይገባኛል ብዬ አጥራቸው፡ደፈርኩ ግን ባጋጣሚ አልተሳካልኝም ይቅርታ መነሻዬ ያንተ አሳብ በመሆኑ፡"አለ አዳም፡እየተለማመጠ
"አይ አይ፡ስትልከሰከስ ነው የተያዝከው፡ሲፈን ላይ አንተ ....ይዘገንናል!"
"አደለም !አደለም!ውሸት ነው ሲፈንን ምንም አላደረኳትም፡በርግጥ ሞክሬ አለው፡ግን ዝም እንድትል፡ለማስፈራራት እንጂ፡ለሌላአልነበረም፡ያ ይርጋ የምትለው ሰው ምን እንደሚፈልግ ባላውቅም፡ግን ውሸት ነው የነገረ፡በጣም ብዙ ውሸት፡እመነኝ ጓደኛዬ እንደውም እሱን ሰውዬ መጠርጠር ጀምሬ አለው፡እባክህ፡ተረጋግተን እናስብና፡የአባት ገዳይ፡ላይ፡ተረዳድተን፡እንድረስበት!"አለ አዳም
"አትዋሸኝ አዳም፡ጓደኛዬ ነበርክ የማምን ሰው፡ነበርክ፡ !"አለ አብዲ ቀጭ ብሎ፡ጭንቅላቱን እያወዛወዘ ከቅድሙ ግን ተረጋግቷል፡
"አብዲ አሁንም ጓደኛዬ ነህ ሁሌም፡ችግር ነው የማይደፈረውን እንድዳፈር ያረገኝ፡እመነኝ ጓደኛዬ ከማንም ጋር አልተባበርኩም፡ ፅግዬ ትሙት፡እናቴን ያሳጣኝ፡በጭራሽ፡ለአባትህ ሞት ከማንም ጋር አልተባበርኩም፡በጭራሽ ያሁሉ ድብደባ እንኳ ሲወርድብኝ፡እነሱን ከመሳደብ ውጪ የማንንም ስም አልጠራውም እመነኝ!!!"አለ አዳም በጭንቀት ጓደኛውን እየተለማመጠ፡አብዲ በመጨረሻ ለስለስ እያለ መጣ፡ከዛም ማውራት ጀመሩ ማነው አባቴላይ እጁን ያነሳው፡ለምን ፖሊሶቹስ፡አንድ ነገር ላይ አይደርሱም ፡ለምን .....
,,,,,,,ባለ ጭንብሉ,,,,,,
"ኤዶ ምነው ፍዝዝ አልክብኝ አለሜ?!"አሎ እትዬ ፅጌ
"እ እእ አይ እኔ እሙ አረሰላም ነኝ የሆነ ነገር እያሰብኩ ነበር፡!"አለ ኤዶም
"ስለምን አለሜ ፡ምነው ስራ ቦታ ነው።ያልተስማማህ ነገር አለ?"
"ኧረ እማ አትጨነቂ ሰው እኮ ማሰብ አለበት ለተወሰነ ሰሃት፡አልያ ከእንስሳ በምን ይለያል፡ሲያስብ ነው ነገሮችን መቀየር የሚችለው !"አለ ኤዶም ከእናቱ ጥያቄ ለማምለጥ
"አይ ከዚ በፊት እንዲ ሆነህ አይቼ አላውቅም ለዛ ነው!"አሉ ፅጌ
"አሃ እስኪ ተይው ፅግዬ መልሱን ሰጠሽ አደል፡ምን እንዳይሆን ነው፡ያስብ እኛም አስበን ነው ከዚ የደረስነው፡የሚያስቡ ልጆችም ያመጣነው ሀሀሀሀ አስብ ልጄ ተዋት እሷን መጨነቅ ነው ስራዋ!"አሉ አቶ አይሉ ጣልቃ ገብተው፡በዚ መሃል አዳም ገባ ፡ትንሽ የቀማመሰ ይመስላል እንደ መንገዳገድ ብሎ፡ሶፋው ላይ ዘጭ አለ፡አባት ፡ገልመጥ አደረጉት፡ኤዶም፡"ሰላም አመሻቹ አይባልም ቢያንስ! ዝም ብለህ ትቀላቀላለህ?!"አለው
"እእ ሼ ሼባው ልትወጥሪኝ ነው፡እኔ አልኩ አላልኩ ማምሸትህ አይቀር፡!"አለ አዳም ኮልተፍ እያለ
"ችግር የለም አለሞቼ ዋናው በጊዜ መሰብሰባቹ ነው፡ግን አዳም ይሄን መጠጥ ተወው እባክህ፡!"
"ውይ እማ ሦስት ብቻ እኮነው ግን የኔ ነገር ያው አልችልም ለዛ ነው!"አለ አዳም ለመዋሸት እየሞከረ
"ሲነጋ እናወራለን ፡"አሉ አቶ አይል ኮስተር ብለው
ኤዶም ተነስቶ ሊወጣ ተዘጋጀ ፡እናት ወደኤዶም እያዩ"ወዴት ነው ኤዶ መሽቷል እኮ ፡ወንድምህ ሲገባ!.."አሉ
"ኧረ እማዬ ግቢውስጥ ነኝ የትም አልሄድም"
"ኧረ አንተ አይደብርህም ፡እኔን ስታይ መደንገጥ ጀምረሃል፡ችግር አለ ?!"አለ አዳም እንደመቆም እያለ
"የምን ችግር ምን ያስደነግጠኛል?!"አለ ኤዶም ፊት ለፊት እያየው
"ብቻ እኔ ያሰብኩት ነገር እንዳይሆንና እንዳንጨራረስ ፍራ፡ ዋ...."አለ አዳም ሲፈንን አስቦ
"ምንድነው የምታስበው"
"ነገርኩህ አዳታረገው !"
ሲፈን፡የኤዶም እናት ወይ አዳም ቢመጡስ የሚል ድንገተኛ ስሜት ተሰምቷት እንደመነሳት ብላ ተቀመጠች፡ኤዶም ፡አብሯት ቁጭ ለማለት ሞከረ፡ግን እመም ስለተሰማው አቃስቶ ተመልሶ ተኛ፡ሲፈን ስቅ አለች እጁን ያዝ አደረገችው፡በጭንቀት ፡ከወደበሩ የአዳም ድምፅ ተሰማ፡ ሲፈን ድንግጥ ብላ ዞረች፡አዳም አያት ተያዩ.......
🔵ይቀጥላል,,,,,,,,,
✴️Share✴️ Share✴️ Share✴️
♥️ከወደዱት ሼር ያድርጉ♥️
@bewketuseyoum19
21.05.202519:38
አዳም ድንግጥ አለ በዚ ሁኔታ ማንም ባያገኘው ፡ደስ ይለዋል፡ኤዶም፡ማንን ነው፡ብሎ ዞረ፡ሲፈን፡ናት፡ቤቱን፡ባለፈው ከለቅሶ ቤት፡ሆኖ አዳም አሳይቷት ነበር፡ስልኩ፡ባይነሳላት ጊዜ ቀጥታ መምጣቷ ነው፡ብዙ አልተቸገረችም፡ኤዶም፡ልቡ ለሁለት የተከፈለ እስኪመስለው፡ትርክክ አለ፡ፍዝዝ እንዳለ ፡ቆመ፡አዳም፡ቀጥታ በመሄድ፡ሲፈንን፡ግቢ ብሎ አስገባት፡ሲፈን ገብታ መሃላይ ስትቆም ፡እናት ተቀመጪ ፡ቡና ይፈላ ሻይ ይሻልሽ፡ይሆን፡አሉ፡ጭንቅ፡እያላቸው፡እነ አዳም ቤት ውስጥ ሴት አምጥተው አያውቁም፡ለትዬ ፅጌ አዲስ ነገር ነው፡ሽርጉድ አሉላት፡አዳም አጠገቧ ሄዶ ተቀመጠ"እእ ስሚኝ ሲፈን፡"አለ ቀስ ብሎ ድምፁ እንዳይሰማ እየተጠነቀቀ፡"ሁሉንም አስታውሻለው፡አንድም ሳይቀር፡አባትሽ፡ካጠፋውት በላይ ነው የቀጡኝ፡እና፡ክፍያ መጠየቄ አይቀርም፡!"አለ ኮስተር፡ብሎ፡
"በእውነት ሁሉንም ክንዴንም፡?!"
"አዎ ሲፈን በጣም ነው የተጫወቱብኝ ፡!"
"እኔንስ ያደረከኝ ነገረ!?"ብላ ቆጣ አለች
"አንቺ ምን አደረኩሽ፡እራስሽ ነሽ፡እንደዛ እንድሆን ያረግሺኝ !"
"ነው በጣም፡የምትገርም እራስ ወዳድ ሰው ነህ!"ብላ ተነሳች ሲፈን"እዚ የመጣውት፡እንድትጠነቀቅ ልነግርህ ነው፡ካላስታወስክ፡ልትጎዳ ትችላለህ ብዬ፡የአባቴ ሰዎች ሊያተኩሩብህ ይችላሉ በተረፈ እንኳን ደሳለህ ሊሂድ"አለች ሲፈን ጥግ ላይ ወደ ተቀመጠው ኤዶም እያየች፡አንተም የሱ ቢጤ ትሆን ይሆናል ያልታደሉ እናት ምስኪን አለች ወደ ትዬ ፀጌ በማየት "እንዴ ቡና ላፈላልሽ ነው ሳትቀመጪ ምነው፡አስቀየመሽ፡እሱ እንደው፡ሰው መያዝ አይችልበት፡አንተ ምን ዝም ትላለህ፡አስቀምጣት እንጂ?!"አሉ እናት፡አዳም ከተቀመጠበት ሳይነሳ ጭራሽ ተጠንቀቅ ፡ከነሱም ብሶ ይላል አዎ በርግጥ፡የሰው አጥር፡ተዳፍሬ አለው፡ግን ያሁሉ ዱላ ይገባኝ ነበር፡ሞቼ ነበር እኮ፡አዳም ፡ከሱ ጥፋት ይልቅ የነሱ ነው ጎልቶ የታየው፡፡ሲፈን"አይ እማማ ልሂድ፡!"አለች፡
"እሺ መቼስ በባዶ ይሁና በል ተነስተህ ሸኛት "አሉ እናት፡ኤዶም በድፍረት"አይ ተይው እሱን ዛሬ ጠንነት ፡አልተሰማውም መሰለኝ እና እኔ እሸኛታለው !"አለ፡አዳም፡በመገረም ወንድሙን እያየ ተስማማ፡ሲፈን፡አልደበራትም፡እሺ አለች
ተሰናብታቸው ከኤዶም ጋር ወጣች፡እናም፡የአዳምና የኤዶም፡ልዩነት፡እስኪገርማት፡ሆነች፡ፈራተባ እያለነው፡የሚያወራት፡ትህትናው፡አክብሮቱ ፡ቁጥብነቱ ተዳምረው፡የአዳም ተቃራኒ አደረጉባት፡በተለይ፡ዛሬ አዳም፡ፍፁም፡ወደ ቀድሞ አውሬነቱ ተመልሷል አለች በውስጧ፡
"እእ መኪና ይይዘሻል እእንዴ ?"
"አዎ ያቻት ወደውስጥ ይዣት ከምገባ ብዬ ነው በዋላ ለመዞር አይመቸኝም፡ብዬ፡ተመለስ በቃ፡ደርሻለው፡"
"አይ ችግር የለም፡እእ አብሬሽ ብሄድ ሁላ ቅር አይለኝም"ብሎ ፈገግ አስባላት
"እውነት፡ከሆነ ደስ ይለኛል፡"አለች በዛውም፡አዳምንም ለማበሳጨት፡አስባ
"ከምር ፈቀድሺልኝ፡እእ ባንዳፍ፡ቀጥለሽ አንቺም፡የምትፈልጊውን፡ትጠይቂኛለሽ፡ታያለሽ እምቢ አልልሽም፡!"ብሎ ደግሞ አሳቃት
"ክክክክክ አንተ ተጫዋች ነህ ለካ ዝም ያልክ መስለህ!"
"ላንቺ ሲሆን ነው መሰለኝ"አላት ሳቅ ብሎ፡ሲፈን፡ቀለል አላት፡መኪናዋን፡ከፍታ አስገባችው፡"አሃ የወንዱን ስራ"አላት ኤዶም
"በራስህ መኪና ሲሆን ነዋ ግባ ግዴለም፡"ብላ አስገባችው፡እሺ አለ ሳያመነታ፡የሚሄድበት፡ምክንያት ባይኖረውም፡ከሲፈን ጋረር መሆን ግን፡ፈልጓል፡ወንድሜስ፡ከልቡ ወዷት ቢሆንስ፡በአንድ ጊዚ ሁለታችንም ለአንዲት ሴት ስሜት ሊኖረን ነው እንዴ.......ከዚ በፊት እንዲ አይነት ስሜት፡ተሰምቶኝ አያውቅም፡እና ምን ላድርግ......ለቅሶ ላይ ካየዋት ጀምሮ አስባታለው፡ እና ምን ልሁን ዛሬ ጭራሽ ቤት መጣች፡ኧረ ኧረ በወንድሜ ላይ ለመቀኝ ነው እንዴ ኧረፈጣሪዬ ምን እየተካሄደነው፡.....አለኤዶም ጭንቅ፡ጥብብ እያለው .....
,,,,,,,ባለጭንብሉ,,,,,,,
🔵ይቀጥላል,,,,,,,,,
✴️Share✴️ Share✴️ Share✴️
♥️ከወደዱት ሼር ያድርጉ♥️
@bewketuseyoum19
"በእውነት ሁሉንም ክንዴንም፡?!"
"አዎ ሲፈን በጣም ነው የተጫወቱብኝ ፡!"
"እኔንስ ያደረከኝ ነገረ!?"ብላ ቆጣ አለች
"አንቺ ምን አደረኩሽ፡እራስሽ ነሽ፡እንደዛ እንድሆን ያረግሺኝ !"
"ነው በጣም፡የምትገርም እራስ ወዳድ ሰው ነህ!"ብላ ተነሳች ሲፈን"እዚ የመጣውት፡እንድትጠነቀቅ ልነግርህ ነው፡ካላስታወስክ፡ልትጎዳ ትችላለህ ብዬ፡የአባቴ ሰዎች ሊያተኩሩብህ ይችላሉ በተረፈ እንኳን ደሳለህ ሊሂድ"አለች ሲፈን ጥግ ላይ ወደ ተቀመጠው ኤዶም እያየች፡አንተም የሱ ቢጤ ትሆን ይሆናል ያልታደሉ እናት ምስኪን አለች ወደ ትዬ ፀጌ በማየት "እንዴ ቡና ላፈላልሽ ነው ሳትቀመጪ ምነው፡አስቀየመሽ፡እሱ እንደው፡ሰው መያዝ አይችልበት፡አንተ ምን ዝም ትላለህ፡አስቀምጣት እንጂ?!"አሉ እናት፡አዳም ከተቀመጠበት ሳይነሳ ጭራሽ ተጠንቀቅ ፡ከነሱም ብሶ ይላል አዎ በርግጥ፡የሰው አጥር፡ተዳፍሬ አለው፡ግን ያሁሉ ዱላ ይገባኝ ነበር፡ሞቼ ነበር እኮ፡አዳም ፡ከሱ ጥፋት ይልቅ የነሱ ነው ጎልቶ የታየው፡፡ሲፈን"አይ እማማ ልሂድ፡!"አለች፡
"እሺ መቼስ በባዶ ይሁና በል ተነስተህ ሸኛት "አሉ እናት፡ኤዶም በድፍረት"አይ ተይው እሱን ዛሬ ጠንነት ፡አልተሰማውም መሰለኝ እና እኔ እሸኛታለው !"አለ፡አዳም፡በመገረም ወንድሙን እያየ ተስማማ፡ሲፈን፡አልደበራትም፡እሺ አለች
ተሰናብታቸው ከኤዶም ጋር ወጣች፡እናም፡የአዳምና የኤዶም፡ልዩነት፡እስኪገርማት፡ሆነች፡ፈራተባ እያለነው፡የሚያወራት፡ትህትናው፡አክብሮቱ ፡ቁጥብነቱ ተዳምረው፡የአዳም ተቃራኒ አደረጉባት፡በተለይ፡ዛሬ አዳም፡ፍፁም፡ወደ ቀድሞ አውሬነቱ ተመልሷል አለች በውስጧ፡
"እእ መኪና ይይዘሻል እእንዴ ?"
"አዎ ያቻት ወደውስጥ ይዣት ከምገባ ብዬ ነው በዋላ ለመዞር አይመቸኝም፡ብዬ፡ተመለስ በቃ፡ደርሻለው፡"
"አይ ችግር የለም፡እእ አብሬሽ ብሄድ ሁላ ቅር አይለኝም"ብሎ ፈገግ አስባላት
"እውነት፡ከሆነ ደስ ይለኛል፡"አለች በዛውም፡አዳምንም ለማበሳጨት፡አስባ
"ከምር ፈቀድሺልኝ፡እእ ባንዳፍ፡ቀጥለሽ አንቺም፡የምትፈልጊውን፡ትጠይቂኛለሽ፡ታያለሽ እምቢ አልልሽም፡!"ብሎ ደግሞ አሳቃት
"ክክክክክ አንተ ተጫዋች ነህ ለካ ዝም ያልክ መስለህ!"
"ላንቺ ሲሆን ነው መሰለኝ"አላት ሳቅ ብሎ፡ሲፈን፡ቀለል አላት፡መኪናዋን፡ከፍታ አስገባችው፡"አሃ የወንዱን ስራ"አላት ኤዶም
"በራስህ መኪና ሲሆን ነዋ ግባ ግዴለም፡"ብላ አስገባችው፡እሺ አለ ሳያመነታ፡የሚሄድበት፡ምክንያት ባይኖረውም፡ከሲፈን ጋረር መሆን ግን፡ፈልጓል፡ወንድሜስ፡ከልቡ ወዷት ቢሆንስ፡በአንድ ጊዚ ሁለታችንም ለአንዲት ሴት ስሜት ሊኖረን ነው እንዴ.......ከዚ በፊት እንዲ አይነት ስሜት፡ተሰምቶኝ አያውቅም፡እና ምን ላድርግ......ለቅሶ ላይ ካየዋት ጀምሮ አስባታለው፡ እና ምን ልሁን ዛሬ ጭራሽ ቤት መጣች፡ኧረ ኧረ በወንድሜ ላይ ለመቀኝ ነው እንዴ ኧረፈጣሪዬ ምን እየተካሄደነው፡.....አለኤዶም ጭንቅ፡ጥብብ እያለው .....
,,,,,,,ባለጭንብሉ,,,,,,,
🔵ይቀጥላል,,,,,,,,,
✴️Share✴️ Share✴️ Share✴️
♥️ከወደዱት ሼር ያድርጉ♥️
@bewketuseyoum19
21.05.202519:38
✨✨✨ባለ ጭንብሉ✨✨✨
✨✨✨ክፍል አስራ ሶስት✨✨✨
እንግዲ ቀን አለፈ፡አቶየሱፍም ከሞቱ አስራምስት፡ቀን አለፋቸው፡አብዲም ነገሮች ሁሉ ግራ እንዳጋቡት፡እንደተምታቱበት፡ቀጥሎዋል፡በተለይ በተለይ ያቶ ይርጋ፡ ፡በቀልድ እያዋዙ፡አንዳንድ፡ቃላቶች መሰንዘር፡ግራ እያጋባውና፡ጥርጣሬውን፡ይበልጥ እየጨመረለት፡መጥቷል፡የበለጠ ደሞ ስለ አዳም፡አንዳንድ ግልፅ ያልሆኑ ነገሮች ይናገሩና ፡ትኩረት ሰቶ ሊያዳምጣቸው፡ሲል ፡ስቀልድህ ነው፡ጥሩ ልጅ ይመስላል እያሉ ያምታቱታል፡በልቡ እኚ ሰውዬ፡ምንድነው፡አሳባቸው፡ይላል፡ደሞ ለምንድነው፡ሱቅ የሚመላለሱት፡ለምን፡ያዘኑ ይመስላሉ፡እኔ እንደው፡እስካሁንም፡ታዝቤአቸዋለው፡እንዴ፡ለአባባ፡አንዲት፡ዘለላ እንባ እንኳ ጠብ አላላቸውም፡እና አሁን፡እየመጡ፡እኔን የሚያደርቁኝ፡ለምንድነው፡እንደ አቶ ይፍሩ ፡አንደኛቸውን፡አጠገቤ ዝር፡ባይሉ ደስታዬ ነው፡
"እኔ የምልህ ግን አብዲ፡ስለ አዳም የምታውቀው ነገር አለ?"አሉ አቶ ይርጋ
"አአልገባኝም፡ይሄን ጥያቄ በተደጋጋሚ ጠይቀውኛል፡ባለፈውም፡ምንድነው፡ፋዘር፡ስለሱ፡ሊነግሩኝ፡የፈለጉት፡ነገር ካለ፡ግልፁን ይንገሩኝ!!"አለ አብዲ ተሰላችቶ፡እንዴ ፡አዳም አዳም፡
"አይ፡እእ እኔ የማውቀው፡የለሊት ዘራፊ መሆኑን ነው፡ማለት፡ሰው ቤት አጥር ዘሎ፡እንደገባ አውቃለው፡አንተ ስለሱ፡ምንም፡እንደማታውቅ ግን ከሁኔታህ ተረድቻለው፡ለዚነው፡ስለሱ ያለህን፡ነገር ለማወቅ ፡ስፈትሽ፡የነበረው፡አትበሳጭብኝ፡ልጄ፡ለመጠንቀቅ ፡ብዬ ነው፡በተለይ፡አባትህ፡ከሞተ፡በዋላ፡ከቤትም ስመጣ፡እዚም እሱቅ ድረስ፡እየመጣ፡ሲጠጋጋህ፡እኔ፡ከማውቀው፡ማንነቱ ጋር፡በጭራሽ፡አልጣመኝም፡አንተንም፡ማጣት አንፈልግም፡ልጄ፡ያባትህ፡ይበቃል!!"አሉ አቶ ይርጋ፡ያሰቡ በመምሰል፡የአብዲን፡ጭንቅላት፡ለመበረዝ፡አየሞከሩ፡አብዲ፡በመገረምና፡በመደናገጥ፡ፍጥጥ ብሎ፡ቀረ፡ምንድነው፡የሚሉት? በሚል አስተያየት፡እያያቸው"እእ፡አልገባኝም፡የምን ዘረፋ፡የምን፡ማጣት?! ከአዳምገር ምን ያገናኘዋል፡ደሞ፡አዳምን፡የት ያቁትና ነው ፡ጓደኛዬ፡በጣም ስርሃት፡ያለው፡ልጅ ነው፡ከአይለኝነቱ በስተቀር፡ሌባ አይደለም፡ስለማያውቁት፡ነገር፡እንዲ በድፍረት፡እንዴት፡ያወራሉ!!"አብዲ፡እራሱን መቆጣጠር፡አቃተው፡አቶይርጋ፡ተረጋግተው ካስጨረሱት በዋላ፡ቀስ፡ብለው፡ስለ አዳም፡የሚያውቁትን ፡ማውራት ጀመሩ፡ጭንብል፡በማድረግ፡ማንነቱን ሳያሳውቅ፡በለሊት፡የአቶ ይፍሩ ቤት፡መግባቱን፡ከዛም፡ከአቶ ይፍሩ፡ገንዘብ መጠየቁን እና ሲፈንን እንደደፈረ፡በዋላ፡ዘበኛቸው፡ድንገት፡ነቅቶ፡በዱላ ሳያስበው፡መቶ፡እንደጣለው፡አቶይፍሩም፡ከዘበኛው ጋር፡ተጋግዘው፡አቶ ይፍሩ ጊቢ በሚገኘው፡ትንሽዬ መጋዘን ውስጥ፡አስረው፡ሲደበድቡት፡እንደነበር፡በዋላ ማነው፡የላከህ፡ብለው፡በማስገደድ፡ቢጠይቁት፡አቶ የሱፍ፡መሆናቸውን፡እንዳመነ ከዛ፡መልሰው፡የተጎዳ ሰውነቱ እንዲያገግም አኪም ቤት እንዳስተኙት፡ጤንነቱ ሲመለስ፡ይኽው፡ወደቤቱ ተመለሰ ብለው ጨረሱ፡ከትንሽ እውነት ጋር፡ብዙ ውሸት፡ቀላቅለው፡አብዲን፡በአቶ፡ይፍሩና በአዳም ላይ ለማስነሳት፡እያሴሩ፡፡አብዲ፡የሰማውን ማመን አቃተው፡የምን ተረተረት ፡ነው፡የሚያወሩልኝ፡ከየት ወዴት፡ነው፡እኚ ሰውዬ ሊያሳብዱኝ ነው እንዴ
"ምን አይነት፡ሰው ነዎት፡በፍፁም፡እውነት፡አይደለም፡እንዴ፡ባባቴ ሞት፡ተጠያቂ አቶይፍሩና አዳም፡እጃቸው፡አለበት፡እንደማለት፡እኮ ነው፡የሚናገሩትን ያውቁታል!?"ጮኽ አብዲ
"እኔ የሱፍን፡እነሱ አጠቁት እያልኩ አደለም፡ግን፡ይፍሩ፡ከአዳም፡የሰማው፡ሊዘርፍ፡ሊመየቻለበት ምክንያት፡በየሱፍ ትህዛዝ እንደሆነ ነግሮታል፡ይሄን ነው የማውቀው፡እንግዲ ፡የሱፍ፡ምን ያጣው ነገር አለና፡ወደሱ ይልከዋል፡አዳም፡ለማምለጥ ብሎ የተጠቀመበት፡ሳይሆን አይቀርም፡ያው ያንተ ጓደኛ ስለሆነ፡ምን አለባት፡በጓደኝነት መንፈስ ተነሳስተህ ስለኛ፡ብዙ ሳታወራው፡አልቀረህም፡እሱን፡ነው፡የተጠቀመበት፡ሲመስለኝ፡እኔ ግን አሁን ያልገባኝ፡እንዴት፡የሱፍ፡ሲሞት፡እሱ መጣ፡መጠርጠር ጀምሬ አለው፡ነግ በኔ ነውና፡ይፍሩ የያዘውን፡ሌባ፡ጓደኛችን በሞተ ማግስት ለቀቀው እንዴት?!"ብለው፡የባስ ዘባረቁበት፡አብዲ ጩጩህ አለው፡ነገሮች፡ተመሳሰሉበት፡አዳም፡ስለ ሁሉም ያውቃል፡ብዙ ነገር፡አውርቶታል፡እንደሚሲጢረኛ ጓደኛው፡እና ፡ምን ጓደኛዬ፡አላምንም አላምንም ፡አዳም፡ጭንብል ለብሶ፡በለሊት፡የሰው አጥር ደፈረ እንዴት ....እንዴት....
♥ባለጭንብሉ♥
አዳም ሰውነቱ ይንቀጠቀጣል ፡ነገሮች፡በጣም ቀውስ አድርጎታል፡ትላንት አብዲ ተናግሮት ከሄደ በዋላ ሲረባበሽ ነበር፡ያደረው፡በሰሃቱ ሲምል ሲገዘት፡ነበር፡ኤዶምም ጭምር ተከላክሎለታል ወንድሜ ከትህቢቱ በስተቀር ሌላ ምንም አመል የለበትም፡እንዴት፡እንዲ ትናገረዋለህ፡ብሎ አብዲን፡ተቆጥቶ ፡አሰወጥቶታል፡ብዙ ነገር ተፈጥሮ ነበር፡እውነት፡ሲፈን ያለችው፡ትክክል ይሆን እንዴ ብሎ እራሱን ሲጠይቅ ነበር ፡እንዎ ዛሬ እውነቱ ተገልፆለታል፡እያንዳንዱን ነገር ፡አስታውሶታል፡በጣም ተደናግጧል፡የበለጠ እንዲያስታውስ የሆነበት ምክንያት ደሞ፡ታዲዮስ የተባለ ጓደኛው፡መጥቶ፡ወደቤት መመለሱ እንዳስደሰተው፡ተናግሮ፡እንዴት ነው፡ነገርዬው፡እጅህ፡ላይ ነው፡አሁን፡እባክህ መልስልኝ፡ጓደኛዬ ሊፖሽረው፡ነው በድብቅ የሚገዛን፡ሰው አለ፡ሲለው ግራ በመጋባት፡ምኑን ቢለው፡ሽጉጡን፡የት አደረከው ምኑን ትላለህ እንዴ ብሎ ሲያፈጥጠው፡በድንገተኛ ድንጋጤ ተሞላ ፡ተነሳ ወዲያ ወዲ አለ ወጭንቀት፡ትንሽ ቆይቶ እያንዳንዱ ምስል አይምሮውስጥ ተመላለሰበት፡የክንዴ ድምፅ፡ሽጉጡን ከየት ነው የተዋስሺው፡ጭንብሌ፡ማነው የሰጠሽ፡እሱንም ሰርቀሺው፡ነው ፡ምን አገባህ፡አይለኛ የክንዴ ዱላ ፡አዳም፡ትውስታው፡አሳቀቀው፡ክንዴ ደጋግሞ ሲመታው፡ስቃዩ መጣ፡ጭንቅላቱን ይዞ ቁጭ አለ፡ታዲዮስ "ምንድነው ጀለስ፡ጥለሺው ነው!?"አለው መልሶ"እሺ ኧረ ምንድንሼ!የታለ ሽጉጤ ኧረ አዴ !"አለው፡አዳም ተነስቶ በቁጣ ጮኸበት
"ውጣ ጥፋ ከፊቴ፡!!"አለው እየገፈተረው
"ኧረ እሺ አዴ እንዳትመታኝ ይኬዳል፡እንኳን ሽጉጥ ሰውም ይቀራል፡ተረጋጋ ጓደኛዬ!"አለ ታዲዮስ አዳምን ይፈራዋል እንኳን ሰንዝሮበት፡እናም፡ቶሎ ብሎ አመለጠው፡አዳም ወዲያ ወዲ እያለ፡በብስጭት፡ተወራጨ ክንዴ አቶ ይፍሩ የሲፈን፡አባት፡ወይኔ ተጫውተውብኛል፡ወይኔ ምን አይነት፡የማልረባ ሰው ነኝ፡ወይኔ አዳም፡አብዲ እንዳለው፡አቶየሱፍ በኔ ምክንያት ከሞቱ ፡አለቃቸውም፡አቶይፍሩን፡ላደረጉት ነገር ይከፍሏታል፡ብሎ ፎከረ፡አዳም፡ሲወዛወዝ፡ኤዶም ገብቶ መቆሙን እንኳ ልብ አላለውም ነበር፡
"እሺ ምንድነው አሁን ደሞ?"አለው ኤዶም ተገርሞ
"አይ እእ ዝምብዬ ነው!"
"አዳም እእ ልክ አትመስለኝም፡ቁጭ በልና እናውራ!"አለው
"ይኽውልህ ኤዶም እኔን መጨቅጨቅህን ካላቆምክ፡መልሼ እጠፋልሃለው፡ዝም በለኝ!"አለው በቁጣ፡ፊትለፊት፡እያየው ለመቆጣተሸ ሲዘጋጅ፡ከውጪ እናት ገቡና ገላገሏቸው፡እናታቸውን ሲያዩ ሁለቱም ተረጋጉ፡"እናንተ ምንድነው፡ትግል ሊገጥም የተዘጋጀሰው መስላቹ የቆማችሁት፡ክክክክ ውይ ልጆቼ፡ግቢ ግቢ እናቴ ሁለቱም አሉ፡ግቢ !"አሉ
✨✨✨ክፍል አስራ ሶስት✨✨✨
እንግዲ ቀን አለፈ፡አቶየሱፍም ከሞቱ አስራምስት፡ቀን አለፋቸው፡አብዲም ነገሮች ሁሉ ግራ እንዳጋቡት፡እንደተምታቱበት፡ቀጥሎዋል፡በተለይ በተለይ ያቶ ይርጋ፡ ፡በቀልድ እያዋዙ፡አንዳንድ፡ቃላቶች መሰንዘር፡ግራ እያጋባውና፡ጥርጣሬውን፡ይበልጥ እየጨመረለት፡መጥቷል፡የበለጠ ደሞ ስለ አዳም፡አንዳንድ ግልፅ ያልሆኑ ነገሮች ይናገሩና ፡ትኩረት ሰቶ ሊያዳምጣቸው፡ሲል ፡ስቀልድህ ነው፡ጥሩ ልጅ ይመስላል እያሉ ያምታቱታል፡በልቡ እኚ ሰውዬ፡ምንድነው፡አሳባቸው፡ይላል፡ደሞ ለምንድነው፡ሱቅ የሚመላለሱት፡ለምን፡ያዘኑ ይመስላሉ፡እኔ እንደው፡እስካሁንም፡ታዝቤአቸዋለው፡እንዴ፡ለአባባ፡አንዲት፡ዘለላ እንባ እንኳ ጠብ አላላቸውም፡እና አሁን፡እየመጡ፡እኔን የሚያደርቁኝ፡ለምንድነው፡እንደ አቶ ይፍሩ ፡አንደኛቸውን፡አጠገቤ ዝር፡ባይሉ ደስታዬ ነው፡
"እኔ የምልህ ግን አብዲ፡ስለ አዳም የምታውቀው ነገር አለ?"አሉ አቶ ይርጋ
"አአልገባኝም፡ይሄን ጥያቄ በተደጋጋሚ ጠይቀውኛል፡ባለፈውም፡ምንድነው፡ፋዘር፡ስለሱ፡ሊነግሩኝ፡የፈለጉት፡ነገር ካለ፡ግልፁን ይንገሩኝ!!"አለ አብዲ ተሰላችቶ፡እንዴ ፡አዳም አዳም፡
"አይ፡እእ እኔ የማውቀው፡የለሊት ዘራፊ መሆኑን ነው፡ማለት፡ሰው ቤት አጥር ዘሎ፡እንደገባ አውቃለው፡አንተ ስለሱ፡ምንም፡እንደማታውቅ ግን ከሁኔታህ ተረድቻለው፡ለዚነው፡ስለሱ ያለህን፡ነገር ለማወቅ ፡ስፈትሽ፡የነበረው፡አትበሳጭብኝ፡ልጄ፡ለመጠንቀቅ ፡ብዬ ነው፡በተለይ፡አባትህ፡ከሞተ፡በዋላ፡ከቤትም ስመጣ፡እዚም እሱቅ ድረስ፡እየመጣ፡ሲጠጋጋህ፡እኔ፡ከማውቀው፡ማንነቱ ጋር፡በጭራሽ፡አልጣመኝም፡አንተንም፡ማጣት አንፈልግም፡ልጄ፡ያባትህ፡ይበቃል!!"አሉ አቶ ይርጋ፡ያሰቡ በመምሰል፡የአብዲን፡ጭንቅላት፡ለመበረዝ፡አየሞከሩ፡አብዲ፡በመገረምና፡በመደናገጥ፡ፍጥጥ ብሎ፡ቀረ፡ምንድነው፡የሚሉት? በሚል አስተያየት፡እያያቸው"እእ፡አልገባኝም፡የምን ዘረፋ፡የምን፡ማጣት?! ከአዳምገር ምን ያገናኘዋል፡ደሞ፡አዳምን፡የት ያቁትና ነው ፡ጓደኛዬ፡በጣም ስርሃት፡ያለው፡ልጅ ነው፡ከአይለኝነቱ በስተቀር፡ሌባ አይደለም፡ስለማያውቁት፡ነገር፡እንዲ በድፍረት፡እንዴት፡ያወራሉ!!"አብዲ፡እራሱን መቆጣጠር፡አቃተው፡አቶይርጋ፡ተረጋግተው ካስጨረሱት በዋላ፡ቀስ፡ብለው፡ስለ አዳም፡የሚያውቁትን ፡ማውራት ጀመሩ፡ጭንብል፡በማድረግ፡ማንነቱን ሳያሳውቅ፡በለሊት፡የአቶ ይፍሩ ቤት፡መግባቱን፡ከዛም፡ከአቶ ይፍሩ፡ገንዘብ መጠየቁን እና ሲፈንን እንደደፈረ፡በዋላ፡ዘበኛቸው፡ድንገት፡ነቅቶ፡በዱላ ሳያስበው፡መቶ፡እንደጣለው፡አቶይፍሩም፡ከዘበኛው ጋር፡ተጋግዘው፡አቶ ይፍሩ ጊቢ በሚገኘው፡ትንሽዬ መጋዘን ውስጥ፡አስረው፡ሲደበድቡት፡እንደነበር፡በዋላ ማነው፡የላከህ፡ብለው፡በማስገደድ፡ቢጠይቁት፡አቶ የሱፍ፡መሆናቸውን፡እንዳመነ ከዛ፡መልሰው፡የተጎዳ ሰውነቱ እንዲያገግም አኪም ቤት እንዳስተኙት፡ጤንነቱ ሲመለስ፡ይኽው፡ወደቤቱ ተመለሰ ብለው ጨረሱ፡ከትንሽ እውነት ጋር፡ብዙ ውሸት፡ቀላቅለው፡አብዲን፡በአቶ፡ይፍሩና በአዳም ላይ ለማስነሳት፡እያሴሩ፡፡አብዲ፡የሰማውን ማመን አቃተው፡የምን ተረተረት ፡ነው፡የሚያወሩልኝ፡ከየት ወዴት፡ነው፡እኚ ሰውዬ ሊያሳብዱኝ ነው እንዴ
"ምን አይነት፡ሰው ነዎት፡በፍፁም፡እውነት፡አይደለም፡እንዴ፡ባባቴ ሞት፡ተጠያቂ አቶይፍሩና አዳም፡እጃቸው፡አለበት፡እንደማለት፡እኮ ነው፡የሚናገሩትን ያውቁታል!?"ጮኽ አብዲ
"እኔ የሱፍን፡እነሱ አጠቁት እያልኩ አደለም፡ግን፡ይፍሩ፡ከአዳም፡የሰማው፡ሊዘርፍ፡ሊመየቻለበት ምክንያት፡በየሱፍ ትህዛዝ እንደሆነ ነግሮታል፡ይሄን ነው የማውቀው፡እንግዲ ፡የሱፍ፡ምን ያጣው ነገር አለና፡ወደሱ ይልከዋል፡አዳም፡ለማምለጥ ብሎ የተጠቀመበት፡ሳይሆን አይቀርም፡ያው ያንተ ጓደኛ ስለሆነ፡ምን አለባት፡በጓደኝነት መንፈስ ተነሳስተህ ስለኛ፡ብዙ ሳታወራው፡አልቀረህም፡እሱን፡ነው፡የተጠቀመበት፡ሲመስለኝ፡እኔ ግን አሁን ያልገባኝ፡እንዴት፡የሱፍ፡ሲሞት፡እሱ መጣ፡መጠርጠር ጀምሬ አለው፡ነግ በኔ ነውና፡ይፍሩ የያዘውን፡ሌባ፡ጓደኛችን በሞተ ማግስት ለቀቀው እንዴት?!"ብለው፡የባስ ዘባረቁበት፡አብዲ ጩጩህ አለው፡ነገሮች፡ተመሳሰሉበት፡አዳም፡ስለ ሁሉም ያውቃል፡ብዙ ነገር፡አውርቶታል፡እንደሚሲጢረኛ ጓደኛው፡እና ፡ምን ጓደኛዬ፡አላምንም አላምንም ፡አዳም፡ጭንብል ለብሶ፡በለሊት፡የሰው አጥር ደፈረ እንዴት ....እንዴት....
♥ባለጭንብሉ♥
አዳም ሰውነቱ ይንቀጠቀጣል ፡ነገሮች፡በጣም ቀውስ አድርጎታል፡ትላንት አብዲ ተናግሮት ከሄደ በዋላ ሲረባበሽ ነበር፡ያደረው፡በሰሃቱ ሲምል ሲገዘት፡ነበር፡ኤዶምም ጭምር ተከላክሎለታል ወንድሜ ከትህቢቱ በስተቀር ሌላ ምንም አመል የለበትም፡እንዴት፡እንዲ ትናገረዋለህ፡ብሎ አብዲን፡ተቆጥቶ ፡አሰወጥቶታል፡ብዙ ነገር ተፈጥሮ ነበር፡እውነት፡ሲፈን ያለችው፡ትክክል ይሆን እንዴ ብሎ እራሱን ሲጠይቅ ነበር ፡እንዎ ዛሬ እውነቱ ተገልፆለታል፡እያንዳንዱን ነገር ፡አስታውሶታል፡በጣም ተደናግጧል፡የበለጠ እንዲያስታውስ የሆነበት ምክንያት ደሞ፡ታዲዮስ የተባለ ጓደኛው፡መጥቶ፡ወደቤት መመለሱ እንዳስደሰተው፡ተናግሮ፡እንዴት ነው፡ነገርዬው፡እጅህ፡ላይ ነው፡አሁን፡እባክህ መልስልኝ፡ጓደኛዬ ሊፖሽረው፡ነው በድብቅ የሚገዛን፡ሰው አለ፡ሲለው ግራ በመጋባት፡ምኑን ቢለው፡ሽጉጡን፡የት አደረከው ምኑን ትላለህ እንዴ ብሎ ሲያፈጥጠው፡በድንገተኛ ድንጋጤ ተሞላ ፡ተነሳ ወዲያ ወዲ አለ ወጭንቀት፡ትንሽ ቆይቶ እያንዳንዱ ምስል አይምሮውስጥ ተመላለሰበት፡የክንዴ ድምፅ፡ሽጉጡን ከየት ነው የተዋስሺው፡ጭንብሌ፡ማነው የሰጠሽ፡እሱንም ሰርቀሺው፡ነው ፡ምን አገባህ፡አይለኛ የክንዴ ዱላ ፡አዳም፡ትውስታው፡አሳቀቀው፡ክንዴ ደጋግሞ ሲመታው፡ስቃዩ መጣ፡ጭንቅላቱን ይዞ ቁጭ አለ፡ታዲዮስ "ምንድነው ጀለስ፡ጥለሺው ነው!?"አለው መልሶ"እሺ ኧረ ምንድንሼ!የታለ ሽጉጤ ኧረ አዴ !"አለው፡አዳም ተነስቶ በቁጣ ጮኸበት
"ውጣ ጥፋ ከፊቴ፡!!"አለው እየገፈተረው
"ኧረ እሺ አዴ እንዳትመታኝ ይኬዳል፡እንኳን ሽጉጥ ሰውም ይቀራል፡ተረጋጋ ጓደኛዬ!"አለ ታዲዮስ አዳምን ይፈራዋል እንኳን ሰንዝሮበት፡እናም፡ቶሎ ብሎ አመለጠው፡አዳም ወዲያ ወዲ እያለ፡በብስጭት፡ተወራጨ ክንዴ አቶ ይፍሩ የሲፈን፡አባት፡ወይኔ ተጫውተውብኛል፡ወይኔ ምን አይነት፡የማልረባ ሰው ነኝ፡ወይኔ አዳም፡አብዲ እንዳለው፡አቶየሱፍ በኔ ምክንያት ከሞቱ ፡አለቃቸውም፡አቶይፍሩን፡ላደረጉት ነገር ይከፍሏታል፡ብሎ ፎከረ፡አዳም፡ሲወዛወዝ፡ኤዶም ገብቶ መቆሙን እንኳ ልብ አላለውም ነበር፡
"እሺ ምንድነው አሁን ደሞ?"አለው ኤዶም ተገርሞ
"አይ እእ ዝምብዬ ነው!"
"አዳም እእ ልክ አትመስለኝም፡ቁጭ በልና እናውራ!"አለው
"ይኽውልህ ኤዶም እኔን መጨቅጨቅህን ካላቆምክ፡መልሼ እጠፋልሃለው፡ዝም በለኝ!"አለው በቁጣ፡ፊትለፊት፡እያየው ለመቆጣተሸ ሲዘጋጅ፡ከውጪ እናት ገቡና ገላገሏቸው፡እናታቸውን ሲያዩ ሁለቱም ተረጋጉ፡"እናንተ ምንድነው፡ትግል ሊገጥም የተዘጋጀሰው መስላቹ የቆማችሁት፡ክክክክ ውይ ልጆቼ፡ግቢ ግቢ እናቴ ሁለቱም አሉ፡ግቢ !"አሉ
Growth
Subscribers
Citation index
Avg views per post
Avg views per ad post
ER
ERR
Log in to unlock more functionality.