
FBC (Fana Broadcasting Corporate)
This is FBC's official Telegram channel.
For more updates please visit www.fanabc.com
For more updates please visit www.fanabc.com
Рейтинг TGlist
0
0
ТипПублічний
Верифікація
ВерифікованийДовіреність
Не надійнийРозташуванняЕфіопія
МоваІнша
Дата створення каналуСерп 08, 2018
Додано до TGlist
Серп 30, 2024Останні публікації в групі "FBC (Fana Broadcasting Corporate)"
18.11.202411:26
የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ታላቁ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችና የሁሉም ክልልና ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ታላቁ ህዳሴ ግድብን ጎብኝተዋል። በጎብኝታቸው የግድቡን አጠቃላይ ነባራዊ ሁኔታና የተለያዩ ክፍሎቹን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። የፕሮጀክቱ አስተባባሪዎችም ፕሮጀክቱ የደረሰበትን ደረጃ ማብራራታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
https://www.fanabc.com/archives/271478
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችና የሁሉም ክልልና ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ታላቁ ህዳሴ ግድብን ጎብኝተዋል። በጎብኝታቸው የግድቡን አጠቃላይ ነባራዊ ሁኔታና የተለያዩ ክፍሎቹን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። የፕሮጀክቱ አስተባባሪዎችም ፕሮጀክቱ የደረሰበትን ደረጃ ማብራራታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
https://www.fanabc.com/archives/271478


15.11.202413:52
ተቋማቱ የሥራ ርክክብ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን እና የአዲስ አበባ ከተማ መብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን የሥራ ርክክብ ፈጸሙ። በርክክብ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የአዳስ አበባ መንገዶች ባለስልጣንና ዋና ዳይሬክተር ሙዲን ረሻድ (ኢ/ር)፤ የመንገድ ዳር መብራቶች ከመንገድ መሰረተ ልማት ጋር ሲተዳደሩ መቆየታቸውን አስታውሰዋል። ነገር ግን የመንገድ ዳር መብራቶች አስተዳደር አዲስ ለተቋቋመው…
https://www.fanabc.com/archives/271132
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን እና የአዲስ አበባ ከተማ መብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን የሥራ ርክክብ ፈጸሙ። በርክክብ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የአዳስ አበባ መንገዶች ባለስልጣንና ዋና ዳይሬክተር ሙዲን ረሻድ (ኢ/ር)፤ የመንገድ ዳር መብራቶች ከመንገድ መሰረተ ልማት ጋር ሲተዳደሩ መቆየታቸውን አስታውሰዋል። ነገር ግን የመንገድ ዳር መብራቶች አስተዳደር አዲስ ለተቋቋመው…
https://www.fanabc.com/archives/271132
Не змогли отримати доступ
до медіаконтенту
до медіаконтенту
14.11.202412:40
#ፋና80 - ሁሉም ይጨበጨብላቸዋል- እሁድ ከቀኑ 9፡00 ይጠብቁን
12.11.202411:43
ሀብት ከሚባክንበትና ኪሣራ ከሚመዘገብበት ታሪክ መውጣት ተችሏል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተቋም ግንባታ ማዕቀፍ በተሠራዉ ሪፎርም በርካታ የሀገር ሀብት ከሚባክንበትና በየዓመቱ ኪሣራ ከሚመዘገብበት ታሪክ መውጣት መቻሉን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ አስፈጻሚ አካላት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ ዛሬ መጀመሩን አስመልክቶ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት…
https://www.fanabc.com/archives/270662
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተቋም ግንባታ ማዕቀፍ በተሠራዉ ሪፎርም በርካታ የሀገር ሀብት ከሚባክንበትና በየዓመቱ ኪሣራ ከሚመዘገብበት ታሪክ መውጣት መቻሉን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ አስፈጻሚ አካላት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ ዛሬ መጀመሩን አስመልክቶ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት…
https://www.fanabc.com/archives/270662
Не змогли отримати доступ
до медіаконтенту
до медіаконтенту
17.10.202409:38
አቶ ደስታ ሌዳሞ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጀንስ ሃንፊልድ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ርዕሰ መስተዳድሩ÷ የክልሉ መንግስት እየተገበረ ስላለው የልማት አቅጣጫና ድጋፍ በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ ለአምባሳደሩ አብራርተዋል። በዚህም ከግብርና ምርትና ምርታማነት ከማሳደግ፣ ሴቶችና ወጣቶችን ተጠቃሚ ከሚያደርጉ ፕሮጀክቶች አኳያ እንዲሁም ከይርጋዓለም ኢንዱስትሪ ፓርክ ጋር ተያይዞ…
https://www.fanabc.com/archives/266594
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጀንስ ሃንፊልድ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ርዕሰ መስተዳድሩ÷ የክልሉ መንግስት እየተገበረ ስላለው የልማት አቅጣጫና ድጋፍ በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ ለአምባሳደሩ አብራርተዋል። በዚህም ከግብርና ምርትና ምርታማነት ከማሳደግ፣ ሴቶችና ወጣቶችን ተጠቃሚ ከሚያደርጉ ፕሮጀክቶች አኳያ እንዲሁም ከይርጋዓለም ኢንዱስትሪ ፓርክ ጋር ተያይዞ…
https://www.fanabc.com/archives/266594


07.09.202418:23
30.08.202419:11
የአየር መንገዱን ገፅታ ሊያበላሽ የሚችል ተግባር በሚፈጽም ማንኛውም ሰራተኛ ላይ እርምጃ ይወሰዳል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድን መልካም ገፅታ ሊያበላሽ የሚችል ተግባር በሚፈጽሙ የማንኛውም ተቋም ሰራተኞች ላይ አስፈላጊው እርምጃ እንደሚወሰድ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የስልጠና አካዳሚ፣ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ አየርመንገድ፣ ከፌዴራል ፖሊስ፣ ከኢትዮጵያ ኢሚግሬሽን ጉዳዮችና ከጉሙሩክ ኮሚሽን ለተወጣጡ ባለሙያዎችና…
https://www.fanabc.com/archives/260195
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድን መልካም ገፅታ ሊያበላሽ የሚችል ተግባር በሚፈጽሙ የማንኛውም ተቋም ሰራተኞች ላይ አስፈላጊው እርምጃ እንደሚወሰድ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የስልጠና አካዳሚ፣ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ አየርመንገድ፣ ከፌዴራል ፖሊስ፣ ከኢትዮጵያ ኢሚግሬሽን ጉዳዮችና ከጉሙሩክ ኮሚሽን ለተወጣጡ ባለሙያዎችና…
https://www.fanabc.com/archives/260195


Рекорди
18.11.202423:59
204K
Підписників31.10.202423:59
200
Індекс цитування31.08.202423:59
5.2K
Охоплення 1 допису31.08.202423:59
5.2K
Охоп рекл. допису30.09.202423:59
0.58%
ER31.08.202423:59
2.66%
ERRУвійдіть, щоб розблокувати більше функціональності.