Мир сегодня с "Юрий Подоляка"
Мир сегодня с "Юрий Подоляка"
Труха⚡️Україна
Труха⚡️Україна
Николаевский Ванёк
Николаевский Ванёк
Мир сегодня с "Юрий Подоляка"
Мир сегодня с "Юрий Подоляка"
Труха⚡️Україна
Труха⚡️Україна
Николаевский Ванёк
Николаевский Ванёк
ጥርኝ ጥበብ avatar

ጥርኝ ጥበብ

ጥርኝ ጥበብ ማለት አንድም እንደ ሽቶ መልካም የጥበብ መዓዛን እናገኝ ዘንድ በሽቶ ከምንገለገልባት ጥርኝ ስም ሰየምናት
አንድም ከሞላ የህይወት ስብጥርጥር እና ካልገቡን የህይወት መራራነት በጥርኝ ወይም ደግሞ በትንሽ ጥበብ እፎይታን እናገኝ ዘንድ
በዩቱዩብhttps://www.youtube.com/@2112-trgn-tbeb
በቴክቶክ tiktok.com/@trgntbebhiluabiy
ለአስተያየት@miteralioon
Рэйтынг TGlist
0
0
ТыпПублічны
Вертыфікацыя
Не вертыфікаваны
Надзейнасць
Не надзейны
Размяшчэнне
МоваІншая
Дата стварэння каналаOct 24, 2023
Дадана ў TGlist
Apr 18, 2025
Прыкрепленая група

Апошнія публікацыі ў групе "ጥርኝ ጥበብ"

አዳም ለይሁዳ የፃፈው ደብዳቤ

ይሁዳ ልጄ ሆይ እንደምን አለህ እኔ የበደሌን ብዛት ሳይቆጥር የሀጥያቴን ግዝፈት ሳይመለከት በቸርነቱ ተመልክቶ ከዘመናት ነበልባል ከማይጠፋ እሳት ያወጣኝ እግዚአብሔር ስሙ ካከበራቸው ጋር የተመሰገነ ይሁን።

ልጄ ይሁዳ ሆይ ዛሬ ለእኔ ታላቅ ደስታ ነው ግን የአንተን ጉዳይ ሳስብ አባትህ ነኝና ውስጤ በሀዘን ይሞላል።
የኔ ልጅ እንዴት ከአባትህ ስህተት መማር አቃተህ ያንን ሁሉ አመት ስለእኔ የተነገረውን ሰምተህ የደረሰብኝን እየሰማህ አድገህ ስለምን አባትህ እንደበደለው በደልህ።

ዛሬ ፍጥረት ሁሉ ከሲዖል ሲወጣ በእኔ ጥፋት የሚቀጡት ስለተረፉ እየተደሰትኩ ሳለ አንድ ነገር ሰማሁ የቀረ ልጅ አለህ ዛሬ ወደ ሲዖል የመጣ ልጅ አለህ ተባልሁ።
እውነት ልጄ ከፋኝ ስለአንተ ብዙ አሰብኩና ልጠይቅህ ይህንን ደብዳቤ ፃፍኩልህ።
ሲዖል ለብቻህ እንዴት ነው የራስህን የሲቃ ድምፅ እየሰማህ መሰቃየት እንዴት ነው ውስጥህን መልስህን ሳስብ በሀዘን ተገረፍኩ።
ልጄ ሆይ አባትህን አይተህ ትድን ዘንድ ተስፋ ነበረኝ እኔ በበደልኩ ሰዓት ካለቀስኩት ጥቂቷን ብታለቅስ ጴጥሮስ ከተፀፀተው ጥቂቷን ብትፀፀት በዳንህ ነበር።
ልጄ ሆይ ንስሀን ያህል ትልቅ መንገድ መጠቀም ነበረብህ እነሆ ዛሬ ከነ አብርሃም እቅፍ ታርፍ ነበር።

" ስምህ ከመዝገብ የጠፋው ነበር  የሆነው ታሪክህ
ጥቂት ፀፀት ስላጣህ በሀዘን ባለመንበርከክህ"


እኛስ ዘመናተ ይሁዳዎች የአባታችን አዳም ታሪክ አያስተምረንምን?
እኛ ያመጣናቸው እነርሱ በለጡን

እየጎተንት ወደ ቤተክርስቲያን ቅፅር ግቢ ይዘነው ገባን።የገዛንለትን ነጠላ ዘርግቶ ለመልበስ ግራ ሲጋባ ከሶስታችን መሀከል አንድኛው ተጠግቶ በአንገቱ ስል አመሳቅሎ አጣፋለትና  
"እንዲህ አይሰገድም እሽ
        እሽ
ምግብስ በልተሀል
   ኧረ አልበላሁም
አዎ ምን ሆነሀላ ውሀ ራሱ ከጠጣህ ነገር ተበላሽቷል በቃ
    አይ እንደዚያ አላደረኩም"     ይቁነጠነጣል...በመሀል 1000 ሰግደን ለመውጣት የምንገፋፋው እኛ ቆመን ሳለ እርሱ ስድስት ሰባት ጊዜ ከፍ ዝቅ ብሎ ጉልበቱ እንደተብረከረከ ሰው በግንባሩ መሬቱን ተደግፎት ቀረ። እንግድህ ላለመነሳት ምክንያት እየፈጠረ መሆኑ ነው ቀና ማለት እንደከበደው ሰው ቁና ቁና ሲተነፍስ ይሰማናል።...

"ቃል እንደጓደኛ ይሄንን ልጅ ምንም መላ አናበጅለትም ማለት ነው"አለ ቢታንያ ወደ አንገቴ ተጠግቶ ... እኔ ደግሞ የአናንያን ህይወት እየሄደ ካለበት ቁልቁለት ለመመለስ መሞከር ውሀን ሽቅብ የማፍሰስ ያህል ድካሙ ብቻ ነው የሚታየኝ።  ለጓደኛ በዚህ ልክ
መጠን ዝሎ መኖር ቢያሳፍርም...  "ሱስ እኮ ነው እየበዛ በጣም ብሶበታል የት እናስጠምቀው በእናትህ"  የየግል አስተያየታችንን ለጣጥፈን ስናበቃ ካጎነበሰበት በርከክ ብሎ አንገቱን ደፍቶ ነጠላውን አናቱ ላይ ጎዝጉዞ ተቀመጠ።

ለካ መቆም ቢያፍር ነው እንባ አርግዞ የወደቀው ድንገት ቀና ሲል ደንግጠን ተያየን በስጋው ላይ እንደተቆጣ የሚያሳብቁት የደም ስሮች ከወደግንባሩ እንድህ ተከታትለው ለመሰለፍ ምን አነቃቃቸው ከምኔው ፊቱ በእምባ ረጠበ አያስቀናም ልታፀድቁ በገሰፃችሁት ሰው ተሰብካችሁ እንደመሄድ ያለ ስብከት ወደየት ይገኛል።

የእኛ ፀፀት አርባአንድ ኪራላይሶን ብለን ከአይናችን ካልወረደ ለእርሱ በሰባት ዝቅ ማለት በዘነበለት እምባ እንዴት አይቀናም አምላኩ በልቡ አደባባይ በታተመለት ሰው ቁኑ ሀቁም ይሄው ነው።

በልምድ መመላለስ የፀና ሐዋርያም አንዳንድ ጊዜ ሊያፀድቅ ይዞ ከመጣው ወንበዴ ተምሮ ይሄዳል።...

ወዮ የሠው ስግደት ቆጥረን ለተመለስን 😢😢😢

ፀሀፊ ✍ ጌታሁን ደጉ

እንኳን አደረሳችሁ
አንድ የእንባ ጠብታ አንዲት ዛላ ለቅሶ
የሚያንበረክከኝ ከደጅህ መልሶ
የሚያስታርቅ ከአንተ ቤትህ 'ሚመልሰኝ
ለንስሐ የሚሆን አንድ እንባ ለግሰኝ

አሜን
የሰሙነ ሕማማት ሰኞ

መርገመ በለስ የተፈጸመበት ዕለት ነው


ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሆሣዕና ዕለት ቢታንያ አድሮ በማግሥቱም ከቢታኒያ ሲመጡ ተራበ፡፡ (ማር.11፤11-12) ቅጠል ያላት በለስ ከሩቅ አይቶ ወደ በለሲቱ ቀረበ፤ ነገር ግን ከቅጠል በቀር አንዳች ፍሬ አላገኘባትም፡፡ ከአሁን ጀምሮ ማንም ከአንቺ ፍሬ አይብላ ብሎ ረገማት። በለስ የተባለች ቤተ እስራኤል ናት፤ ፍሬ የተባለች ሃይማኖትና ምግባር ናት፤ ከእስራኤል ፍቅርን፤ ሃይማኖትን፤ ምግባርን ፈለገ አላገኘም፤ እስራኤል (ሕዝበ እግዚአብሔር) መባልን እንጂ፤ ደግ ሰው አይገኝብሽ ብሎ ረገማት፤ በመርገሙ ምክንያት እርሱ ከለያቸው በስተቀር ደግ ሰው ጠፋባት፡፡

በለስ ኦሪት ናት፤ ኦሪትን በዚህ ዓለም ሰፍና ቢያገኛት ኦሪትና ነቢያትን ልሽር አልመጣሁም ልፈጽም እንጂ በማለት ፈጸማት፤ ሕገ ኦሪትን ከመፈጸም በቀር በእርሷ ድኅነት አላደረገባትምና፤ ፍሬ በአንቺ አይሁን አላት፤ ደኅነት በአንቺ አይደረግብሽ ብሏታልና እንደመድረቅ ፈጥና አለፈች፡፡

በለስ ኃጢአት ናት፤ የበለስ ቅጠል ሰፊ እንደሆነች ሁሉ ኃጢአት በዚህ ዓለም ሰፍታ ሰፍና አገኛት፡፡ በለስ ሲበሉት ይጣፍጣል፤ ቆይቶ ግን ይመራል፤ ኃጢአትም ሲሰሩት ደስ ደስ ያሰኛል፤ ኋላ ግን ያሳዝናል፤ ወደ እርሷም ሄዶ ማለትም ከኃጥአን ጋር ዋለ፤ ኃጥእ ከመባል በቀር በአንደበቱ ሐሰት፤ በሰውነቱ ክፋት እንዳልተገኘበት ለማመልከት ፍሬ አላገኘባትም አለ፤ በአንቺ ፍሬ አይገኝ የሚለውም፤ በኃጢአት ፍዳ ተይዞ የሚቀር አይኑር ለማለት ነው፤ ስትረገም ፈጥና መድረቋም፣ በአዳም ምክንያት ያገኘችን ዕዳ በደል በእርሱ ካሣነት እንደጠፋችልን ለመግለጽ ነው፡፡

አንጽሆተ ቤተ መቅደስ የተፈጸመበት ዕለት ነው

ጌታችን በለስን ከረገማት በኋላ ወደ ቤተ መቅደስ ሄደ፤ ቤተ መቅደስ፣ ቤተ ጸሎት፣ ቤተ መሥዋዕት መሆኑ ቀርቶ ቤተ ምስያጥ (የንግድ ቤት) ሆኖ ቢያገኘው ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች፤ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት ብሎ የሚሸጡበትን ሁሉ ገለበጠባቸው፤ ገርፎም አስወጣቸው፤ ይህም የሚያሳየው ማደሪያው ቤቱ የነበርን የአዳም ልጆች ኃጢአት ሰፍኖብን ስንኖር ቢያገኘን ኃጢአታችንን ሁሉ እንዳራቀልን የሚገልጽ ነው፡፡

በዚህ በሰሙነ ሕማማት ካህናትና ምእመናን በቤተክርስቲያን ተገኝተው ወዛቸው ጠብ እስኪል ድረስ በነግህ፤ በሠለስተ፣ በስድስቱ ሰዓት፤ በተሰዓቱ ሰዓትና በሠርክ መላልሰው ሲሰግዱና ሲጸልዩ ይሰነብታሉ፤ በተለይም ካህናት በማንኛውም አገልግሎት ጥቁር ልብስ ይለብሳሉ፤ ምክንያቱም የደረሰብን መከራ ኀዘኑን እና 5ሺ ከ5መቶ ዘመን የሰው ልጅ በጨለማ ይኖር እንደነበረ ለማዘከር ነው፡፡
በአሽሟጣጭ ከናፈር ስሜን አስመጥጠሽ
ከፀሀይ ከነፋስ መንገድ አስቀምጠሽ
በመጠበቅ ድካም ነጣጥቼ እያየሽ
አንች ተኳኩለሽ...
ብትመጭም እንኳን ከመቅረት እኩል ነሽ


ዐቢይ አለሙ (ሚተራሊዮን)
ችርስ
ከዝምታ ወርቅነት ላይ መዳብ መዳብ ለደረሰን
ያጠነክር 'ሚሉት ብሂል ከጥጋችን ላልደረሰን
ይልቁንስ እያሟሟ እንደ ውሀ ላፈሰስ

እናቴ ትሙት ችርስ...
ማን ጀግና አለ እንደኛ ከተረቱ ተረት ብቻ የቀረው
ይጠግናል ያሉት ዝምታ የሰበረው
ዝም ባለ አፍ ውስጥ በአርምሞ ከናፈር
ሲሉን ዝንብ አይገባም አምነናቸው ነበር
ውሸት ውሸት ነው ቅጥፈት ነገሩ
የዝንብስ ማረፊያ የሆኑት ዝም ያሉት ሠዎች ነበሩ
ችርስ ብቻ ለእኛ ማባረሪያ ጭራ ቅጠል ላልበጠስነው
ዝም ባለ ዝምታ ሁሉን ለታገስነው
ችርስ🥂

ዐቢይ አለሙ (ሚተራሊዮን)
ሳላጣ ሳይጎድልኝ ሳይሟጠጥብኝ ከቤት ከሞሰቤ
ልሞት ነው መሠለኝ ሠዎች ሠው ተርቤ
የቀረበኝ ሁሉ እየተገፋፋ እየተራገጠ ለመሸሽ ከቤቴ
እንደምን ይለመድ አይ ብቸኝነቴ
የወደቀን እንጨት አያጣውም ምሳር
ከስለት ይከፋል ትቶ የመኬድ እግር


ዓቢይ አለሙ (ሚተራሊዮን)

ሀሳብ
ከእይታ ብዕር የተወሰደ
ብዙዎች ዝም እንድንል ቢጠይቁን ምናልባትም ቢያስገድዱን
ገድለውን እንኳን ዝም ቢያሰኙን በባህሪው ምስጉን የሆነን እርሱ እግዚአብሔርን
የቢታንያ ድንጋዮች ያመሰግኑታል።

ሆሳዕና በአርያም
መልካም በዓል

ጥርኝ ጥበብ
ቴሌግራም ፕሪይሜም ላይ በተፈጠረ ስህተት ዛሬ ልደቴ ለመሠላችሁና ለመልካም ምኞቶቻችሁ አመሰግናለሁ።
ባይሆን ስጦታ የምትገዙበት አንድ ወር ሰጠኋችሁ
ክፉ ላደረገ ክፉ መመለስ ሀጢአት ሆኖ ሳለ ቀላል
ደግ ላደረገ ደግ መመለስ ፅድቅና ባይሆንም መንገዱ ሆኖ ሳለ ከባድ ለምን ሆነ
Пераслаў з:
እንማር avatar
እንማር
የማንም ጓጆ በእውነት ብቻ አልተሰራም ። እውነት በመውደድ ፊት አቅም የለውም ። እውነት ላይ ክችች ያሉ ሰዎች ቤታቸው ሲፈርስ ፣ ከስራ ሲባረሩ ፣ ስራ ሲበላሽባቸው ነው ያየሁት ....

Undeniable truth !!

የሞቀ ቤት ያላቸው ብዙ ቤታቸውን ሊያቀዘቅዘው የሚችል ነገር ታግሰው ነው !! ሳድግ ያየሁት ጥበብ እሱን ነው ። መኖር ያሳየኝ እውነት ይሄ ነው ።

የሚያኖረው መለሳለሳችን ነው !!

ደረቅ እውነት አያሸንፍም። እውነት ብቻውን አያሻግርም ። እሚያኖረን ጥበባችን ነው ። የጎጆ መሰረት እውነት አይደለም መተላለፍ ነው።

ሁሉም የሞቀ ቤት ውስጥ የታለፈ ፣ይቅር የተባለ አደባባይ የማይነገር፣ ያልተነገረ ገበና አለ ።
እየተላለፍን ! ✋
© Adhanom Mitiku


⭐️@Enmare1988
⭐️@Enmare1988
አቤቱ የተወደደ የስስት ልጅህ ነቅቷልና ተመስገን
በተጨነቀ ከተማ ውስጥ የማያልቅ ቸርነትህን እንደተለመደው በፀጋ ለመቀበል የልቦናዬን ሰሌዳ ከፍቼ እግሮቼን አንስቼ ወደምትመራኝ ጎዳና ለመሄድ ተነሳሁ....ስምህ በሚከበርበት ቦታ አውለኝ።
የእናትህን የእናትነቷን ፍቅር አታሳጣኝ...

አሜን

Рэкорды

20.04.202523:59
734Падпісчыкаў
11.04.202523:59
0Індэкс цытавання
19.03.202513:56
703Ахоп 1 паста
23.04.202518:04
0Ахоп рэкламнага паста
20.03.202518:27
3.23%ER
12.04.202515:19
98.87%ERR

Развіццё

Падпісчыкаў
Індэкс цытавання
Ахоп 1 паста
Ахоп рэкламнага паста
ER
ERR
12 APR '2514 APR '2516 APR '2518 APR '2520 APR '2522 APR '25

Папулярныя публікацыі ጥርኝ ጥበብ

18.04.202520:21
19.04.202501:51
አዳም ለይሁዳ የፃፈው ደብዳቤ

ይሁዳ ልጄ ሆይ እንደምን አለህ እኔ የበደሌን ብዛት ሳይቆጥር የሀጥያቴን ግዝፈት ሳይመለከት በቸርነቱ ተመልክቶ ከዘመናት ነበልባል ከማይጠፋ እሳት ያወጣኝ እግዚአብሔር ስሙ ካከበራቸው ጋር የተመሰገነ ይሁን።

ልጄ ይሁዳ ሆይ ዛሬ ለእኔ ታላቅ ደስታ ነው ግን የአንተን ጉዳይ ሳስብ አባትህ ነኝና ውስጤ በሀዘን ይሞላል።
የኔ ልጅ እንዴት ከአባትህ ስህተት መማር አቃተህ ያንን ሁሉ አመት ስለእኔ የተነገረውን ሰምተህ የደረሰብኝን እየሰማህ አድገህ ስለምን አባትህ እንደበደለው በደልህ።

ዛሬ ፍጥረት ሁሉ ከሲዖል ሲወጣ በእኔ ጥፋት የሚቀጡት ስለተረፉ እየተደሰትኩ ሳለ አንድ ነገር ሰማሁ የቀረ ልጅ አለህ ዛሬ ወደ ሲዖል የመጣ ልጅ አለህ ተባልሁ።
እውነት ልጄ ከፋኝ ስለአንተ ብዙ አሰብኩና ልጠይቅህ ይህንን ደብዳቤ ፃፍኩልህ።
ሲዖል ለብቻህ እንዴት ነው የራስህን የሲቃ ድምፅ እየሰማህ መሰቃየት እንዴት ነው ውስጥህን መልስህን ሳስብ በሀዘን ተገረፍኩ።
ልጄ ሆይ አባትህን አይተህ ትድን ዘንድ ተስፋ ነበረኝ እኔ በበደልኩ ሰዓት ካለቀስኩት ጥቂቷን ብታለቅስ ጴጥሮስ ከተፀፀተው ጥቂቷን ብትፀፀት በዳንህ ነበር።
ልጄ ሆይ ንስሀን ያህል ትልቅ መንገድ መጠቀም ነበረብህ እነሆ ዛሬ ከነ አብርሃም እቅፍ ታርፍ ነበር።

" ስምህ ከመዝገብ የጠፋው ነበር  የሆነው ታሪክህ
ጥቂት ፀፀት ስላጣህ በሀዘን ባለመንበርከክህ"


እኛስ ዘመናተ ይሁዳዎች የአባታችን አዳም ታሪክ አያስተምረንምን?
13.04.202519:17
በአሽሟጣጭ ከናፈር ስሜን አስመጥጠሽ
ከፀሀይ ከነፋስ መንገድ አስቀምጠሽ
በመጠበቅ ድካም ነጣጥቼ እያየሽ
አንች ተኳኩለሽ...
ብትመጭም እንኳን ከመቅረት እኩል ነሽ


ዐቢይ አለሙ (ሚተራሊዮን)
14.04.202502:41
የሰሙነ ሕማማት ሰኞ

መርገመ በለስ የተፈጸመበት ዕለት ነው


ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሆሣዕና ዕለት ቢታንያ አድሮ በማግሥቱም ከቢታኒያ ሲመጡ ተራበ፡፡ (ማር.11፤11-12) ቅጠል ያላት በለስ ከሩቅ አይቶ ወደ በለሲቱ ቀረበ፤ ነገር ግን ከቅጠል በቀር አንዳች ፍሬ አላገኘባትም፡፡ ከአሁን ጀምሮ ማንም ከአንቺ ፍሬ አይብላ ብሎ ረገማት። በለስ የተባለች ቤተ እስራኤል ናት፤ ፍሬ የተባለች ሃይማኖትና ምግባር ናት፤ ከእስራኤል ፍቅርን፤ ሃይማኖትን፤ ምግባርን ፈለገ አላገኘም፤ እስራኤል (ሕዝበ እግዚአብሔር) መባልን እንጂ፤ ደግ ሰው አይገኝብሽ ብሎ ረገማት፤ በመርገሙ ምክንያት እርሱ ከለያቸው በስተቀር ደግ ሰው ጠፋባት፡፡

በለስ ኦሪት ናት፤ ኦሪትን በዚህ ዓለም ሰፍና ቢያገኛት ኦሪትና ነቢያትን ልሽር አልመጣሁም ልፈጽም እንጂ በማለት ፈጸማት፤ ሕገ ኦሪትን ከመፈጸም በቀር በእርሷ ድኅነት አላደረገባትምና፤ ፍሬ በአንቺ አይሁን አላት፤ ደኅነት በአንቺ አይደረግብሽ ብሏታልና እንደመድረቅ ፈጥና አለፈች፡፡

በለስ ኃጢአት ናት፤ የበለስ ቅጠል ሰፊ እንደሆነች ሁሉ ኃጢአት በዚህ ዓለም ሰፍታ ሰፍና አገኛት፡፡ በለስ ሲበሉት ይጣፍጣል፤ ቆይቶ ግን ይመራል፤ ኃጢአትም ሲሰሩት ደስ ደስ ያሰኛል፤ ኋላ ግን ያሳዝናል፤ ወደ እርሷም ሄዶ ማለትም ከኃጥአን ጋር ዋለ፤ ኃጥእ ከመባል በቀር በአንደበቱ ሐሰት፤ በሰውነቱ ክፋት እንዳልተገኘበት ለማመልከት ፍሬ አላገኘባትም አለ፤ በአንቺ ፍሬ አይገኝ የሚለውም፤ በኃጢአት ፍዳ ተይዞ የሚቀር አይኑር ለማለት ነው፤ ስትረገም ፈጥና መድረቋም፣ በአዳም ምክንያት ያገኘችን ዕዳ በደል በእርሱ ካሣነት እንደጠፋችልን ለመግለጽ ነው፡፡

አንጽሆተ ቤተ መቅደስ የተፈጸመበት ዕለት ነው

ጌታችን በለስን ከረገማት በኋላ ወደ ቤተ መቅደስ ሄደ፤ ቤተ መቅደስ፣ ቤተ ጸሎት፣ ቤተ መሥዋዕት መሆኑ ቀርቶ ቤተ ምስያጥ (የንግድ ቤት) ሆኖ ቢያገኘው ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች፤ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት ብሎ የሚሸጡበትን ሁሉ ገለበጠባቸው፤ ገርፎም አስወጣቸው፤ ይህም የሚያሳየው ማደሪያው ቤቱ የነበርን የአዳም ልጆች ኃጢአት ሰፍኖብን ስንኖር ቢያገኘን ኃጢአታችንን ሁሉ እንዳራቀልን የሚገልጽ ነው፡፡

በዚህ በሰሙነ ሕማማት ካህናትና ምእመናን በቤተክርስቲያን ተገኝተው ወዛቸው ጠብ እስኪል ድረስ በነግህ፤ በሠለስተ፣ በስድስቱ ሰዓት፤ በተሰዓቱ ሰዓትና በሠርክ መላልሰው ሲሰግዱና ሲጸልዩ ይሰነብታሉ፤ በተለይም ካህናት በማንኛውም አገልግሎት ጥቁር ልብስ ይለብሳሉ፤ ምክንያቱም የደረሰብን መከራ ኀዘኑን እና 5ሺ ከ5መቶ ዘመን የሰው ልጅ በጨለማ ይኖር እንደነበረ ለማዘከር ነው፡፡
11.04.202502:21
አቤቱ የተወደደ የስስት ልጅህ ነቅቷልና ተመስገን
በተጨነቀ ከተማ ውስጥ የማያልቅ ቸርነትህን እንደተለመደው በፀጋ ለመቀበል የልቦናዬን ሰሌዳ ከፍቼ እግሮቼን አንስቼ ወደምትመራኝ ጎዳና ለመሄድ ተነሳሁ....ስምህ በሚከበርበት ቦታ አውለኝ።
የእናትህን የእናትነቷን ፍቅር አታሳጣኝ...

አሜን
13.04.202518:53
ችርስ
ከዝምታ ወርቅነት ላይ መዳብ መዳብ ለደረሰን
ያጠነክር 'ሚሉት ብሂል ከጥጋችን ላልደረሰን
ይልቁንስ እያሟሟ እንደ ውሀ ላፈሰስ

እናቴ ትሙት ችርስ...
ማን ጀግና አለ እንደኛ ከተረቱ ተረት ብቻ የቀረው
ይጠግናል ያሉት ዝምታ የሰበረው
ዝም ባለ አፍ ውስጥ በአርምሞ ከናፈር
ሲሉን ዝንብ አይገባም አምነናቸው ነበር
ውሸት ውሸት ነው ቅጥፈት ነገሩ
የዝንብስ ማረፊያ የሆኑት ዝም ያሉት ሠዎች ነበሩ
ችርስ ብቻ ለእኛ ማባረሪያ ጭራ ቅጠል ላልበጠስነው
ዝም ባለ ዝምታ ሁሉን ለታገስነው
ችርስ🥂

ዐቢይ አለሙ (ሚተራሊዮን)
12.04.202516:04
ቴሌግራም ፕሪይሜም ላይ በተፈጠረ ስህተት ዛሬ ልደቴ ለመሠላችሁና ለመልካም ምኞቶቻችሁ አመሰግናለሁ።
ባይሆን ስጦታ የምትገዙበት አንድ ወር ሰጠኋችሁ
18.04.202507:58
እኛ ያመጣናቸው እነርሱ በለጡን

እየጎተንት ወደ ቤተክርስቲያን ቅፅር ግቢ ይዘነው ገባን።የገዛንለትን ነጠላ ዘርግቶ ለመልበስ ግራ ሲጋባ ከሶስታችን መሀከል አንድኛው ተጠግቶ በአንገቱ ስል አመሳቅሎ አጣፋለትና  
"እንዲህ አይሰገድም እሽ
        እሽ
ምግብስ በልተሀል
   ኧረ አልበላሁም
አዎ ምን ሆነሀላ ውሀ ራሱ ከጠጣህ ነገር ተበላሽቷል በቃ
    አይ እንደዚያ አላደረኩም"     ይቁነጠነጣል...በመሀል 1000 ሰግደን ለመውጣት የምንገፋፋው እኛ ቆመን ሳለ እርሱ ስድስት ሰባት ጊዜ ከፍ ዝቅ ብሎ ጉልበቱ እንደተብረከረከ ሰው በግንባሩ መሬቱን ተደግፎት ቀረ። እንግድህ ላለመነሳት ምክንያት እየፈጠረ መሆኑ ነው ቀና ማለት እንደከበደው ሰው ቁና ቁና ሲተነፍስ ይሰማናል።...

"ቃል እንደጓደኛ ይሄንን ልጅ ምንም መላ አናበጅለትም ማለት ነው"አለ ቢታንያ ወደ አንገቴ ተጠግቶ ... እኔ ደግሞ የአናንያን ህይወት እየሄደ ካለበት ቁልቁለት ለመመለስ መሞከር ውሀን ሽቅብ የማፍሰስ ያህል ድካሙ ብቻ ነው የሚታየኝ።  ለጓደኛ በዚህ ልክ
መጠን ዝሎ መኖር ቢያሳፍርም...  "ሱስ እኮ ነው እየበዛ በጣም ብሶበታል የት እናስጠምቀው በእናትህ"  የየግል አስተያየታችንን ለጣጥፈን ስናበቃ ካጎነበሰበት በርከክ ብሎ አንገቱን ደፍቶ ነጠላውን አናቱ ላይ ጎዝጉዞ ተቀመጠ።

ለካ መቆም ቢያፍር ነው እንባ አርግዞ የወደቀው ድንገት ቀና ሲል ደንግጠን ተያየን በስጋው ላይ እንደተቆጣ የሚያሳብቁት የደም ስሮች ከወደግንባሩ እንድህ ተከታትለው ለመሰለፍ ምን አነቃቃቸው ከምኔው ፊቱ በእምባ ረጠበ አያስቀናም ልታፀድቁ በገሰፃችሁት ሰው ተሰብካችሁ እንደመሄድ ያለ ስብከት ወደየት ይገኛል።

የእኛ ፀፀት አርባአንድ ኪራላይሶን ብለን ከአይናችን ካልወረደ ለእርሱ በሰባት ዝቅ ማለት በዘነበለት እምባ እንዴት አይቀናም አምላኩ በልቡ አደባባይ በታተመለት ሰው ቁኑ ሀቁም ይሄው ነው።

በልምድ መመላለስ የፀና ሐዋርያም አንዳንድ ጊዜ ሊያፀድቅ ይዞ ከመጣው ወንበዴ ተምሮ ይሄዳል።...

ወዮ የሠው ስግደት ቆጥረን ለተመለስን 😢😢😢

ፀሀፊ ✍ ጌታሁን ደጉ

እንኳን አደረሳችሁ
አንድ የእንባ ጠብታ አንዲት ዛላ ለቅሶ
የሚያንበረክከኝ ከደጅህ መልሶ
የሚያስታርቅ ከአንተ ቤትህ 'ሚመልሰኝ
ለንስሐ የሚሆን አንድ እንባ ለግሰኝ

አሜን
13.04.202518:33
ሳላጣ ሳይጎድልኝ ሳይሟጠጥብኝ ከቤት ከሞሰቤ
ልሞት ነው መሠለኝ ሠዎች ሠው ተርቤ
የቀረበኝ ሁሉ እየተገፋፋ እየተራገጠ ለመሸሽ ከቤቴ
እንደምን ይለመድ አይ ብቸኝነቴ
የወደቀን እንጨት አያጣውም ምሳር
ከስለት ይከፋል ትቶ የመኬድ እግር


ዓቢይ አለሙ (ሚተራሊዮን)

ሀሳብ
ከእይታ ብዕር የተወሰደ
Пераслаў з:
እንማር avatar
እንማር
11.04.202512:56
የማንም ጓጆ በእውነት ብቻ አልተሰራም ። እውነት በመውደድ ፊት አቅም የለውም ። እውነት ላይ ክችች ያሉ ሰዎች ቤታቸው ሲፈርስ ፣ ከስራ ሲባረሩ ፣ ስራ ሲበላሽባቸው ነው ያየሁት ....

Undeniable truth !!

የሞቀ ቤት ያላቸው ብዙ ቤታቸውን ሊያቀዘቅዘው የሚችል ነገር ታግሰው ነው !! ሳድግ ያየሁት ጥበብ እሱን ነው ። መኖር ያሳየኝ እውነት ይሄ ነው ።

የሚያኖረው መለሳለሳችን ነው !!

ደረቅ እውነት አያሸንፍም። እውነት ብቻውን አያሻግርም ። እሚያኖረን ጥበባችን ነው ። የጎጆ መሰረት እውነት አይደለም መተላለፍ ነው።

ሁሉም የሞቀ ቤት ውስጥ የታለፈ ፣ይቅር የተባለ አደባባይ የማይነገር፣ ያልተነገረ ገበና አለ ።
እየተላለፍን ! ✋
© Adhanom Mitiku


⭐️@Enmare1988
⭐️@Enmare1988
13.04.202513:06
ብዙዎች ዝም እንድንል ቢጠይቁን ምናልባትም ቢያስገድዱን
ገድለውን እንኳን ዝም ቢያሰኙን በባህሪው ምስጉን የሆነን እርሱ እግዚአብሔርን
የቢታንያ ድንጋዮች ያመሰግኑታል።

ሆሳዕና በአርያም
መልካም በዓል

ጥርኝ ጥበብ
11.04.202519:00
ክፉ ላደረገ ክፉ መመለስ ሀጢአት ሆኖ ሳለ ቀላል
ደግ ላደረገ ደግ መመለስ ፅድቅና ባይሆንም መንገዱ ሆኖ ሳለ ከባድ ለምን ሆነ
Увайдзіце, каб разблакаваць больш функцый.